Fana: At a Speed of Life!

የኮምቦልቻና ደሴ ከተሞች ዛሬ የኤሌክትሪክ ሃይል እንዲያገኙ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮምቦልቻ እና ደሴ ከተሞች ዛሬ የኤሌክትሪክ ሃይል እንዲያገኙ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል አስታወቀ፡፡   በሸዋ ሮቢት ኮምቦልቻ መስመር የተጎዳውን የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት የሚጠግነው ቡድን አባላት…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት አገራዊ የምክክር ኮሚሽን ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው ሁለተኛ መደበኛ ስብሰባው በኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ። መንግስት በ6ኛው አገራዊ ምርጫ ይሁኝታ አግኝቶ ሲመረጥ ቃል ከገባባቸው…

የደቡብ ክልል ለመከላከያ ሰራዊት ከ52 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ የዓይነት ድጋፍ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት ለመከላከያ ሰራዊት ከ52 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ የዓይነት ድጋፍ አስረከበ፡፡ ክልሉ ለመከላከያ ሰራዊት ያዘጋጀውን ድጋፍ የመከላከያ ሚኒስትር ዴኤታ ማርታ ሉዊጂ…

ቢሮው በመዲናዋ ትራንስፖርት አገልግሎት ላይ በቅርቡ የታሪፍ ማሻሻያ እንደሚደረግ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ላይ በቀጣይ ቀናት የታሪፍ መጠን ማሻሻያ እንደሚደረግ የትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ። በከተማዋ በህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኙ አሽከርካሪዎች አዲሱ የታሪፍ መጠን ይፋ ሳይሆን…

ባለስልጣኑ ለኢሳት ፃፈው ተብሎ የተሰራጨው ደብዳቤ ሀሰተኛ መሆኑን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን “በድል ዜና ዘገባዎች ላይ ጥንቃቄ እንዲደረግ ጥሪ ስለማቅረብ” የሚል ደብዳቤ ለኢትዮጵያ ሳትላይት ቴሌቭዥን(ኢሳት) አለመላኩን አስታውቋል፡፡ ህዳር 30 ቀን ጀምሮ በማህበራዊ ድረገፅ እየተሰራጨ የሚገኘው ይህ…

በወራሪው ህወሓት ላይ እየተገኘ ያለው ድል የኢትዮጵያዊነት ስነ ልቦና ከድል ጋር ብቻ የተሰፋ መሆኑን ማሳያ ነው –  ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወራሪው እና ሽብርተኛው ህወሓት ላይ እስካሁን እየተገኘ ያለው አመርቂ ድል የኢትዮጵያዊነት ስነ ልቦና ከድል ጋር ብቻ የተሰፋ መሆኑን ማሳያ ነው ብለዋል ምሁራን። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የጂማ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ቱሩዶ ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ቱሩዶ ጋር በስልክ ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል በተፈጠረው ግጭት ዙሪያ ምክክር አድርገዋል፡፡   ከዚህ ባለፈም ሁለቱ…

እውነተኛ ዴሞክራሲ የሚሰፍነው በሀገራት ላይ ጣልቃ ገብነት ሲቆምና ህዝቡ የራሱ ዴሞክራሲ ባለቤት ሲሆን ነው – ዋንግ ዪ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ÷ አንድ የዴሞክራሲ ዓይነት ብቻ የለም ፤ ይልቁንም እውነተኛ የዴሞክራሲ መንፈሥ ለማስፈን እንሥራ ሲሉ በ14ኛው የባሊ የዴሞክራሲ መድረክ ላይ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ዋንግ ዪ በበይነ መረብ በተካሄደው የዴሞክራሲ…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተቋሙን በመከላከል መስዋዕትነት ለከፈሉ ቤተሰቦች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ነሐሴ 6 2013 ዓ/ም የህወሓት የሽብር ቡድን ወደ ጋይንት ሰርጎ በመግባት ነፋስ መውጫ ከተማ የሚገኘውን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ ለመዝረፍ ሙከራ ሲያደርግ የባንኩ ጠባቂዎች የነበሩት ብርቱ ትግል አድርገዋል። በወቅቱ የባንኩ ጠባቂ…

ሙስናን መዋጋት የዜጎች ሁሉ ኃላፊነት ነው – ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሙስናን መዋጋት የዜጎች ሁሉ ኃላፊነት መሆኑን ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ ዘንድሮ የሚከበረው ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን "በሥነ ምግባር የታነፀ አመራር ከሙስና ለፀዳች ኢትዮጵያ" በሚል መሪ ቃል ነው፡፡ ፕሬዚዳንቷ ቀኑን…