Fana: At a Speed of Life!

“ዘመቻ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት” የመጀመሪያውን ግብ በማሳካት ተልዕኮውን ማጠናቀቁን የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተመራው “ዘመቻ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት”  በአሸባሪው ሃይል የተወረሩ አካባቢዎችን በማስለቀቅ የመጀመሪያውን ግብ በማሳካት ተልዕኮውን ማጠናቀቁን የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ…

በአዲስ አበባ የንግድ ፍቃድ እድሳት በተያዘው ወር ይጠናቀቃል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐምሌ ወር የተጀመረው የንግድ ፍቃድ እድሳት በተያዘው ወር እንደሚጠናቀቅ እና ወደ ቅጣት እንደሚገባ የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታወቀ፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የንግድ ፍቃድ እድሳት እና አገልግሎት አሰጣጡን በቂርቆስ፣ አራዳ እና አዲስ…

ቻይና የአፈር ለምነት ማሻሻል የሚያስችል የተፈጥሮ ማዳበሪያ በኢንዱስትሪ ደረጃ እያመረተች ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የዕጽዋት ተረፈ ምርት እና የደን ብስባሽ በኢንዱስትሪ ደረጃ በማምረት የሀገሪቷን የአፈር ለምነት ለመመለስ እየሰራች መሆኑ ተገለጸ፡፡ ቻይና ከዕጽዋት ተረፈ ምርት የምታመርተው “ሂዩሚክ አሲድ” በመባል የሚታወቀው ማዳበሪያ በዓለም አቀፍ…

በጅማ በ338 ሚሊየን ብር ወጪ እየተገነቡ ያሉ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ እየተከናወኑ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ከተማ በ338 ሚሊየን ብር ወጪ እየተገነቡ ያሉ 26 ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ እተከናወኑ ነው ተባለ፡፡ ሁሉም ፕሮጀክቶች ያሉበትን የግንባታ ሂደት የሚገመግም ጉብኝት ተካሂዷል፡፡ ፕሮጀክቶቹ የከተማዋን…

የህወሓት አሸባሪ ቡድን ከ60 በላይ የጅምላና የተናጥል መቃብሮች በትምህርት ቤት ግቢ ውስጥ ቀብሮ ሸሽቷል – ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት አሸባሪ ቡድን ከ60 በላይ የጅምላና የተናጥል መቃብሮች በትምህርት ቤት ግቢ ውስጥ ቀብሮ መሸሸቱን የትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የህወሓት ወራሪ ቡድን በደቡብ ወሎ ገርባ አልነጃሽ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከ60 በላይ የጅምላና የተናጥል…

አሸባሪው ህወሓት በአማራ ክልል በቆየባቸው ጊዜያት በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶች ላይ ከፍተኛ ውድመት አድርሷል- የክልሉ ኤሌክትሪክ አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ቡድኑ የአማራን ክልል በወረረበት ወቅት በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶችና በንብረት ላይ ከፍተኛ ውድመት ማድረሱንና ዝርፊያ መፈፀሙን የክልሉ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ስራ አስፈጻሚ ሰለሞን ጣሰው ገለጹ፡፡ የአሸባሪ ቡድኑ ወደ…

በአሸባሪዎቹ ለተጎዱ አካባቢዎች ልዩ ትኩረት ይሰጣል – የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪዎቹ ለተጎዱ አካባቢዎች ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት እንደሚሰራ የግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ሰለሞን ላሌ ተናግረዋል፡፡ አሸባሪዎቹ ህወሓት እና ሸኔ በአማራ ፣ አፋር እና ኦሮሚያ ክልሎች ያደረሱትን ጉዳት ታሳቢ ያደረገ እቅድ…

የአዲስ አበባ ከተማ ጤና ቢሮ ለአፋር ክልል 6 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ፣ ከነማ ፋርማሲ እና ምግብ መድሃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን ለአፋር ክልል 6 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርገዋል፡፡   የአዲስ አበባ ከተማ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ…

ኢትዮጵያ የገጠማትን ችግር በራሷ አቅም ተወጥታ የከፍታ ጉዞዋን ጀምራለች- የሩሲያ አምባሳደር

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የገጠማትን የውስጥ ችግር በራሷ አቅም ተወጥታ የከፍታ ጉዞዋን ጀምራለች ሲሉ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጀኒ ተረኺን ገለፁ፡፡ በቅርቡ የመንግስታቱ ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት በኢትዮጵያ ላይ ያሳለፈውን ውሳኔ በተመለከተ…

ወደ ኢትዮጵያ የሚላከውን ገንዘብ ለማሳደግ ቀልጣፋ የፋይናንስ ሥርዓት ያስፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳያስፖራው ወደ አገር ቤት የሚልከውን ገንዘብ ለማሳደግ መንግሥት ቀልጣፋ የፋይናንስ ሥርዓት መዘርጋት ይኖርበታል ሲሉ በደቡብ አፍሪካ የሱዋኔ ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የኢኮኖሚክስ ምሁሩ ፕሮፌሰር ሙላቱ ፍቃዱ ተናገሩ። ዳያስፖራው ወደ…