በጎፋ ዞን “እኔም የዘማች ቤተሰብ አካል ነኝ’ በሚል መሪ ቃል ለዘማች ቤተሰብ ድጋፍና ለሠራዊቱ የደም ልገሳ እየተደረገ ነው
አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎፋ ዞን "እኔም የዘማች ቤተሰብ አካል ነኝ' በሚል መሪ ቃል ለዘማች ቤተሰብ ድጋፍና ለሠራዊቱ የደም ልገሳ እየተደረገ ይገኛል።
በዞኑ ሱካ ቀበሌ ይፋዊ የዘማች ቤተሰብ ድጋፍ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር እየተካሄደ የሚገኝ ሲሆን ÷ በመርሃ ግብሩ…