የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ በሃገር ሉዓላዊነት እና የህዝብ አንድነት ላይ የሚቃጡ ድርጊቶችን እንደማይታገስ ገለፀ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ወቅታዊ ሃገራዊ ሁኔታን በተመለከተ የአቋም መግለጫ ሰጥቷል።
በአቋም መግለጫው ÷ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ገለልተኛ ቢሆንም በሃገር ሉዓላዊነት እና የህዝብ አንድነት ላይ የሚቃጡ…