የሀገር ውስጥ ዜና የሃዋሳ ከተማ 70 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አሰባሰበ Feven Bishaw Nov 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ህዳር 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሃዋሳ ከተማ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት 70 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አሰባሰበ፡፡ ድጋፉ ሰንጋዎችን፣አልባሳት፣ የምግብ አይነትን ጨምሮ ሲሆን÷ ሀገርን ለመታደግ በግንባር እየተዋደቀ ላለው የሀገር መከላከያ ሰራዊትና ሌሎች…
የሀገር ውስጥ ዜና የጉለሌ ክፍለ ከተማ ለመከላከያ ሰራዊት ከ31 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ Feven Bishaw Nov 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ህዳር 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ የጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ31 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ፡፡ ክፍለ ከተማው እስካሁን 157 ሚሊየን 365 ሺህ ብር ለመከላከያ ሰራዊታችን ድጋፍ ማድረጉን የክፍለ ከተማው ዋና ስራ…
የሀገር ውስጥ ዜና የጋሞ ልማት ማህበር ከ39 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር በሚበልጥ ወጪ የልማት ተግባራት አከናውኗል Feven Bishaw Nov 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የጋሞ ልማት ማህበር በ9 ወራት ከ39 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር በሚበልጥ ወጪ ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ያደረጉ የልማት ተግባራት ማከናወኑ ተገለፀ፡፡ የልማት ማህበሩ ስራ አስኪያጅ አቶ ትግሉ ኃይሌ÷ በ 9 ወራት ልማት ማህበሩ ቁልፍ የልማት…
የሀገር ውስጥ ዜና በአርሲ ዞን ”ኦሮሞ የሆንክ ከአሸባሪዎቹ ህወሃት እና ሸኔ ቡድኖች ጋር ጥምረት የፈጠርክ ተመለስ” የሚል ስነ ስርአት እየተካሄደ ነዉ Feven Bishaw Nov 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ዛሬ በአርሲ ዞን ከ5 ዞኖች የተወጣጡ አባገዳዎች እና ሀደ ሲንቄዎች በተገኙበት ''ኦሮሞ የሆንክ ከአሸባሪዎቹ ህወሃት እና ሸኔ ቡድኖች ጋር ጥምረት የፈጠርክ ተመለስ (ቆረ ዋሙ) " የሚል ስነ ስርአት እየተካሄደ ነዉ፡፡ ስነ ስርዓቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና ‹ኢትዮጵያ ስትፈራርስ ከማየት በላይ ውርደት ባለመኖሩ ትግል ላይ መሰዋት የተሻለ አማራጭ ነው›› –ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ Feven Bishaw Nov 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ)ኢትዮጵያ ስትፈራርስ ከማየት በላይ ውርደት ባለመኖሩ መሞት ካለብን አሸባሪው ሕወሓትን ለማስቆም በሚደረግ ትግል ላይ መሰዋት የተሻለው አማራጭ መሆኑን የኢዜማ መሪና የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ። ፕሮፌሰር ብርሃኑ ለኢትዮጵያ ፕሬስ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዶ/ር እሌኒ ገብረመድህን ከገለልተኛ የኢኮኖሚ አማካሪነት ተነሱ Feven Bishaw Nov 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ዶ/ር እሌኒ ገብረመድህን ከዛሬ ጀምሮ ከገለልተኛ የኢኮኖሚ አማካሪነት መነሳታቸው ተገለፀ፡፡ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር መግለጫ ያወጣ ሲሆን ሙሉ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡ ሀገራችን ኢትዮጵያን ለ27 ዓመታት በመራው በሕወሓት መራሹ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያና የቻይና የሁለትዮሽ ግንኙነት በአዳዲስ የትብብር መስኮች ይበልጥ ይጠናከራል -አህመድ ሺዴ ዮሐንስ ደርበው Nov 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ሁሉን አቀፍ የሆነው የኢትዮጵያና የቻይና የሁለትዮሽ ግንኙነት ዲጂታል ኢኮኖሚን ጨምሮ በአዳዲስ የትብብር መስኮች ይበልጥ እንደሚጠናከር የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ገለጹ። ሚኒስትሩ በሴኔጋል መዲና ዳካር ሕዳር 20 እና 21 ቀን…
የሀገር ውስጥ ዜና ምዕራባውያን የጥቁር ህዝቦች የነጻነት አርማ በሆነችው ኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ አይግቡ – ዳያስፖራ ምሁራን ዮሐንስ ደርበው Nov 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዩናይትድ ኪንግደም የሚኖሩ የአፍሪካና የካሪቢያን ዳያስፖራ ምሁራን ምዕራባውያን የጥቁር ህዝቦች የነጻነት አርማ በሆነችው ኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነት እንዲያቆሙ ጠየቁ፡፡ የአፍሪካና የካሪቢያን ዳያስፖራ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኒኩሊየር ኃይልን ለሠላማዊ ዓላማ ለመጠቀም ውይይት ተካሄደ ዮሐንስ ደርበው Nov 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ህዳር 18፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ረዳት ፕሮፌሰር በለጠ ሞላ ከዓለም አቀፍ አቶሚክ ሀይል ኤጀንሲ የአፍሪካ ዲቪዥን ዳይሬክተር ዶ/ር ሻውካት አብዱልረዛቅ ጋር የኒኩሊየር ኃይልን ለሠላማዊ ዓላማ ለማዋል በሚደረጉ ትብብሮች ላይ ውይይት አደረጉ።…
የሀገር ውስጥ ዜና በሊባኖስ የቻይና ዲፕሎማት ካኦ ይ የ#በቃ ንቅናቄን በይፋ ተቀላቀሉ ዮሐንስ ደርበው Nov 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሊባኖስ የቻይና ኤምባሲ ኮንሱላር የሆኑት ካኦ ይ ዛሬ ዓለም ዓቀፉን የ#በቃ ንቅናቄ መቀላቀላቸውን አስታውቀዋል፡፡ ንቅናቄውን የተቀላቀሉት በሊባኖስ የቻይና ዲፕሎማት በትዊተር ገፃቸው #በቃ በማለት በዴሞክራሲ ስም ወንጀሎችን…