Fana: At a Speed of Life!

ከህልውና ዘመቻው ጎን ለጎን መደበኛ ስራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከህልውና ዘመቻው ጎን ለጎን መደበኛ ሥራዎች ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው ተመላከተ፡፡ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ኃብት ልማት ስራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ከሲቪል ስርቪስ ኮሚሽንና ከተጠሪ ተቋማት ጋር…

አሸባሪው የህወሓት ቡድን በትምህርት ዘርፍ ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል

አዲስ አበባ፣ህዳር 18፣2014 (ኤፍ ቢሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በአማራና በአፋር ክልሎች ባካሄደው ወረራ በትምህርት ዘርፍ ላይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ በሰጡት…

የአማራ ሙህራን መማክርት ጉባኤ ለወገን ጦር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ሙህራን መማክርት ጉባኤ ለወገን ጦር ከግማሽ ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ፡፡ የአማራ ሙህራን መማክርት ጉባኤ ድጋፉን ያደረገው በአዲስአበባና በውጭ ከሚኖሩ የአማራ ተወላጆች ከተሰበሰበ ገንዘብ መሆኑን የጉባኤው አባልና ተወካይ አቶ…

የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት ስንቅ እያዘጋጁ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት ህልውና ዘመቻውን ለመደገፍ ስንቅ እያዘጋጁ ይገኛሉ፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው ÷ የዩኒቨርሲቲው መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች በምስራቅ አማራ የጦር ግንባር እየተፋለሙ ላሉት…

አዋሽ ባንክ ከፍተኛ ትርፍ አስመዝግቤአለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) አዋሽ ባንክ በ2020/21 በጀት ዓመት ከፍተኛ ትርፍ ማስመዝገቡን ገለጸ፡፡ የአዋሽ ባንክ የባለአክሲዮኖች 26ኛ ጠቅላላ ጉባኤ ዛሬ በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡ በስብሰባውም የአዋሽ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አምባሳደር ዶክተር ዲባባ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተደዳደር ለወገን ጦር ከ31 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህደር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በማይጠብሪ ግምባር በመገኘት ለወገን ጦር በአጠቃላይ ከ 31 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የተለያየ ቁሳቁስና 200 ሰንጋዎች ድጋፍ አደረገ፡፡ ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት፣ ለልዩ ኃይሎች፣…

የጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ጦር ግንባር መዝመት ከሀገር ህልውና በላይ ምንም ነገር እንደሌለ በተግባር ያረጋገጡበት ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን…

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ግንባር እንገናኝ ባሉት መሰረት ያሳዩት ቆራጥነት በታሪክ ስንሰማው የነበረውን በተግባር በዓይናችን እንድንመለከት ያደረገ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት…

በትግራይ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍ ከጥቂት ቀናት በፊት እንደገና ተጀምሯል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍ ከጥቂት ቀናት በፊት እንደገና መጀመሩን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት በመግለጫው አስታውቋል፡፡ ድጋፉን የሚያደርገው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ወደ ክልሉ የሚያደርገውን የሰብዓዊ ድጋፍ የጫኑ አውሮፕላኖች…

ጠመንጃ ያዥ አካባቢ የተለያዩ መሣሪያዎች ትቦ ዉስጥ ተጥለው ተገኙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 ልዩ ቦታዉ ጠመንጃ ያዥ አካባቢ የተለያዩ መሣሪያዎች ትቦ ዉስጥ ተጥለው ተገኝተዋል። ፖሊስ ኅብረተሰቡ አካባቢውን በንቃት እንዲቃኝና የተለየ ነገር ሲመለከት ለፖሊስ እንዲያመለክት አሳስቧል። በዚህም ፡-…

በአሸባሪው ቡድን ወረራ በአማራና በአፋር ለተፈናቀሉ ከ1 ሚሊየን 76 ሺህ በላይ ዜጎች ድጋፍ እየተደረገ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አግልግሎት

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ቡድን ወረራ በአማራና በአፋር ለተፈናቀሉ ከ1 ሚሊየን 76 ሺህ በላይ ዜጎች የመሰረታዊ ሰብዓዊ ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አግልግሎት ገለጸ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አግልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ ዛሬ…