Fana: At a Speed of Life!

በሐረሪ በአምስት ወራት ውስጥ ከ479 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰብስቧል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በባለፉት አምስት ወራት ከ479 ሚሊየን ብር በላይ መሰብሰቡን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ በቀለ ተመስገን፥ ባለፉት አምስት ወራት ውስጥ መሰብሰብ ከሚገባው 521 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ 479 ሚሊየን 417…

አሸባሪው ህወሓት በህዝብ መገልገያ ተቋማት ላይ ያደረሰው ውድመት በየትኛውም የዓለም ክፍል ያልታየ ነው – የክልል ጤና ቢሮ ሀላፊዎች

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ መገልገያ የሆኑ የጤና ተቋማት የህዝብ ንብረቶች በመሆናቸው በየትኛውም ሀገር ጦርነት ሲከሰት ኢላማ ተደርገው እንደማያውቁ የኦሮሚያ እና የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ሃላፊዎች ገለጹ፡፡   የሁለቱ የክልል የጤና ቢሮ ሃላፊዎች…

በቤልጂዬም የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ለተፈናቃዮች ከ221 ሺህ ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤልጂዬም አንቶርፐን ከተማ የሚኖሩ የኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያን ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ221 ሺህ ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ፡፡   በቤልጂዬም አንቶርፐን ከተማ የሚኖሩ የኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያን ዳያስፖራ…

17 ጁንታ ደምስሰው የተሰውት የእነብሴ ሳር ምድሩ ጀግና

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 17 የህወሓት ሽብር ቡድን ታጣቂዎችን ደምስሰው እየፎከሩ የተሰውት የእነብሴ ሳር ምድሩ ጀግና ለበርካታቶች አርአያ የሚሆን ጀብዱ ፈጽመዋል፡፡   አቶ ደስታ መኮንን ይባላሉ ነዋሪነታቸው ደግሞ በምስራቅ ጎጃም ዞን እነብሴሳር ምድር…

ምእራባውያኑ ስለ ኢትዮጵያ የያዙት የተዛባ ፖሊሲ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪው የህወሓት ቡድን የቀድሞ ባለሥልጣናት ወደ ጦርነት የገቡት የሥልጣን ጥማቸው ስላልቆረጠላቸው እና በሥልጣን ዘመናቸው ከሠሯቸው የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ክስ ማምለጥ እንደማይችሉ ስለተረዱ መሆኑን የቀድሞው የኦሮሚያ ምክትል ጠቅላይ አቃቤ ህግ እና…

በ2013 በጀት አመት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኩል 2 ነጥብ 64 ቢሊየን ዶላር ሀገር ቤት ገብቷል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 በጀት አመት 2 ነጥብ 64 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር በባንኩ በኩል ወደ ሀገር ቤት መግባቱን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አስታወቀ ። ባንኩ የ23ኛ ዙር የ"ይመንዝሩ፣ይቀበሉ ይሸለሙ" የውጭ ምንዛሬ ግኝት ማበረታቻ የእጣ አወጣጥ…

ቆንስል ጀኔራል ዳኛቸው ይትባረክ ከፑንትላንድ ሶማሊያ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋሮዌ ፑንትላንድ ሶማሊያ የኢትዮጵያ ቆንስል ጀኔራል ዳኛቸው ይትባረክ ከፑንትላንድ ሶማሊያ የአገር ውስጥ ሚኒስትር መሐመድ አብዱረሺድ ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም በኢትዮጵያና በፑንትላንድ ሶማሊያ መካከል ያለውን ዘርፈ ብዙ…