Fana: At a Speed of Life!

የመዲናዋ ተማሪዎች፣ መምህራንና ፖሊሶች በሰንዳፋ ወረዳ የዘማች አርሶ አደሮችን የደረሰ ሰብል ሰበሰቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የተመራው እና በከተማዋ የሚገኙ ተማሪዎችን፣ መምህራንና ፖሊሶችን ያካተተ ቡድን ዛሬ በሰንዳፋ ወረዳ የዘማች አርሶ አደሮችን የደረሰ የስንዴ ሰብል ሰበሰበ። ከንቲባ አዳነች “የአዲስ አበባ የሁለተኛ ደረጃ…

16ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል በድሬዳዋ መከበር ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 16ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል በድሬዳዋ ከተማ መከበር ጀመረ።   በዓሉ ‹‹ወንድማማችነት ለህብረ ብሄራዊ አንድነት›› በሚል መሪ ቃል ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡   በአሁኑ ሰዓትም ከተለያዩ…

ፈረንሳይ በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል በጦርነቱ ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳይ በሰሜኑ የኢትዮጰያ ክፍል በጦርነቱ ለተጎዱ ወገኖች የ500 ሺህ ዩሮ ድጋፍ አደረገች፡፡ ድጋፉ በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍሎች ሶስቱ ክልሎች በጦርነቱ ለተጎዱ ወገኖች የሚውል ነው። ለ60 ሺህ አባወራዎች ዘር፣ የእርሻ መሳሪያ፣ መሰረታዊ…

በቀጣዮቹ ቀናት ከካራቆሬ እስከ ከሚሴ ያለው የኤሌክትሪክ መስመር የመጠገን ሥራ ይከናወናል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣዮቹ ቀናት ከካራቆሬ እስከ ከሚሴ ያለው የኤሌክትሪክ መሾመር የመጠገን ሼል እንደሚሰራ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ እንዲሁም በሽብርተኛው ህወሃት ቡድን ጉዳት የደረሰባቸው ከሸዋ ሮቢት እስከ ካራቆሬ ባሉት ከተሞች የሚገኙ የከፍተኛ…

በአሜሪካ ሁሉም ግዛቶች የሚኖሩ ዳያስፖራዎች የሚሳተፉበት ሰልፍ በዋሺንግተን ዲሲ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ሁሉም ግዛቶች የሚኖሩ ዳያስፖራዎች የሚሳተፉበት ሰላማዊ ሰልፍ በዋሺንግተን ዲሲ የፊታችን አርብ ይካሄዳል። ሰልፉ የፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አስተዳደር በኢትዮጵያ ላይ የሚያደርገውን ያልተገባ ጫና በመቃወም እንደሚካሄድ ተገልጿል።…

የተገኘው ድል እጅግ ከፍተኛ በመሆኑ በጠላት ላይ ከፍተኛ ኪሳራ ደርሷል – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተካሄደው ዘመቻ በጠላት እጅ የነበሩት ዋና ዋና ቦታዎች ማለትም ደሴ፣ ኮምቦልቻ እና ባቲን ጨምሮ ሌሎችም አካባቢዎች በወገን ጦር እጅ መሆናቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ፡፡ በተጨማሪም ሸዋ፣ የከሚሴ ልዩ ዞን እና…

ከህወሓት ወራሪ ኃይል ነፃ በመውጣታቸው መደሰታቸውን የላሊበላ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የላሊበላ ከተማን ለማፍረስ ከመጣውና በጭካኔ ተግባሩ ከሚረካው ከህወሓት ወራሪ ኃይል ነፃ በመውጣታቸው መደሰታቸውን የከተማዋ ነዋሪዎች ተናገሩ። በአሸባሪው ህወሓት ከተፈጸመባቸው የግፍ ወረራ ነጻ የወጡት ነዋሪዎች ለኢዜአ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ “ለ1 ሚሊየን ወደ አገር ቤት” ዘመቻ ተሳታፊዎች የ30 በመቶ የዋጋ ቅናሽ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ “ለ1 ሚሊየን ወደ አገር ቤት” ዘመቻ ለሚሳተፉ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የ30 በመቶ የዋጋ ቅናሽ አደረገ። በቅናሹ ተጠቃሚ የሚሆኑት ከዛሬ ጀምሮ እስከ ፈረንጆቹ ታህሳስ 20 ቀን…

ታሪካዊቷ የደሴ ከተማ እና የንግድና የኢንዱስትሪ ኮሪደር የሆነችው ኮምቦልቻ ከተማ በጀግኖቹ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት ነጻ ወጡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ታሪካዊቷ የደሴ ከተማ እና የንግድና የኢንዱስትሪ ኮሪደር የሆነችው ኮምቦልቻ ከተማ፣ በጀግኖቹ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት ነጻ ወጥተዋል። በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተመራው የኢትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት፣ ከደሴና ኮምቦልቻ በተጨማሪ…

የኢትዮጵያ – ኬንያ ወዳጆች ማኅበር ለኢትዮጵያ ያለውን አጋርነት ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኬንያ ወዳጆች ማኅበር ኢትዮጵያውያን የአገራቸውን ህልውና ለማፅናት የሚያደርጉትን ተጋድሎ እንደሚደግፍ ገልጿል። የማኅበሩ ሊቀመንበር እና የቀድሞ የናይሮቢ ከንቲባ ጆ አኪች ዛሬ ሚሲዮኑ ለተመደቡ አዲስ ዲፕሎማቶች…