Fana: At a Speed of Life!

አሸባሪው ህወሃት በህዝባችን ላይ ከ እስከ ከ ተብሎ የማይገለፅ ውድመት ፈፅሟል – ዶ/ር ለገሰ ቱሉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሃት በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ከ እስከ ከ ተብሎ የማይገለፅ ውድመት፣ የስነልቦና ጫና እና ስብራት መፍጠሩን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ገለጹ፡፡   ዶክተር ለገሰ የኢትዮጵያ ፕሬስ…

የኅብረ ብሔራዊ ዘመቻ ድል ባለቤት ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ናቸው -ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ድል ለሁሉም” በሚል መሪ ቃል ላለፉት ሦስት ቀናት በአዳማ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የአመራሮች ውይይት ተጠናቀቀ፡፡ በውይይቱ የአንድነትና የኅብረ ብሔራዊነት ዘመቻ ድል ባለቤት ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን መሆናቸውን የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት…

ለአገራዊ ምክክር ኮሚሽን የኮሚሽነሮች ጥቆማ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአገራዊ ምክክር ኮሚሽን የኮሚሽነሮች ጥቆማ ተጀመረ፡፡ ጥቆማው ከዛሬ ጀምሮ እስከ ጥር 6 ይቆያል። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ መግለጫ የሰጡ ሲሆን ÷ አፈጉባኤው ኢትዮጵያን በጠንካራ መሰረት ላይ ለማስቀመጥ ቁልፍ…

ዳያስፓራዎች በአፋር ዱብቲ የበጋ መስኖ ስንዴን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ጥሪ ተቀብለው ወደ ሀገር የመጡት ዳያስፓራዎች በአፋር እያደረጉት ባለው ቆይታ በአፋር ክልል ዱብቲ ወረዳ 500 ሄክታር ላይ እየለማ ያለ እርሻን ተመልክተዋል።   ቦታው ቀደም ሲል የተንዳሆ ስኳር ልማት የሸንኮራ እርሻ…

የተመዘገበውን አገራዊ ድል አስጠብቆ መዝለቅ ይገባል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድህረ ጦርነት ድላችንን አስጠብቆ መዝለቅ ይገባል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ  አቶ መለሰ አለሙ የተገኘውን አገራዊ ድል ዘላቂ…

ጎንደር ከተማ ለሚያለሙ ዳያስፖራዎችና ባለሃብቶች ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ በኢንሸስትመንት መስክ የሚሰማሩ ዳያስፖራዎችና ባለሃብቶች ለማስተናገድ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ገለጸ፡፡ የጎንደር ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ባዩ አቡሃይ ÷ የአገርን ጥሪ ተቀብለው ወደ ጎንደር ከተማ…

የተማሪዎች መረጃን በማሸሽ ከህወሓት ወራሪ ቡድን ውድመት የታደጉት ግለሰብ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን ተሁለደሬ ወረዳ ሐይቅ ከተማ ነዋሪ የሆኑት አቶ መሃመድ ኢብራሂም ለሁለት አስርተ ዓመታት የነበረውን የተማሪዎች የትምህርት ማስረጃ ከወራሪው ቡድን በማሸሽ ከውድመት ታድገውታል፡፡ ግለሰቡ ወራሪ ቡድኑ ከመግባቱ በፊት የሀይቅ 2ኛ…

ሱዳን ያለ ውጪ ጣልቃ ገብነት የራሷን ችግር በራሷ መፍታት ይኖርባታል – የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳን ያለ ማንም የውጭ ጣልቃ ገብነት የራሷን ችግር በራሷ መፍታት እንዳለባት የኢፌዴሪ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ።   ከፍተኛ የፖለቲካ ቀውስ ውስጥ በመግባት ሠላምና መረጋጋት ተስኗት በቀጠለችው ሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ…

አጎዋ ካለው ፋይዳ በላይ ትኩረት ተሰጥቶታል – አቶ ክቡር ገና

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ የአፍሪካ ሀገራት ምርታቸውን ከቀረጥና ኮታ ነፃ ወደ ሀገሯ እንዲያስገቡ የሰጠችው እድል አጎዋ ከሚያሰገኘው ፋይዳ በላይ ትኩረት እንደተሰጠው የአፍሪካ ንግድ ምክር ቤቶች ዋና ጸሃፊ እና የኢዜማ አመራር አቶ ክቡር ገና ገለጹ፡፡ አቶ ክቡር…

የሱዳን ጦር ኢብራሂም ኤልባዳዊን ጠቅላይ ሚኒስትር አድርጎ ሊሾም ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ጦር የቀድሞ የሀገሪቷ ገንዘብ ሚኒስትር የነበሩትን ኢብራሂም ኤልባዳዊ ጠቅላይ ሚኒስትር አድርጎ ሊሾም መሆኑን ሲጂቲኤን አስነብቧል፡፡ አብደላ ሀምዶክ ከጠቅላይ ሚኒስትርነታቸው መልቀቃቸውን ይፋ ማድረጋቸውን ተከትሎ ነው የሀገሪቱ ጦር…