Fana: At a Speed of Life!

በሴቶች ላይ የሚደርስ ጥቃት ተቀባይነት የለውም – ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴቶች ላይ የሚደርስ ጥቃት በምንም ዓይነት ሁኔታ ተቀባይነት ሊያገኝ አይችልም ሲሉ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንቷ ዓለም አቀፍ የ16ቱ የፀረ-ፆታ ጥቃት ቀናትን በንግግር ከፍተዋል። በዚህ ወቅትም…

መከላከያ ሰራዊት ቡርቃንና በባቲ ከተማ ዙሪያ ያሉ ተራሮችን ተቆጣጠረ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መላውን የጸጥታ ኃይል ራሳቸው በመምራት የህልውና ዘመቻውን ከዳር ለማድረስ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ቃል በገቡት መሠረት በግንባር ተገኝተው ቃላቸውን ተግባራዊ እያደረጉ መሆኑን አስታወቀ።…

በሰሜን ሸዋ ዞን የአሸባሪው ሸኔ አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በተደረገ ሰላም ማስከበር ዘመቻ የአሸባሪው ሸኔ አባላት ከእነትጥቃቸው በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የዞኑ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዝ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡ በዞኑ የዕዝ ኮሚቴው ሰብሳቢ አቶ…

ካናዳ ለኢትዮጵያ የ13 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ካናዳ ለኢትዮጵያ ለህይወት አድን የሚውል ድጋፍ አደረገች፡፡ ሃገሪቱ በኢትዮጵያ ያለውን የተመጣጠነ ምግብ አቅርቦት ለማሟላት ነው ተጨማሪ 13 ሚሊየን የካናዳ ዶላር ድጋፍ ያደረገችው ፡፡ የአሁኑ ድጋፍ የዓለም ምግብ ፕሮግራምን ጨምሮ የተመድ…

ለአገራቸው ክብር እና ሉዓላዊነት የሚጠበቅባቸውን ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆናቸውን አምባሳደሮች ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአገራቸው ክብር እና ሉዓላዊነት የሚጠበቅባቸውን ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆናቸውን ኢትዮጵያን በተለያዩ አገራት የወከሉ አምባሳደሮች እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሥራ ኃላፊዎች ተናገሩ።   የአምባሳደሮች እና የሥራ ኃላፊዎች ዓመታዊ…

በሐረሪ ክልል ለሽብር ተግባር ሊውሉ የነበሩ የጦር መሳሪያዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በርካታ የጦር መሳሪያዎች እና ለሽብር ተግባር ሊውሉ የነበሩ ቁሳቁስ ተያዙ። የሐረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ነስሪ ዘካሪያ እንደገለፁት÷አሸባሪዎቹ ህወሓትና ሸኔ በአገር ላይ የደቀኑትን አደጋ ለመከላከል በክልሉ…

በመዲናዋ የቤት ኪራይ ዋጋ እንዳይጨመር የተደረገው ክልከላ ለሶስት ወራት ባለበት ይጸናል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮሚኒኬሽን ቢሮ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተው ቀርቧል፡- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከሕብረተሰቡ ጋር በመቀናጀት የከተማችንን ሁለንተናዊ…

አሜሪካ በራሷ የውስጥ ጉዳይ ላይ ብቻ እንድታተኩር ቻይና ጠየቀች

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በቀጣዩ ወር በምታስተናግደው የዴሞክራሲ ጉባኤ ላይ በራሷ ዴሞክራሲያዊ ችግሮች እና መወሰድ ባሉባቸው የማስተካከያ እርምጃዎች ላይ ብቻ ትኩረት ልታደርግ እንደሚገባ ቻይና አሳሰበች። የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዛሆ ሊያን…

በጎባ ከተማ የጦር መሳሪያ በመደበቅና በማዘዋወር የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎባ ከተማ የጦር መሳሪያ በመደበቅና በማዘዋወር የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ፖሊስ አስታወቀ። የከተማዋ ፖሊስ ጽህፈት ቤት ምክትል ዳይሬክተር ዋና ሳጅን እንግዳ አምሃ እንደገለጹት፥ ፖሊስ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ…

የሰላምና ልማት ማዕከል የተሰኘው የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅት ፈቃድ ተሰረዘ

አዲስ አባበ ፣ ህዳር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን አገር ለማፍረስ በድብቅ ሲወያዩ የነበሩትን የእነ ፕሮፌሰር ኤፍሬም ይስሀቅ፣ እሌኒገብረመድህ፣ አሸባሪው ብርሀነ ገብረክርስቶስ እና አጋሮቻቸውን ውይይት ያዘጋጀው የሰላም ልማት ማዕከል ፈቃድ ተሰረዘ።   ይህ ማዕከል ሰሞኑን…