Fana: At a Speed of Life!

የሸኔ የጥፋት ቡድን በፀጥታ ሀይሎች ጥምረት እየተደመሰሰ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገርን ለማፈራረስ ከህወሓት አሸባሪ ቡድን ጋር በጥምረት እየሰራ የሚገኘው የሸኔ ቡድን በኦሮሚያ አንዳንድ አካባቢዎች እየተንቀሳቀሰ ቢገኝም በፀጥታ ኃይሎች ጥምረት ህልሙ እየከሸፈ ይገኛል። በትናንትናው ዕለት በምስራቅ ጉጂ ነገሌ ቦረና እና በአርሲ…

አፍሪካ በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ እና ድምፅ ሊኖራት ይገባል- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ 1 ነጥብ 3 ቢሊየን ህዝብ ያላት አፍሪካ በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ እና ድምፅ ሊኖራት ይገባል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአፍሪካ አገራት በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት የተሻለ…

ዩኒሴፍ ከመኖሪያ ቀያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች 13 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) በጦርነቱ ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች 13 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚገመት የህክምና ቁሳቁስና የንፅህና መጠበቂያ ድጋፍ አድርጓል፡፡   የዩኒሴፍ አማራ ክልል ማስተባበሪያ ዋና…

“1 ሚሊየን ወደ ሀገር ቤት ” ጥሪ መልካም ምላሽ እየታየበት ነው- የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "1 ሚሊየን ወደ ሃገር ቤት "ጥሪ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵውያ ወዳጆች መልካም ምላሽ እያሳዩ መሆኑን የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ፡፡ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ከበደ ዴሲሳ በወቅታዊ ጉዳይ…

አሸባሪው ህወሓት የደሴ ሪፈራል ሆስፒታልን ሙሉ ለሙሉ ዘርፏል፤ መውሰድ የማይችለውን አውድሟል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) የአሸባሪው ህወሃት ወራሪ ቡድን የደሴ ሪፈራል ሆስፒታልን ሙሉ ለሙሉ ከመዘርፉም በላይ መውሰድ የማይችለውን አውድሟል።   የሆስፒታሉ ጊዜያዊ አስተባባሪ አቶ ጌታቸው መታፈሪያ እንዳሉት÷አሸባሪ ቡድኑ ስብዓዊ አገልግሎትና ህይወት…

በተለያዩ አህጉራዊ እና አለም አቀፋዊ መድረኮች ላይ የኢትጵያን አቋም የሚያንፀባርቁ መልዕክቶች ተላልፈዋል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ አህጉራዊ እና አለምአቀፋዊ መድረኮች ላይ የኢትዮጵያን አቋም የሚያንፀባርቁ መልዕክቶች ማስተላለፍ መቻሉን የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ፡፡ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ከበደ ዴሲሳ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ዛሬ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በድል የታጀበውን የመጀመሪያ ምእራፍ ቆይታቸውን አጠናቀው ለተወሰነ ጊዜ ወደ ቢሮ ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ህዳር 29፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በድል የታጀበውን የመጀመሪያውን ምእራፍ ቆይታቸውን አጠናቀው ለተወሰነ ጊዜ ወደ ቢሮ መመለሳቸውን ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ባወጡት መግለጫ፥ ዛሬም ሆነ ወደፊት ጠላቶቻችን ጉልበታቸው ዝሎ፣ የጥላቻና የጠበኝነትን…

ኢትዮጵያ ላጋጠማት ችግር መፍትሄውን መፈለግ የእኛ የኢትዮጵያውያን ድርሻ ነው- ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) ኢትዮጵያ ላጋጠማት ችግር መላውን መፈለግ የእኛ የኢትዮጵያውያን ድርሻ ነው አሉ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ። 16ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በድሬዳዋ ከተማ ተከብሯል፡፡ በበዓሉ ላይ…