የህዝብ እና የሀገርን አደራ ለመወጣት ምንጊዜም ዝግጁ ነን- የሰሜን ምዕራብ ዕዝ የጦር አመራሮችና አባላት
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ እና የሀገርን አደራ በማንኛውም ጊዜ ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን የሰሜን ምዕራብ ዕዝ የጦር አመራሮች እና አባላት ተናገሩ።
የህወሓት የሽብር ቡድንን ለማጥፋት ከሜካናይዝድ እስከ አግረኛ ድረስ በመቀናጀት የተሰጠንን ግዳጅ…