Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ መንግሥት በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ለሚያደርገው የሕግ ማስከበር ዘመቻ ድጋፋችንን እንገልጻለን- ፕሬዚዳንት ሙሴ ቢሂ አብዲ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “የኢትዮጵያ መንግስት በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ለሚያደርገው የህግ ማስከበር ዘመቻ ድጋፋችንን እንገልጻለን” ሲሉ የሶማሌላንድ ፕሬዚዳንት ሙሴ ቢሂ አብዲ አስታወቁ።   ፕሬዚዳንቱ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሰተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድን…

የደብረ ብርሃን ከተማ ሴቶች የወገን ጦር በህወሓት ላይ እየወሰደ ያለውን እርምጃ በመደገፍ ሰልፍ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረ ብርሃን ከተማ ሴቶች አሸባሪ እና ወራሪውን ህወሓት እየተፋለሙ ለሚገኙት መከላከያ ሰራዊት፣ ልዩ ኃይል፣ ፋኖና ሚልሻ ጎን መቆማቸውን ለማሳየት በደብረ ብርሃን ከተማ ሰልፍ አካሂዷል፡፡   የድጋፍ ሰልፉ "ጣይቱ ለነፃነት" በሚል…

ባለስልጣኑ ከ800 ሺህ ብር በላይ የሚያወጣ የህክምና መድኃኒት ለሰራዊቱ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን ለመከላከያ ሠራዊት የመድኃኒት አምራቾችን በማስተባበር ከ800 ሺህ ብር በላይ የሚያወጡ የህክምና መድኃኒቶችን ለመከላከያ ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አስረክቧል፡፡   የባለስልጣን መስሪያ…

በጎንደር ‘ኢትዮጵያ ትጣራለች’ በሚል መርሃ ግብር 160 ሚሊየን ብር ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ አስተዳደር አዘጋጅነት በአዲስ አበባ በተካሄደው ‘ኢትዮጵያ ትጣራለች’ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ላይ 160 ሚሊየን ብር ተሰብስቧል።   ባለሃብቱ አቶ ወርቁ አይተነው 50 ሚሊየን ብር፣ ጎመጁ ኦይል ኢትዮጽያ 20…

የምዕራባውያን ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰልፍ በአየርላንድ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምዕራባውያን አገራት በኢትዮጵያ ላይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰልፍ በአየርላንድ መዲና ደብሊን ተካሄደ።   ሰልፉ 'ደብሊን ሲቲ ሴንተር' እየተባለ በሚጠራ አካባቢ ነው የተከናወነው።   በሰላማዊ ሰልፉ ላይ…

“ሀገርን ለማፍረስ እስከ ሲኦል እሄዳለሁ”ያለውን ቡድን በቅርቡ ወደ ተመኘው ሲኦል እንሸኘዋለን”- ኮ/ል ገዛኸኝ ነጋሽ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "ሀገርን ለማፍረስ እስከ ሲኦል እሄዳለሁ" ያለውን አሸባሪ ቡድን በቅርቡ ወደ ተመኘው ሲኦል እንሸኘዋለን አሉ የኢትዮጵያ አየር ኃይል አካዳሚ አዛዥ ኮሎኔል ገዛኸኝ ነጋሽ ።   አካዳሚው በአውሮፕላን ሞተር ጥገናና በኤሌክትሮኒክስ ሙያ…

ታሪክ ሳናበላሽ ፤ታሪካችንን በደማቅ ቀለም ከትቦ እና የማያልፍ ታሪክ ሰርቶ ማለፍ ትልቅ ዕድል ነው-ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ዙሪያ ከመዲናዋ አርሶ አደሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይቱም ከንቲባ አዳነች ኢትዮጵያ ተገዳ የገባችበትን የህልውና ጦርነት በድል እንድትወጣ…

አሸባሪው የህወሃት ጁንታ ዳግም እንዲመለስና ንፁሃንን እንዲጨፈጭፍ አንፈቅድም-የሶማሌ ክልል ዲያስፖራ ማህበረሰብ

አዲስ አበባ፣ህዳር 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ሚኒሶታ እና አከባቢው የሚኖሩ የሶማሌ ክልል ተወላጆች እና ዲያስፖራ ማህበረሰብ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን ሀገር የማዳን ትግል ድጋፋቸውን ገልፀዋል። ዛሬ ከተለያዩ የአሜሪካ ግዛቶች የተውጣጡ የዲያስፖራ አባላት በኢትዮጵያ…

በጣሊያን የምዕራባውያንን ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በጣሊያን ሚላን የምዕራባውያንን ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰልፍ ተካሄደ ፡፡ በሰልፉ በርካታ ኢትዮጵያውያና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ተገኝተዋል፡፡ አካባቢዎን ይጠብቁ! ወደ ግንባር ይዝመቱ! መከላከያን ይደግፉ!…

የጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ጦር ግንባር መዝመት የድል ሞራል ነው – ዶ/ር በድሉ ወቅጅራ

አዲስ አበባ፣ህዳር 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ ጦር ግንባር መዝመት የድል ሞራል እንደሆነ መመህርና ደራሲ ዶክተር በድሉ ወቅጅራ ተናገሩ፡፡ ዶክተር በድሉ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ…