Fana: At a Speed of Life!

የተለያዩ ተቋማት ለሰራዊቱና ለተፈናቃዮች ከ29 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 2፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት ለመከላከያ ሰራዊት እና ከመኖሪያ ቀያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ29 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የአይነት ድጋፍ አድርገዋል።   የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ከአራቱ ተጠሪ ተቋማት ጋር በመተባበር ለመከላከያ ሰራዊት…

በደብረ ብርሃን ከተማ በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የተገኘ ከ3 ሺህ በላይ ጥይት ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረ ብርሃን ከተማ ጠባሴ አካባቢ በተደረገ የኬላ ፍተሻ 1 ሺህ 937 የክላሽ እና 1 ሺህ 94 የብሬን ጥይት በአጠቃላይ 3 ሺህ 31 ጥይት ትናንት ከምሽቱ 2 ሰዓት ላይ በቁጥጥር ስር ውሏል።   ጥይቱ በቁጥጥር ስር የዋለው…

ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ህወሓት የፈፀማቸውን የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች በስፍራው በመገኘት መመልከት እንደሚችሉ መንግስት ገለፀ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 2፣2014 (ኤፍ ቢሲ) አሸባሪው ህወሓት የፈጸማቸውን የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች እና ያደረሳቸውን ቁሳዊ ውድመቶች ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማሳወቅ እየተሰራ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት…

የኦሮሚያ ክልል የመንግስት የልማት ድርጅቶች የንቅናቄ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል የመንግስት የልማት ድርጅቶች የንቅናቄ መድረክ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው።   በመድረኩ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ ባለስልጣናት ተሳትፈዋል።…

በህገ ወጥ ወረራ የተያዘ 560 ሺህ 233 ካሬ መሬት ወደ መሬት ባንክ እንዲመለስ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በህገወጥ ወረራ የተያዘ 560 ሺህ 233 ካሬ መሬት በፍርድ ቤት እግድ ምክንያት ወደ መሬት ባንክ እንዲመለስ መወሰኑ ተገለጸ።   የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮሙኒኬሽን ቢሮ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ባወጣው…

ከሮያል ሳንድረስት የጦር አካዳሚ የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ የሆነው የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊው ለገሰ ሞገስ በወታደራዊ መኮንንነት በዓለም ዝነኛ በሆነው የሮያል ሳንድረስት የጦር አካዳሚ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ ሆኗል።   የሮያል ሳንድረስት የጦር አካዳሚ ከተለያዩ ሀገሮች የመከላከያ ተቋማት…

የተሽከርካሪ ሰሌዳን እናስጨርሳለን ከሚሉ ግለሰቦች ህብረተሰቡ ራሱን እንዲጠብቅ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተሽከርካሪ ሰሌዳን ህትመትና ስርጭት ከትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር በውክልና ተረክቦ ስራውን በማከናወን ላይ ያለው የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት ጉዳይ እናስፈፅማለን በሚል ገንዘብ ከሚጠይቁ ግለሰቦች ህብረተሰቡ መጠንቀቅ እንደሚገባ…

ባለፉት 3 ዓመታት ከዳያስፖራው 9 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ የውጭ ምንዛሪ ወደ ሃገር ቤት ተልኳል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 3 ዓመታትም ከዳያስፖራው ማህበረሰብ ወደ 9 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር የሚጠጋ የውጭ ምንዛሪ ወደ ሃገር ቤት መላክ መቻሉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።   የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ…

የደሴ ከተማ የኤሌክትሪክ አገልግሎት አገኘች

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ታሪካዊቷ የደሴ ከተማ የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ማኔጅመንትና የቴክኒክ ሰራተኞች ባደረጉት ርብርብ ዛሬ ማታ 4:30 ላይ በድጋሚ ኤሌክትሪክ አግኝታለች። የክልሉ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከከፍተኛ አመራር ጀምሮ ሁሉም ሰራተኞች ወደ ቀየው…

በቀድሞው የብሔራዊ መረጃና ደህንነት የስራ ሃላፊዎች ላይ ፍርድ እና ብይን ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀድሞው የብሔራዊ መረጃና ደህንነት ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ጌታቸው አሰፋ ፣ ያሬድ ዘሪሁን እና ሌሎች 24 ተከሳሾች ላይ ፍርድ እና ብይን ተሰጠ ። ተከሳሾቹ ከ1984 ዓ.ም እስከ 2010 ዓ.ም ባሉት ጊዜያት ውስጥ በቀድሞው የብሔራዊ መረጃና…