በጦርነቱ ሳቢያ የሚፈጠረውን የኢኮኖሚ ጫና በዘላቂነት ለመፍታት በአፍሪካ ያለውን ሰፊ የገበያ እድል መጠቀም ይገባል- አቶ ክቡር ገና
አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በጦርነቱ ሳቢያ ሊያጋጥማት የሚችለውን የኢኮኖሚ ጫና በዘላቂነት ለመፍታት በአፍሪካ ያለውን ሰፊ የገበያ አማራጭ በመጠቀም መስራት እንዳለባት የኢኮኖሚ ባለሙያው አቶ ክቡር ገና ገለጹ፡፡
በውጭ አገራት ያሉ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ…