Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ባለፉት አራት ወራት 25 ቢሊየን ብር ሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ባለፉት አራት ወራት 25 ቢሊየን ብር መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ ቢሮው ባለፉት አራት ወራት ሊያሰባስበው ካቀደው 20 ቢሊየን ብር 25 ቢሊየን ብር በመሰባሰብ ነው የዕቅዱን 118…

የጦር መሣሪያ ምዝገባ ለ15 ቀናት ተራዘመ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዕዝ በሁሉም የአገሪቱ የገጠርና የከተማ አካባቢዎች ከኅዳር 30 ቀን 2014 ዓም ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት የጦር መሣሪያ ምዝገባ መራዘሙን አስታወቀ። ዕዙ ከዚህ በፊት ባወጣው መመሪያ መሠረት የጦር መሣሪያዎች የምዝገባ…

በአሸባሪው ህወሓት ተወርረው የነበሩ ቀሪ ከተሞች በጸጥታ ኃይሎች ጥምረት ነጻ እየወጡ ነው

ሰበር ዜና በአሸባሪው ህወሓት ተወርረው የነበሩ ቀሪ ከተሞች በጸጥታ ኃይሎች ጥምረት ነጻ እየወጡ ነው አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በአሸባሪው ሕወሐት ተወርረው የነበሩት ቀሪ ከተሞች፣ የኢትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት፣ በዘመቻ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት በወሰዱት ማጥቃት ነጻ…

በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በታህሳስ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ አዲስ የዋጋ ማስተካከያ መደረጉን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ።   ሚኒስቴሩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ፥ የዓለም አቀፍ ነዳጅ ምርቶች መሸጫ…

ገናን በላሊበላ በድምቀት ለማክበር ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ገናን በላሊበላ ጥምቀትን በጎንደር በድምቀት ለማክበር ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የአማራ ክልል ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ።   የቢሮው ሃላፊ አቶ ጣሂር ሙሐመድ ዛሬ በላሊበላ ከተማ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል።   በመግለጫቸው…

ኅብረ ብሔራዊ አንድነታችንን በማጠናከር ያጋጠሙንን ፈተናዎች እንሻገራለን- የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ሲከበር ዕለቱ የአንድ ቀን መታሰቢያ ከመሆን አልፎ የብሔር ብሄረሰቦች ሕገ መንግስታዊ መብቶች ይበልጥ በሚረጋገጡበትና በልዩነት ውስጥ የተፈጠረ ኅብረ ብሔራዊ አንድነት እሴቶችን በሚያጎለብቱ ተግባራት…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከጎረቤት አገራት መሪዎች ጋር ውጤታማ ውይይት ማድረጋቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሰድስት ጎረቤት አገራት መሪዎች ጋር ውጤታማ ውይይት ማድረጋቸውን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት  ከጂቡቲ፣ ኬንያ፣ ኡጋንዳ፣ ሶማሊያ፣ ኤርትራ እና ደቡብ ሱዳን መሪዎች ጋር…

የክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች በአሸባሪው ህወሓት ወረራ ለተፈናቀሉ ተማሪዎች ድጋፍ እንዲደረግ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሓት ወራሪ ቡድን ምክንያት በአማራ እና በአፋር ክልሎች ከቀያቸውና ከትምህርት ገበታቸው ለተፈናቀሉ ተማሪዎች ሁሉም ወገን ድጋፍ ሊያደርግ እንደሚገባ የአማራ፣ የኦሮሚያና የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች ጥሪ አቀረቡ፡፡…

በአፋር ክልል ነፃ በወጡ አካባቢዎች የኤሌክትሪክ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ከአሸባሪው ህወሓት ነፃ የወጡ አካባቢዎችን የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ ለማድረግ የጥገና እና የመልሶ የግንባታ ሥራ መጀመሩን የክልሉ የኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ።   የክልሉ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ስራ አስፈፃሚ…

አሸባሪው የህወሓት ቡድን በአፋር በህዝብ መገልገያ ተቋማት ላይ ከፍተኛ ውድመት ፈጽሟል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በአፋር ክልል በወረራ ይዞ በቆየባቸው አካባቢዎች በህዝብ መገልገያ ተቋማት ላይ ከፍተኛ ውድመት ማድረሱን የአፋር ልማት ማህበር አስታወቀ፡፡   ከተመሰረተ 10 ዓመታትን ያስቆጠረው የአፋር ልማት ማህበር በዋናነት…