Fana: At a Speed of Life!

“ግፍ የፈጸሙብኝን የእጃቸውን ይስጣቸው ብዬ ለፈጣሪ ትቻለሁ” – በአሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች የተደፈሩት መነኩሲት

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "ግፍ የፈጸሙብኝን የእጃቸውን ይስጣቸው ብዬ ለፈጣሪ ትቻለሁ" ይላሉ በአሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች የተደፈሩት የራያ ቆቦዋ የ70 አመት መነኩሲት። የህወሓት ወራሪ ሃይል በአማራና አፋር ክልሎችም በየደረሰበት ስፍራና አጋጣሚ ሁሉ ቁሳዊ…

ኮን እና ወገል ጤና ከተሞች ተቋርጦባቸው የነበረውን የኤሌክትሪክ ኃይል ዳግም አገኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የትህነግ ወራሪ ቡድን በወረራ ይዟቸው በነበሩ አካባቢዎች የደረሱ የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ውድመትና ብልሽቶችን በመጠገን እና መልሶ በመገንባት የተቋረጠውን ኤሌክትሪክ መልሶ የማገናኘት ስራው ቀጥሏል፡፡ በዚህም በሰሜን ወሎ ዞን…

በደብረማርቆስና ሻሸመኔ ከተሞች ያለውን የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት አስተማማኝ ለማድረግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረማርቆስና ሻሸመኔ ከተሞች ያለውን የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ጥራት ያለውና አስተማማኝ ለማድረግ የዲስትሪቢዩሽን ኔትዎርክ የመልሶ ግንባታና አቅም ማሳደግ ፕሮጀክት እየተከናወነ መሆኑን የስድስቱ ከተሞች የማሻሻያና አቅም…

አሸባሪው ህወሓት በአፋር ክልል ባደረሰው ጥቃት 759 ትምህርት ቤቶች ወድመዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ በአራት ዞኖችና 21 ወረዳዎች የሽብር ቡድኑ ባደረሰው ጉዳት 694 ትምህርት ቤቶች በከፊል እና 65 ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ በድምሩ 759 ትምህርት ቤቶች ወድመዋል። የአፋር ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አሊ መሐመድ…

የሀኪም ግዛው መታሰቢያ ማስተማሪያ ሆስፒታል ከ16 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ተበረከተለት

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ስር ለተገነባው የሀኪም ግዛው ማስተማሪያ ሆስፒታል ከ16 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የህክምና ቁሳቁስ ሂዉማን ብሪጅ ከተሰኘ ዓለም አቀፍ ግብረ ሰናይ ድርጅት…

በ’አይዞን ኢትዮጵያ’ ለተፈናቀሉ ዜጎች ከአምስት ሚሊየን ዶላር በላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ'አይዞን ኢትዮጵያ' የኦንላይን የገንዘብ ክፍያ አማራጭ በጦርነቱ ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች ከአምስት ሚሊየን ዶላር በላይ ተሰበሰበ።   ገንዘቡ የተሰበሰበው በውጭ አገር ከሚኖሩ ከ23 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ…

የአፈፃፀም ውስንነት ባለባቸው አካላት ላይ እርምጃ ይወሰዳል-አቶ ሱልጣን አብዱሰላም

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፈፃፀም ውስንነት ባለባቸው አካላት ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ የሐረሪ ክልል ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ ሱልጣን አብዱሰላም ገለጹ።   የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ሱልጣን አብዱሰላም የምክር ቤቱን የቁጥጥርና ክትትል…

ባለፉት 24 ሰዓታት 4 ሺህ 700 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት ለ12 ሺህ 713 ዜጎች በተደረገ የላቦራቶሪ ምርመራ 4 ሺህ 700 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡   የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…