የንግዱ ማኅበረሰብ ዳያስፖራ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገር ቤት መግባትን አስታኮ ከሚያደርገው የዋጋ ጭማሪ ሊታቀብ ይገባል ተባለ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሰላምና ፀጥታ ቢሮ የከተማዋን የፀጥታ ሁኔታ አስመልክቶ ከክፍለ ከተማ አመራሮች እና ባለ ድርሻ አካላት ጋር ውይይት እያካሄደ ነው፡፡
የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጥሪ ተከትሎ ወደ ሀገር ቤት የሚገቡ…