Fana: At a Speed of Life!

የብልጽግና ፓርቲ ዋና ፅህፈት ቤት ሰራተኞችና አመራሮች የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ሰበሰቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ዋና ፅህፈት ቤት ሰራተኞችና አመራሮች የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ሰበሰቡ። የፓርቲው ዋና ጽህፈት ቤት ሰራተኞች ዛሬ ማለዳውን በሰንዳፋ በርክ ወረዳ ዳቤ ሙዳ ጎዶ ቀበሌ ተገኝተው የዘማች ቤተሰቦችን የደረሰ የስንዴ ሰብል…

ብሔራዊ የኃይል መቆጣጠሪያ ማዕከል ለመገንባት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከፈረንሳዩ ጀኔራል ኤሌክትሪክ እና ከቻይናው ሲኖ ሃይድሮ ኩባንያዎች ጋር ብሔራዊ የኃይል መቆጣጠሪያ ማዕከል ለመገንባት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራረመ፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ…

በብሪታንያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ3 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በብሪታንያ፣ በሊድስ ከተማና አካባባቢዋ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ3 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አስረከቡ፡፡ ድጋፉ በአሻባሪው የህወሓት ወራሪ ሀይል ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች "እኔ…

በአዲስ አበባ በአሸባሪው ህወሓት ለከፋ ችግር ለተጋለጡ ወገኖች በሁለት ሳምንት ውስጥ ከ240 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዳነች አቤቤ በመዲናዋ በአሸባሪው ህወሓት ለከፋ ችግር ለተጋለጡ ወገኖች በሁለት ሳምንት ጊዜ ውስጥ ብቻ ከ240 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ መደረጉን ገለጹ፡፡ በከተማ አስተዳደሩ ከማዕከል እስከ ክፍለ ከተሞች፣…

አሸባሪው ህወሓት በአማራ ክልል ያደረሰውን ሰብዓዊና ቁሳዊ ውድመት የማጥናት ሥራ ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በአማራ ክልል ወረራ በፈፀመባቸው አካባቢዎች ያደረሰውን ሰብዓዊና ቁሳዊ ጉዳት የማጥናት ሥራ ነገ እንደሚጀመር የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ሀላፊ አቶ አንሙት በለጠ እንደገለፁት በክልሉ ከሚገኙ 10 የመንግሥት…

የልዩ ዘመቻዎች ሀይል፣ የሪፐብሊክ ጥበቃ ሀይል እና የአየር ወለድ አባላት በጭንቅ ላይ ያለች አገርን ችግር የፈቱ ናቸው – ሌ/ጄ ባጫ ደበሌ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የልዩ ዘመቻዎች ሀይል፣ የሪፐብሊክ ጥበቃ ሀይል እና የአየር ወለድ አባላት በጭንቅ ላይ ያለች አገርን ችግር የፈቱ መሆናቸውን የመከላከያ የሰራዊት ግንባታ ስራዎች ዋና አስተባባሪ ሌተናል ጄኔራል ባጫ ደበሌ ገለጹ፡፡ ሌተናል ጄኔራል ባጫ ደበሌ…

አሸባሪው ህወሓት በኮምቦልቻ መጋዘን የተቀመጠውን የእርዳታ እህል መዝረፉ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በኮምቦልቻ መጋዘን ያስቀመጠውን የእርዳታ እህል ድራማዊ በሆነ መልኩ መዝረፉ ተገለጸ። የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አጣራሁት ባለው መረጃ ቡድኑ ምሽትን ተገን በማድረግ የአካባቢው ሰው…