Fana: At a Speed of Life!

የሃዋሳ ከተማ 70 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አሰባሰበ

አዲስ አበባ፣ህዳር 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሃዋሳ ከተማ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት 70 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አሰባሰበ፡፡ ድጋፉ ሰንጋዎችን፣አልባሳት፣ የምግብ አይነትን ጨምሮ ሲሆን÷ ሀገርን ለመታደግ በግንባር እየተዋደቀ ላለው የሀገር መከላከያ ሰራዊትና ሌሎች…

የጉለሌ ክፍለ ከተማ ለመከላከያ ሰራዊት ከ31 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ህዳር 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ የጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ31 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ፡፡ ክፍለ ከተማው እስካሁን 157 ሚሊየን 365 ሺህ ብር ለመከላከያ ሰራዊታችን ድጋፍ ማድረጉን የክፍለ ከተማው ዋና ስራ…

የጋሞ ልማት ማህበር ከ39 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር በሚበልጥ ወጪ የልማት ተግባራት አከናውኗል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የጋሞ ልማት ማህበር በ9 ወራት ከ39 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር በሚበልጥ ወጪ ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ያደረጉ የልማት ተግባራት ማከናወኑ ተገለፀ፡፡ የልማት ማህበሩ ስራ አስኪያጅ አቶ ትግሉ ኃይሌ÷ በ 9 ወራት ልማት ማህበሩ ቁልፍ የልማት…

በአርሲ ዞን ”ኦሮሞ የሆንክ ከአሸባሪዎቹ ህወሃት እና ሸኔ ቡድኖች ጋር ጥምረት የፈጠርክ ተመለስ” የሚል ስነ ስርአት እየተካሄደ ነዉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ዛሬ በአርሲ ዞን ከ5 ዞኖች የተወጣጡ አባገዳዎች እና ሀደ ሲንቄዎች በተገኙበት ''ኦሮሞ የሆንክ ከአሸባሪዎቹ ህወሃት እና ሸኔ ቡድኖች ጋር ጥምረት የፈጠርክ ተመለስ (ቆረ ዋሙ) " የሚል ስነ ስርአት እየተካሄደ ነዉ፡፡ ስነ ስርዓቱ…

‹ኢትዮጵያ ስትፈራርስ ከማየት በላይ ውርደት ባለመኖሩ ትግል ላይ መሰዋት የተሻለ አማራጭ ነው›› –ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ)ኢትዮጵያ ስትፈራርስ ከማየት በላይ ውርደት ባለመኖሩ መሞት ካለብን አሸባሪው ሕወሓትን ለማስቆም በሚደረግ ትግል ላይ መሰዋት የተሻለው አማራጭ መሆኑን የኢዜማ መሪና የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ። ፕሮፌሰር ብርሃኑ ለኢትዮጵያ ፕሬስ…

ዶ/ር እሌኒ ገብረመድህን ከገለልተኛ የኢኮኖሚ አማካሪነት ተነሱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ዶ/ር እሌኒ ገብረመድህን ከዛሬ ጀምሮ ከገለልተኛ የኢኮኖሚ አማካሪነት መነሳታቸው ተገለፀ፡፡ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር መግለጫ ያወጣ ሲሆን ሙሉ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡ ሀገራችን ኢትዮጵያን ለ27 ዓመታት በመራው በሕወሓት መራሹ…

የኢትዮጵያና የቻይና የሁለትዮሽ ግንኙነት በአዳዲስ የትብብር መስኮች ይበልጥ ይጠናከራል -አህመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ሁሉን አቀፍ የሆነው የኢትዮጵያና የቻይና የሁለትዮሽ ግንኙነት ዲጂታል ኢኮኖሚን ጨምሮ በአዳዲስ የትብብር መስኮች ይበልጥ እንደሚጠናከር የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ገለጹ። ሚኒስትሩ በሴኔጋል መዲና ዳካር ሕዳር 20 እና 21 ቀን…

ምዕራባውያን የጥቁር ህዝቦች የነጻነት አርማ በሆነችው ኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ አይግቡ – ዳያስፖራ ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዩናይትድ ኪንግደም የሚኖሩ የአፍሪካና የካሪቢያን ዳያስፖራ ምሁራን ምዕራባውያን የጥቁር ህዝቦች የነጻነት አርማ በሆነችው ኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነት እንዲያቆሙ ጠየቁ፡፡ የአፍሪካና የካሪቢያን ዳያስፖራ…

የኒኩሊየር ኃይልን ለሠላማዊ ዓላማ ለመጠቀም ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ህዳር 18፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ረዳት ፕሮፌሰር በለጠ ሞላ ከዓለም አቀፍ አቶሚክ ሀይል ኤጀንሲ የአፍሪካ ዲቪዥን ዳይሬክተር ዶ/ር ሻውካት አብዱልረዛቅ ጋር የኒኩሊየር ኃይልን ለሠላማዊ ዓላማ ለማዋል በሚደረጉ ትብብሮች ላይ ውይይት አደረጉ።…

በሊባኖስ የቻይና ዲፕሎማት ካኦ ይ የ#በቃ ንቅናቄን በይፋ ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሊባኖስ የቻይና ኤምባሲ ኮንሱላር የሆኑት ካኦ ይ ዛሬ ዓለም ዓቀፉን የ#በቃ ንቅናቄ መቀላቀላቸውን አስታውቀዋል፡፡ ንቅናቄውን የተቀላቀሉት በሊባኖስ የቻይና ዲፕሎማት በትዊተር ገፃቸው #በቃ በማለት በዴሞክራሲ ስም ወንጀሎችን…