Fana: At a Speed of Life!

አሸባሪው ህወሓት ህዝብ ጠልነቱን በተግባር አሳይቶናል – የሸዋ ሮቢት ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) አሸባሪው ህወሓት ህዝብ ጠልነቱን በተግባር አሳይቶናል ሲሉ የሸዋ ሮቢት ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት ነዋሪዎቹ ቡድኑ በከተማዋ የህዝብ መገልገያ ተቋማትን እና የግለሰብ ሀብትና ንብረትን…

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በአንድ ዓመት 48 ሺህ ቶን አኩሪ አተር አገበያየ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ለግብርና ምርት አቀነባባሪ ኢንዱስትሪዎች ግብዓት እንዲያገኙ ባስቻለው ልዩ የግብይት መስኮት አገልግሎት በአንድ ዓመት 48 ሺህ ቶን አኩሪ አተር በ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር አገበያይቷል፡፡ የልዩ መስኮቱ ግብይት…

በአሸባሪው ህወሓት ለከፋ ሰብዓዊ ቀውስ የተጋለጡ ወገኖችን መልሶ ማቋቋም ከሁሉም ይጠበቃል – አትሌት ኃይሌ ገ/ሥላሴ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሓት ወረራ ለከፋ ሰብዓዊ ቀውስ የተጋለጡ ወገኖችን መልሶ ማቋቋም ከሁሉም ዜጋ የሚጠበቅ ኃላፊነት መሆኑን አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ ተናገረ። አሸባሪ ቡድኑ ከሰሞኑ በአፋር ክልል ጭፍራ ግንባር በወገን ጦር ሽንፈት ገጥሞት…

ለተወሰነ ጊዜ ትምህርት ተዘግቶ የዘማቾች ሰብል እንዲሰበሰብ ውሳኔ ተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ማህበረሰቡ ለህልውና ዘመቻው ደጀን እንዲሆን የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ከህዳር 27 እስከ ታህሳስ 3 ዝግ እንደሚሆን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ አስታወቁ፡፡ አካባቢዎን ይጠብቁ! ወደ ግንባር ይዝመቱ! መከላከያን ይደግፉ!…

ለህልውና ዘማቾች፥ ለዘማች ቤተሰቦችና ለተፈናቃዮች የሚደረግ ድጋፍ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጋር በመተባበር ለተፈናቃዮች እና ለወገን ጦር የሚውል ከ35 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የአልባሳት እና የምግብ ግብአት ድጋፍ አደረጉ። ድጋፉን ያስረከቡት የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር…

ቻይና እና አፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ላይ በትብብር ለመሥራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና እና አፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል በጋራ ለመስራት ተስማሙ። የአየር ንብረት ለውጥ በተፈጥሯዊ ሥነ-ምህዳር እንዲሁም በማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ እድገት ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ እያደረሰ መሆኑ ይነገራል። በመሆኑም በዳካር በተካሄደው…

በአማራ ክልል ከ2 ነጥብ 2 ሚሊየን ኩንታል በላይ የሰሊጥ ምርት ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በ2013/14 የመኸር እርሻ ሰሊጥ ከ2 ነጥብ 2 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት እንደሚጠበቅ የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው የሰብል ልማት ባለሙያ አቶ ኤልያስ በላይ እንደገለጹት በክልሉ በ2013/14 የመኸር ምርት ዘመን ከ378…

ሸዋሮቢት ከተማ የመብራት አገልግሎት ማግኘት ጀመረች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሽብር ቡድኑ ነጻ የወጣችው ሸዋሮቢት ከተማ የመብራት አገልግሎት ማግኘት መጀመሯን የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ገለጸ፡፡ አገልግሎቱ ነጻ በወጡ አካባቢዎች አስቸኳይ ጥገና እያደረገ መሆኑን የህዝብ ግንኙነት ክፍል ስራ አስኪያጅ አቶ ማህተሜ…

በመዲናዋ በሩብ ዓመቱ ለ55 ሺህ ዜጎች የስራ ዕድል ተፈጠረ

አዲስ አበበባ፣ ህዳር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014 ሩብ ዓመት በአዲስ አበባ ከተማ ለ55 ሺህ ዜጎች የስራ ዕድል መፈጠሩን የአዲስ የአበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት ብዙዎች ኢትዮጵያን ለማንበርከክ በሁሉም…

የኦሮሞ ቄሮና ቀሬ የጠ/ሚ ዐቢይን የጀግንነት ፈለግ በመከተል የአባቶቻቸውን የጀግንነት ታሪክ እንዲደግሙ አቶ ሽመልስ አብዲሳ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሞ ቄሮና ቀሬ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድን የጀግንነት ፈለግ በመከተልና የሀገር መከላከያን በመቀላቀል ዛሬም እንደትናንቱ የአባቶቻቸውን የጀግንነት ታሪክ እንዲደግሙ የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ጥሪ አቀረቡ። ርእሰ…