Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከሶስት የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ዛሬ ከሶስት የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ጋር በስልክ ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ እንዳስታወቁት፥ ከሴኔጋሉ ፕሬዚዳንት ማኪ ሳል፣ ከደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ እና…

ፓኪስታን አሜሪካ በዴሞክራሲ ላይ የምታዘጋጀውን ስብሰባ ላለመካፈል ወሰነች

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፓኪስታን አሜሪካ በበይነ መረብ በምታዘጋጀው የዴሞክራሲ መድረክ ላይ ላለመሳተፍ መወሰኗን ገለጸች፡፡ የፓኪስታን የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር አሜሪካ በዴሞክራሲ ላይ በምታካሂደው የበይነ መረብ ስብሰባ ላይ ሀገራቸው እንድትሳተፍ ስለተጋበዘች አመስግኗል፡፡…

ጃፓናዊው ቢሊየነር ወደ አለም አቀፍ የጠፈር ጣቢያ ተጓዙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በኦንላይን ፋሽን ከፍተኛ ሃብት ያካበተው እና ለህዋ ምርምር አድናቂ እንደሆነ የሚነገርለት ጃፓናዊው ባለሃብት ዩሳኩ ማዛዋ እና ፕሮዱሰሩ ዮዞ ሂራኖ በግላቸው ወጪ ያደረጉት ይህ የጠፈር ጉዞ በ10 አመታት ውስጥ ከተደረጉት ጉዞዎች የመጀመሪያው ነው…

የአፍሪካ መሪዎች በፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ አፍሪካ ቋሚ መቀመጫ እንዲኖራት ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የሴኔጋል ፕሬዚደንት ማኪ ሳል እና የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚደንት ሲሪል ራማፎሳ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ 54 አገራትና 1ነጥብ 3 ቢሊየን ህዝብ ያላት አፍሪካ የተሰጣት ውክልና ኢፍትሃዊ መሆኑን ገለጹ። የሴኔጋሉ…

በሽብርተኛው ህወሓት ውድመት የደረሰበት ከደብረዘቢጥ ጋሸና ያለው የኤሌክትሪክ መስመር ጥገና እየተደረገለት ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሽብርተኛው ህወሓት ከፍተኛ ውድመት የደረሰበት ከደብረዘቢጥ ጋሽና ያለው መካከለኛና ዝቅተኛ የኤሌክትሪክ አስተላለፊ መስመር ጥገና እየተደረገለት መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ገለፀ፡፡ ጥገናው ከህዳር 24 ቀን 2014…

ፖላንድ የኢትዮጵያን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን አጀንዳ እደግፋለሁ አለች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 16ኛው የኢንተርኔት አስተዳደር ፎረም በፖላንድ እስተናጋጅነት እየተካሄደ ነው። ከፎረሙ ጎን ለጎን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ ከፖላንድ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የዲጂታል ፖሊሲ አማካሪ ሚኒስትር ክሪሺሽቶቭ ሹበርት ጋር…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከተመድና ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን መሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት እና ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው እንዳሰፈሩት፥ “በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከተባበሩት…

የኦሮሚያ ክልል እና የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ለመከላከያ ሰራዊት እንዲሁም ለተፈናቀሉ ወገኖች የአይነት ድጋፍ አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል፣ የኦሮሚያ ክልል ሴቶች አደረጃጀት እንዲሁም የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ለመከላከያ ሰራዊት እና ለተፈናቀሉ ወገኖች ከአይነት ድጋፍ በተጨማሪ ከ22 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የኦሮሚያ…

በሰሞኑ ወታደራዊ ኦፕሬሽን የተደናገጠው ህወሓት የጎረቤት ሀገራት ተቃዋሚዎችን ድጋፍ የማሰባሰብ ስራ ውስጥ መግባቱን የፋና ምንጮች ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን በተካሄደው ወታደራዊ ኦፕሬሽን የተደናገጠው ህወሓት የጎረቤት ሀገራት ተቃዋሚ የሆኑና ደጋፊዎቹ ሊሆኑ የሚችሉ ኃይሎችን ድጋፍ የመጠየቅ ስራ ውስጥ መግባቱን ፋና ከታማኝ ምንጮቹ ያገኘው መረጃ ያመላክታል፡፡ አሸባሪው ሕወሓት ጎረቤት ሀገራት…

አሸባሪው ህወሃት የደረሰበትን መራር  ሽንፈት በሀሰተኛ ፕሮፖጋንዳው  ሊሸፍነው አልቻለም- የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  አሸባሪው ህወሃት የደረሰበትን መራር  ሽንፈት በሀሰተኛ ፕሮፖጋንዳው  ሊሸፍነው አልቻለም፤ አይችልምም  ሲል የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ፡፡ የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ መግለጫ ሰጥተዋል። ዶክተር…