የሀገር ውስጥ ዜና የሶማሌ ክልል የመንግስት ልዑካን ቡድን ሀርጌሳ ገባ ዮሐንስ ደርበው Nov 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ የሚመራ ከፍተኛ የመንግሥት ልዑካን ቡድን ሃርጌሳ ገባ፡፡ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ÷ ልዑካን ቡድኑ ከሶማሌላንድ መንግሥት ጋር በጸጥታ፣ በንግድ ትስስርና…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮ-ጂቡቲ መስመር የአሸባሪው የህወሓት ተላላኪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ ዮሐንስ ደርበው Nov 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮ-ጂቡቲ ዋና መስመር የህወሓት የሽብር ቡድንን አገር የማፍረስ እኩይ አላማ ለማሳካት በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኙ ተላላኪዎች በቁጥጥር ስር በመዋል ላይ መሆናቸውን በሚሌ ጉምሩክና አካባቢው ለግዳጅ የተሰማሩ የመከላከያ ሰራዊትና የፌዴራል…
የሀገር ውስጥ ዜና የአሮሚያ ክልል ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ሰንጋዎችን አስረከበ ዮሐንስ ደርበው Nov 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉ የድጋፍ ሃብት አሰባሳቢ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ብርሃኑ ፈይሳ ክልሉ ከሁሉም ዞኖች የተውጣጡ 1 ሺህ 100 የእርድ ሰንጋዎች ድጋፍ ማድረጉን ገልፀዋል፡፡ እስካሁን ድረስ በተደረጉ ዙሮችም ከ340 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና የፓን አፍሪካኒዝም መሠረቱ ኢትዮጵያኒዝም ነው – አስናቀ ሲሳይ ዮሐንስ ደርበው Nov 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ህዳር 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓን አፍሪካኒዝም መሠረቱ ኢትዮጵያኒዝም ነዉ ሲሉ የአፍሪካ እና መካከለኛዉ ምስራቅ ጉዳዮች ተመራማሪ አስናቀ ሲሳይ ገለጹ። የዛሬውን የአውሮፓ ኅብረት የቅኝ ግዛት አስተሳሰብ የወለደው ምዕራባዊያኑ በበርሊን ኮንፈረንስ ላይ የደረሱበት…
የሀገር ውስጥ ዜና በቡራዩ ከተማ ለአሸባሪው ሸኔ ሊተላለፍ የነበረ ከ4 ሺህ በላይ ጥይት ተያዘ ዮሐንስ ደርበው Nov 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) በቡራዩ ከተማ ለአሸባሪው ሸኔ ሊተላለፍ የነበረ 4 ሺህ 341 ሕገ-ወጥ ጥይት መያዙን የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አስታወቀ። ጥይቱ የፀጥታ ኃይሎች ባደረጉት ክትትል ገፈርሳ ኖኖ በተባለ ስፍራ መያዙን ከቢሮው ያገኘነው መረጃ…
የሀገር ውስጥ ዜና ለሽብር ተግባር ሊውል የነበረ ከፍተኛ መጠን ያለው አደንዛዥ ዕፅ ከተጠርጣሪዎች ጋር በቁጥጥር ሥር ዋሉ ዮሐንስ ደርበው Nov 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሽብር ተግባር ሊውል የነበረ ከፍተኛ መጠን ያለው አደንዛዥ ዕፅ ከተጠርጣሪዎች ጋር በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዝ ኮሚቴ አስታወቀ። የኮሚቴው አባል የሆነው የድሬዳዋ አስተዳደር…
የሀገር ውስጥ ዜና በጅማ ከተማ ለ1 ሺህ 954 ሰዎች የስራ ዕድል ተፈጠረ ዮሐንስ ደርበው Nov 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ከተማ በ335 ማኅበራት ስር ለተዳራጁ የከተማው ነዋሪዎች በከተማ ፅዳት፣ በንግድ፣ አካባቢን በማስዋብ እና በግብርና ሥራ የስራ እድል ተፈጠረላቸው። የሥራ ዕድል ለተፈጠራላቸው የከተማዋ ነዋሪዎችም ÷ 50 ሼዶች፣ 3…
የሀገር ውስጥ ዜና በኖርዌይ ዓለም አቀፍ የ #በቃ ንቅናቄ እየተካሄደ ነው ዮሐንስ ደርበው Nov 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኖርዌይ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ምዕራባውያን አገራት በኢትዮጵያ የሚያደርጉትን ያልተገባ ጫና በመቃወም ያዘጋጁት ሰላማዊ ሰልፍ በኖርዌይ መዲና ኦስሎ እየተካሄደ ነው። በሰልፉ ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአማራ ልማት ማኅበር ከ 2 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የምግብ ፍጆታ አስረከበ ዮሐንስ ደርበው Nov 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አማራ ልማት ማኅበር ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ግርማው ገዳሙ ማኅበሩ ከ 2 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የምግብ ፍጆታ ድጋፍ ማድረጉን ገለጹ፡፡ ድጋፉ የተሰበሰበው ከተለያዩ የማኅበረሰብ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዘመን ባንክ ከታክስ በፊት ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ አገኘ ዮሐንስ ደርበው Nov 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘመን ባንክ ዓመታዊ ትርፍ ከተለያዩ ተቀናናሾች በፊት ብር 1 ነጥብ 4 ቢሊየን መድረሱን እና የባንኩ አጠቃላይ ሐብትም 25 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር መሆኑን የዘመን ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ኤርሚያስ እሸቱ ገለጹ፡፡…