የኢትዮጵያ ሰላም ተከብሮ ሕዝቡ በሰላም ወጥቶ እስኪገባ ድረስ ማንኛውንም መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ ነን – ሜጀር ጄኔራል ይልማ መርዳሳ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሰላም ተከብሮ ሕዝቡ በሰላም ወጥቶ መግባት እስከሚችል ድረስ ማንኛውንም መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ ነን ሲሉ የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሜጀር ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ፡፡
የቦሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ለኢፌዴሪ አየር ኃይል…
አምባሳደር ትዝታ በኔፓል የሚገኙ የአፍሪካ የክብር ቆንሥላዎችን አህጉሪቷን እንዲያስተዋውቁ እና በአፍሪካ የንግድ ትሥሥር መፍጠር በሚያስችሉ ሁኔታዎች ላይ…
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር ትዝታ ሙሉጌታ በኔፓል የአፍሪካ የክብር ቆንሥላዎችን አግኝተው አፍሪካን ለኔፓል ህዝቦች ማስተዋወቅ እና በኔፓልና በአፍሪካ ሀገራት መካከል ኢኮኖሚያዊ ትብብር መመሥረት በሚቻልበት ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡
አምባሳደሯ አፍሪካ በአንዳንድ…
አዲስ አበባ የበርካታ ሀገራት አምባሳደሮችንና ዲፕሎማቶችን ያሰባሰበ ዓውደ ርዕይ አሥተናግዳለች
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባንግላዴሽ ኤምባሲ ከሀገር ውስጥ የጥበብ ሰዎች ጋር በመተባበር ባዘጋጀው የሥዕል አውደ ርዕይ ላይ ተቀማጭነታቸው አዲስ አበባ የሆኑ የበርካታ ሀገራት አምባሳደሮች ታዳሚ ሆነዋል።
በአውደ ርዕዩ ላይ በሀገራችን ሠዓሊዎች የተሣሉ በርካታ የጥበብ…
በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተመራው ዘመቻ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት፣ ዋናውን የወልድያ መቀሌ ጎዳና ቆርጦታል፡፡
በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚመሩት የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት፣ በአሸባሪው ወራሪ ላይ በሰነዘሩት ክንደ ብርቱ ማጥቃት፣ በምሥራቅ ግንባር ስትራቴጂያዊ የሆኑትንና ወራሪው በፍጻሜ ዋዜማ ላይ መሆኑን የሚያሳዩትን የዞብል ሠንሠለታማ ተራሮችን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ ጠቀሜታ ያላቸውን የአርጆ፣ ፎኪሳ እና ቦረን…
‘የበቃ’ ንቅናቄ ሰልፍ በስዊድን ከተሞች ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 'የበቃ' ንቅናቄ አካል የሆነው ሰላማዊ ሰልፍ በስዊድን ስድስት ከተሞች ተካሄዷል።
በተመሳሳይ የዘመቻው አካል የሆነ ሰልፍ በኖርዌይ መዲና ኦስሎ ተከናውኗል።
የስዊድን ስቶኮሆልም ሰልፍ መነሻውን 'ስቱሬጋታን' ከተሰኘ አካባቢ መድረሻውን 'ኖራ…
ለሀገር ክብር እየተዋደቁ ላሉ የመከላከያ ሰራዊት አባላት የምስጋናና የምሳ ግብዣ መርሃ ግብር ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሀገር ክብር እየተዋደቁ ላሉ የመከላከያ ሰራዊት አባላት የምስጋና እና የምሳ ግብዣ መርሃ ግብር ተካሄደ።
በጦር ሃይሎች አጠቃላይ ሆስፒታል የቤላ ማገገሚያ ማእከል የተካሄደው መርህ ግብር በወጣቱ ባለሃብት ምህረታብ ሙሉጌታ የተዘጋጀ ነው።…
ባቲ፣ አቀስታ፣ መሀል ሳይንት እና ሳይንት አጅባር ከተሞች ኤሌክትሪክ ኃይል አገኙ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባቲ፣ አቀስታ፣ መሀል ሳይንት እና ሳይንት አጅባር ከተሞች ኤሌክትሪክ ማግኘታቸውን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ገለጸ፡፡
ወራሪው የህወሓት ቡድን ባደረሰው የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ጉዳት ምክንያት የተጎዱ የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ መስመሮች…