Fana: At a Speed of Life!

ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ከ15 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የቂርቆስ ክፍለ ከተማ አስተዳደር አመራሮች እና ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊትና ለተፈናቃይ ወገኖች የሚውል ከ15 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርገዋል፡፡   ከግንባር እስከ ደጀን ከጀግናው የሀገር መከላከያ…

በድሬዳዋ አውሮፕላን ማረፊያ የጦር መሳሪያ ፍንዳታ ተከሰተ ተብሎ የተሰራጨው መረጃ ሐሰት ነው – የፌደራል ፖሊስ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ አውሮፕላን ማረፊያ የጦር መሳሪያ ፍንዳታ ተከሰተ ተብሎ በተለያዩ ማህበራዊ ትስስር ገጾች የተሰራጨው መረጃ ሐሰት መሆኑን የፌደራል ፖሊስ አስታወቀ። የድሬዳዋ ሲቪል አቪየሺን ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋዬ…

በአማራ ክልል ከ80 ሺህ ሄክታር በላይ ማሳ የስንዴ ሰብል በመስኖ ይለማል – የክልሉ ግብርና ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በግብርናው ዘርፍ ባደረሰው የኢኮኖሚ ውድመት ምክንያት በሚሊየን የሚቆጠሩ ዜጎች የርሃብ አደጋ ተጋርጦባቸዋል። ችግሩን ለመቅረፍ የሚያስችል የመስኖ ልማት በሁሉም አካባቢዎች በሰፊው እንደሚከናወን የአማራ…