ከፌደራልና አዲስ አበባ ሆስፒታሎች ጋር ትስስር በመፍጠር በህወሃት ዝርፊያና ውድመት የደረሰባቸው 11 ሆስፒታሎች አገልግሎት እንዲጀምሩ ተደርጓል
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር የፌደራል ሆስፒታሎች እና የአዲስ አበባ ጤና ቢሮን በአሸባሪው ህወሓት ከወደሙ የጤና ተቋማት ጋር በማስተሳሰር የድጋፍ ጥምረትን ዘርግቷል፡፡
በአገራዊ ወቅታዊ የጤና ጉዳዮች ላይ የጤና ሚኒስቴሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ጋዜጣዊ መግለጫ…