Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያን ወዳጅነት ማጣት ለአሜሪካ ትልቁ ስትራቴጂያዊ ውድቀት ነው- ቶማስ ማዉንቴን

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 1፣2014 (ኤፍ ቢሲ) አሜሪካ ኢትዮጵያን በዲፕሎማሲ ያጣችበት ሁነት ከኢራን ቀጥሎ ትልቁ የስትራቴጂክ ውድቀት መሆኑን የካዉንተር ፓንች መፅሄት አምደኛ ቶማስ ማዉንቴን ገለጸ። ለረጅም አመታት በአፍሪካ ቀንድ ፖለቲካ ላይ የተመራመሩትና የጻፉት ቶማስ ማዉንቴን…

በምስራቅ ሸዋ ዞን በ331 ሄክታር መሬት ላይ የተዘራ የዘማች ቤተሰቦች ሰብል በተማሪዎች ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሸዋ ዞን ጉምብቹ ወረዳ በ331 ሄክታር መሬት ላይ የተዘራ የዘማች ቤተሰቦች ሰብል በተማሪዎች መሰብሰቡን የምስራቅ ሸዋ ዞን ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ቶሌራ ዋሚ አስታወቁ፡፡ የዘማች ቤተሰቦቹ ሰብል የተሰበሰበው ከሶስት 2ኛ ደረጃ…

የኢትዮጵያውያንን ኅብረ ብሔራዊ አንድነት የሚያሸንፍ ምድራዊ ሃይል የለም-የአጋሮ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተምሳሌትነት ለሀገር የሚከፈል የትኛውንምን ዋጋ ለመክፈል ዝግጁ ነን ሲሉ የአጋሮ ከተማ እና አካባቢ ነዋሪዎች ገለጹ። ነዋሪዎቹ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የመጀመሪያውን ምእራፍ አጠናቀው ወደ መደበኛ…

የወላይታ ዞን ለሰራዊቱ ከ179 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወላይታ ዞን ለመከላከያ ሰራዊት እስካሁን ከ179 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የገንዘብና የአይነት ድጋፍ ማድረጉን የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ፡፡   የወላይታ ዞን ሴቶች አደረጃጃት ከዞን፣ ከከተማ አስተዳደር እና ከወረዳ ጋር በመተባበር…

እስራኤል የኢትዮጵያን የተፈጥሮ ሀብት ለማልማትና ለማበልጸግ የበኩሏን ሚና እንደምትወጣ አረጋገጠች

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል በውሃ፣ በመስኖና በግብርና ቴክኖሎጂዎች ያላትን ልምድ በማካፈልና በማልማት ለኢትዮጵያ ዕድገት የበኩላችንን ሚና እንወጣለን ሲሉ የእስራኤል አምባሳደር አለልኝ አድማሱ አረጋገጡ፡፡ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሐመድ…

ጀግኖቻችንን ብቻ ሳይሆን ቤተሰቦቻቸውንም አንረሳም – ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል መንግሥት ለሕዝብና ለአገራቸው ክብር መስዋዕትነት የከፈሉ ጀግኖችን ቤተሰቦች በመንከባከብና በማገዝ አደራውን እንደሚቀበል የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ገለጹ፡፡   ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል…

አሸባሪው ህወሓት የኮምቦልቻ ደረቅ ወደብን ማውደሙ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በኮምቦልቻ የሚገኘውን ደረቅ ወደብ ተርሚናል ላይ ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ዘረፋና ውድመት ማድረሱን የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የኮምቦልቻ የደረቅ ወደብ ተርሚናል…

በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወሩ የነበሩ 68 ሽጉጦችና ከ2 ሺህ በላይ የክላሽን ኮቭ ጥይቶች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ እና የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት በሠሩት የተቀናጀ ሥራ በተሽከርካሪ አካል በድብቅ በተዘጋጀ ስፍራ ተጭነው በህገ ወጥ መንገድ ወደ አዲስ አበባ የገቡ 68 ሽጉጦች እና ከ2ሺህ በላይ የክላሽን ኮቭ ጥይቶች መያዙን…

ብሔራዊ የደህንነት ምክር ቤቱ በወቅታዊ የደህንነትና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ ተወያየ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት በሀገሪቱ ወቅታዊ የደህንነትና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ ተወያየ። የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት እንዳስታወቀው ምክር ቤቱ ውይይት በማድረግ ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀምጧል።

ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ በ83 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባውን ሆስፒታል መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ በሲቲ ዞን ሺኒሌ ወረዳ የተገነባውን ሺኒሌ ሆስፒታል መርቀው ከፈቱ፡፡   ሆስፒታሉ በ83 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባ መሆኑን ነው ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ያስታወቁት፡፡…