Fana: At a Speed of Life!

በጦርነቱ ሳቢያ የሚፈጠረውን የኢኮኖሚ ጫና በዘላቂነት ለመፍታት በአፍሪካ ያለውን ሰፊ የገበያ እድል መጠቀም ይገባል- አቶ ክቡር ገና

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በጦርነቱ ሳቢያ ሊያጋጥማት የሚችለውን የኢኮኖሚ ጫና በዘላቂነት ለመፍታት በአፍሪካ ያለውን ሰፊ የገበያ አማራጭ በመጠቀም መስራት እንዳለባት የኢኮኖሚ ባለሙያው አቶ ክቡር ገና ገለጹ፡፡ በውጭ አገራት ያሉ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ…

ከካራቆሬ – ከሚሴ ያለው የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ጥገና ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከካራቆሬ - ከሚሴ ያለው የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ጥገና ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመሮቹንና ማከፋፈያ ጣቢያዎችን ከሥርጭት ኔትወርክ መስመሮች ጋር…

ታንዛኒያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ግንኙነት ክፍ ወዳለ ደረጃ ለማሳደግ ትሻለች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የታንዛኒያ መንግስት ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ክፍ ወዳለ ደረጃ ለማድረስና የአየር ትራንስፖርት ዘርፍ ትብብሩን የማሳደግ ፍላጎት እንዳለው በኢትዮጵያ አዲስ የተሾሙት የአገሪቱ አምባሳደር ኢኖሰንት ኡጉኒ ገለጹ። አምባሳደሩ…

ኩባ በኢትዮጵያ ላይ እየተደረገ ያለውን የተቀናጀ ጫና እንደምታወግዝ አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አዲስ የተሾሙት የኩባ አምባሳደር ጆርግ ኤፍ.ኤል ኒኮላስ አንዳንድ አገራት በኢትዮጵያ ላይ የሚያካሂዱትን የተቀናጀ ጫና እና ሃሰተኛ የሚድያ ዘመቻ የኩባ መንግስት እንደሚያወግዘው ገለጹ። አምባሳደሩ የሹመት ደብዳቤያቸውን ቅጂ በውጭ…

ጀርመን በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ መሪነት በኢትዮጵያ እየተከነወነ ያለውን ለውጥ እንደምትደግፍ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር አገራቸው የኢትዮጵያ የልማት አጋር መሆኗንና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መሪነት በአገሪቱ እየተከናወነ ያለውን የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ለውጥ እንደምትደግፍ አስታወቁ። የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍፁም…

አሸባሪው ህወሓት በአፋር ክልል በሀሪ-ረሱ ሰሙሮቢ ገላአሎ ወረዳ ወረራ በፈፀመበት ወቅት ከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ፈፅሟል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ሀሪ - ረሱ ሰሙሮቢ ገላአሎ ወረዳ አዳድሌሔንጌግ ቀበሌ አሸባሪው ህወሓት ወረራ በፈፀመበት ወቅት ከፍተኛ የሰብአዊ መብት ጥሰት እና የንብረት ውድመት ማድረሱን የወረዳው የአመራር እና የአካባቢው ነዋሪዎች ገለጹ፡፡…

በሶማሌ ክልል የተከሰተውን ድርቅ ተከትሎ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ሰላምና አንድነት ምክር ቤት በክልሉ የተከሰተውን ድርቅ ተከትሎ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርቧል፡፡ ምክር ቤቱ በክልሉ የተከሰተውን ድርቅ አስመልክቶ መግለጫ አውጥቷል፡፡ በመግለጫውም ÷ የክልሉ ህዝብ…

መቱ ዩኒቨርሲቲ ለመከላከያ ሠራዊት ከ21 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መቱ ዩኒቨርሲቲ በጦር ግንባር እየተፋለመ እና የሕይወት መስዋዕትነት እየከፈለ ለሚገኘው የአገር መከላከያ ሠራዊት ከ21 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ፡፡ ዩኒቨርሲቲው በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ከምሁራን እና ከሠራተኞቹ ጋር ውይይት ማካሄዱም…

በአሸባሪው ህወሓት ተወረው በነበሩ አካባቢዎች በቀጣይ ተፈናቃዮችን ወደቀያቸው የመመለስ ስራ እንደሚሰራ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሓት ተወረው በነበሩ አካባቢዎች በቀጣይ ተፈናቃዮችን ወደቀያቸው የመመለስ ስራ እንደሚሰራ ተመለከተ። የአማራ ክልል አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ኮሚሽነር ዘላለም ልጅዓለም እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሲቪል ሰርቪስና…