Fana: At a Speed of Life!

ከገረገራ እስከ ጋሸና ያለው የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር እየተጠገነ ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከገረገራ እስከ ጋሸና ያለውን የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር የመጠገን ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል አስታወቀ፡፡ ከህዳር 23 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ በተካሄደ የፍተሻ ሥራ 34 በሚሆኑ ታወሮች መካከል…

ከ32 በላይ አምራች ኢንዱስትሪዎች ላይ አሸባሪው ህወሃት ጉዳት ማድረሱን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ32 በላይ አምራች ኢንዱስትሪዎች ላይ አሸባሪው ህወሃት ጉዳት ማድረሱን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለፀ። በአሸባሪው የህወሃት ቡድን በወደሙ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ዙሪያ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ዛሬ ጋዜጣዊ መግለጫ እየሰጠ ይገኛል። መግለጫውን እየሰጡ…

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባህላዊ የማዕድን ኩባንያዎች በሙሉ አቅማቸው ወደ ስራ እንዲገቡ ይደረጋል-ኢ/ር ታከለ ኡማ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባህላዊ የማዕድን ኩባንያዎች ያሉበትን ደረጃ ጎበኙ፡፡ በጉብኝቱ የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን እና ሌሎች የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ ኩባንያዎቹ ለስራቸው…

አሸባሪዎቹ ህወሃትና ሸኔ በከሚሴ እና ኮምቦልቻ የግለሰብና የመንግስት ንብረቶችን በተደራጀ መንገድ መዝረፋቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪዎቹ ህወሃት እና ሸኔ በከሚሴ እና ኮምቦልቻ ከተሞች በቆዩባቸው ጊዜያቶች የግለሰብ እና የመንግስት ንብረቶችን በተደራጀ መንገድ መዝረፋቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ። ፋብሪካዎችን፣ መንግስታዊ እና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማትን መዝረፋቸውን እና…

በጭፍራ አሸባሪው ህወሓት አረመኔያዊ ድርጊት ፈፅሟል- ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሽብርተኛው የህወሓት ቡድን በጭፍራ የሃይማኖት ተቋማትን ደፍሮ ርኩስነቱን አሳይቷል ሲሉ ነዋሪዎቹ ገለጹ፡፡ አሸባሪው ቡድን ንጹሃንን ገድሏል ፤ ነዋሪዎችን አፈናቅሏል፤ ከግለሰብ ቤቶች እስከ ትላልቅ ተቋማት ድረስ ከፍተኛ ዝርፊያ እና ውድመት…

የጉምሩክ ኮሚሽን ለመከላከያ ሰራዊት የ28 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ለጀግናው የአገር መከላከያ ሰራዊት 20 ሚሊየን ብር በጥሬ ገንዘብ እንዲሁም 8 ሚሊየን ብር የሚያወጡ ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ፡፡ በድጋፉ ወቅት ንግግር ያደረጉት የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ፥ ኮሚሽኑ ለሀገር መከላከያ…

በካሊፎርኒያ ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚውል ከ1 ነጥብ 4 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር በላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ካሊፎርኒያ ግዛት በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ በተካሄዱ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብሮች በኢትዮጵያ ከቀያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ የሚውል ከ1 ነጥብ 4 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ መሰብሰቡ ተገለጸ።   በቀጣይ ተመሳሳይ ዓላማ…

ከአሸባሪው ህወሓት ወረራ ነጻ በወጡ አካባቢዎች የሚገኙ ሆስፒታሎች ሥራ እንዲጀምሩ የበኩሉን ድርሻ እንደሚወጣ የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአሸባሪው ህወሓት ወረራ ነጻ በወጡ አካባቢዎች የሚገኙ ሆስፒታሎችን መልሶ ለማደራጀት እና ወደ መደበኛ ሥራ ለማስገባት ግብዓት እየተሰባሰበ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ገለፀ። ከተማ አስተዳደሩ በመቄት ወረዳ አሸባሪው ቡድን…

ፕሬዚዳንት ፑቲንና ጠቅላይ ሚኒስትር ሞዲ በኒው ደልሂ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ህዳር 28፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን እና የህንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በኒው ደልሂ ተገናኝተው ተወያዩ። መሪዎቹ በበርካታ የሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ የመከሩ ሲሆን፥ ያንን ተከትሎም ሀገራቱ 28 ስምምነቶች ተፈራርመዋል። መሪዎቹ በውይይታቸዉ…

በሐረሪ ክልል የአካባቢን ጸጥታ የሚጠብቁ ተጠባባቂ ኃይል አባላት ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የአካባቢያቸውን ሠላም በንቃት የሚጠብቁ የተጠባባቂ ደጀን አባላት ተመረቁ፡፡   አባላቱ ”እኔ የአካባቢዬ ፖሊስና ዘብ ነኝ” በሚል መሪ ቃል ለ15 ቀናት የተሰጣቸውን መሠረታዊ ስልጠና በማጠናቀቅ ነው የተመረቁት፡፡…