Fana: At a Speed of Life!

ከ400 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ላይ ስንዴን በመስኖ ለማልማት ግብ ተጥሎ እየተሰራ ነው-ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 21፣2014(ኤፍ ቢሲ) በበጋ የመስኖ ልማት ከ400 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ላይ ስንዴን በመስኖ ለማልማት ግብ ተጥሎ እየተሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር መለስ መኮንን እንደገለጹት፥ ካለፉት ሦስት ዓመታት ወዲህ በበጋ ወቅት ስንዴን…

የዳያስፖራውን አገራዊ ተሳትፎ የሚያጎለብቱ የተለያዩ መርሃ ግብሮች ተዘጋጅተዋል-የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የዳያስፖራውን አገራዊ ተሳትፎ የሚያጎለብቱ የተለያዩ መርሃ ግብሮች መዘጋጀታቸውን ሚኒስቴሩ በሰጠው ሳምንታዊ መግለጫ አስታውቋል። ሚኒስቴሩ የ100 ቀናት የስራ ግምገማ ማካሄዱን የገለጸ ሲሆን፥…

በድህረ ግጭት ጉዳዮች ላይ ምሁራን እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ባዘጋጀው ምክክር ላይ ከግጭት በኋላ በሚኖሩ የማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ስነልቦናዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት አድርገው በቀረቡ ጽሁፎች ላይ ምሁራን እየተወያዩ ነው፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ጣሰው…

የአውሮፓ ኅብረት እና አሜሪካ በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ላይ የሚያቀርቡት የመፍትሄ ሃሳብ ፖለቲካዊ ፍላጎታቸውን እንጂ እውነታውን ያገናዘበ አይደለም –…

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በናይጄሪያ የዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ተንታኝ ዶክተር ቤንጃሚን ኡጁማዱ በኢትዮጵያ በተከሰተው ጦርነት ላይ የአውሮፓ ኅብረት እና አሜሪካ አሳፋሪ ሰነዶችን ሲያቀርቡ መቆየታቸውን አመላክቷል፡፡ የአውሮፓ ኅብረት ሰነድ በአሸባሪው ህወሓት የተፈጸሙ…

በ5 ወራት ከቡና ሻይና ቅመማ ቅመም ምርት ኤክስፖርት ከ525 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ አምስት ወራት ከቡና ሻይና ቅመማ ቅመም ምርት ኤክስፖርት 525 ነጥብ 6 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን የቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ በበጀት ዓመቱ አምስት ወራት 114 ሺህ 335 ነጥብ 63 ቶን የቡና ሻይና ቅመማ…

የተቀናጀ የጭነት ትራንስፖርት ማስተዳደሪያ ስርዓት ይፋ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር የተቀናጀ የጭነት ትራንስፖርት ማስተዳደሪያ ስርዓትን በዛሬው ዕለት ይፋ አድርጓል። ይህ ስርዓት ደንበኞች ባሉበት ቦታ ሆነው አዲስ ፍቃድ ማውጣት ፣ ዓመታዊ ፍቃድ ማደስ ፣…

በህልውና ጦርነት ሂደት የተገኘውን አንድነት ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሁለንተናዊ ብልፅግና ለመጠቀም የሚያስችል ውይይት መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል መንግስት ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ዛሬ ውይይት ጀመሩ፡፡ መንግሥት ተገዶ የገባበት የህልውና ጦርነት የመጀመሪያ ምዕራፍ በድል መጠናቀቁን ተከትሎ÷…