Fana: At a Speed of Life!

የአሜሪካን ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰልፍ ነገ በዋሺንግተን ዲሲ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ዓቀፉ #በቃ ንቅናቄ አካል የሆነው ሰላማዊ ሰልፍ በኢትዮጵያውያን አቆጣጣር በነገው ዕለት ከምሽቱ ሶስት ሰአት በነጩ ቤተ መንግሥት ፊት ለፊት እንደሚካሄድ የሰላምና አንድነት ማህበር የዋሺንግተን ዲሲ ግብረ ሃይል አሳወቀ፡፡…

በአሸባሪዉ ህዋሃት ለተፈናቀሉ ዜጎች አለማቀፉ ማህበረሰብ እርዳታ እንዲያደርግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ህዳር 18፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ወረራ ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች የአለም አቀፉ ማህበረሰብ ሰብአዊ ድጋፍ እንዲያደርግ የአማራ ክልል አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ኮሚሽን ጠየቀ። በክልሉ በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ወረራ…

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል 24 የኩላሊት እጥበት ሕክምና መስጫ መሳሪያ ተበረከተለት

አዲስ አበባ፣ህዳር 18፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በካናዳ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን እና ተቋማት 24 ለኩላሊት እጥበት የሚውል የሕክምና መሳሪያዎች ለጎንደር ዩኒቨርስቲ አበረከቱ። ቀደም ሲልም 12 ተመሳሳይ መሳሪያዎች ከካናዳ ድጋፍ መገኘቱን የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሕክምና…

አሸባሪው ህወሓትከካሳጊታና ሙዲና ከተሞች ከመባረሩ በፊት ሕጻናትና ሴቶችን ጨፍጭፏል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የአሸባሪው ህወሓት ወራሪ በአፋር ክልል ካሳጊታ እና ሙዲና ከተሞች በወገን ጦር ተመትቶ ከመሸሹ በፊት በርካታ ሕጻናትና ሴቶችን መጨፍጨፉ እንዲሁም ንብረት ማውደሙ ተገለጸ፡፡ በኢፌዴሪ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጠቅላይ ሚኒስትር…

የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ለሠራዊቱ ሰንጋዎችና አልባሳት አስረከበ

አዲስ አበባ፣ህዳር 18፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ከባለሐብቱ ከነጋዴውና ከነዋሪው ማኅበረሰብ በማሰባሰብ ለጀግናው የመከላከያ ሠራዊት እና ለአማራ ልዩ ኃይል የሚውል 20 የእርድ ሰንጋዎች እንዲሁም አልባሳት አስረክቧል፡፡ የሰሜን ዕዝ ጠቅላላ ሆስፒታል…

የዲፕሎማሲው መስክ ከአሁን በፊቱ በተሻለ ጥረትና ትጋት የሚሰራበት ጊዜ ነው – አምባሳደር ሬድዋን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዲፕሎማሲው ዘርፍ ወቅታዊ ሁኔታዎችን ታሳቢ ያደረጉ ሥራዎች ልዩ ትኩረት ተሰጥቷቸው እንደሚሰሩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ተናገሩ። የዲፕሎማሲው መስክ ከአሁን በፊቱ በተሻለ ጥረት እና ትጋት የሚሰራበት…

በጅማ ዞን እየተከናወነ ያለው የግብርና ስራ አበረታች ነው – አቶ አብዱረህማ አብደላ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዞኑ እየተከናወነ ያለው የግብርና ስራ አበረታች መሆኑን በኦሮሚያ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪ አብዱረህማ አብደላ ተናገሩ፡፡ በአቶ አብዱረህማ አብደላ የተመራ ልዑክ በዞኑ ቀርሳ…

በአውስትራሊያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አሰባሰቡ

አዲስ አበባ፣ህዳር 18፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በአውስትራሊያ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በተቋቋመው ‘ሴቭ ኢትዮጵያ’ አስተባባሪነት በተዘጋጀ የበይነ መረብ መድረክ ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ 178 ሺህ የአውስትራሊያ ዶላር ተሰበሰበ፡፡ በበይነ መረብ መድረኩ…

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የዘማች ቤተሰቦች ሰብል የመሰብሰብ ሥራውን አጠናክሮ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ህዳር 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የእንስሳት ህክምና ሳይንስ ኮሌጅና የግብርናና አካባቢ ሳይንስ ኮሌጅ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል የመሰብሰብ ሥራ በማከናወን አጋርነታቸውን አሳይተዋል፡፡ በጎንደር ዙሪያ ወረዳ ሰበሀ…

በአዲስ አበባ አማራ ወጣቶች ማህበር የመድሀኒት አልባሳት እና የምግብ ግብአት ለወገን ጦር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ህዳር 18፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በአዲስ አበባ አማራ ወጣቶች ማህበር የመድሀኒት አልባሳት እና የምግብ ግብአት ለወገን ጦር ድጋፍ አድረጓል ድጋፉ 2.5 ሚሊዮን ብር ግምት ያላቸው ለወገን ጦር የሚውል እንደሆነም ተገልጿል። ከጀግናው የመከላከያ ሰራዊት እና ልዩ…