Fana: At a Speed of Life!

ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ለአገር መከላከያ ሠራዊት የ2 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩኒቨርሲቲው በአፋር ክልል በኩል የአገር ሉዓላዊነት በማስከበር ላይ ለሚገኙ የመከላከያ ሰራዊትና ለአፋር ልዩ ኃይል የ2 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር የሚያወጣ ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉ 16 ሰንጋ በሬዎችን ፣ 100 ኩንታል…

ጠላት ጭንቅላቱን እንደተመታ እባብ ቢንቀሳቀስም መሞቱ አይቀርም – ዶክተር አለሙ ሰሜ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵን ለማፈራረስ ከውስጥና ከውጭ ሀይሎች ጋር የተሰለፈው ሽብርተኛው ህወሓት " ጭንቅላቱን እንደተመታ እባብ ቢንቀሳቀስም መሞቱ አይቀርም" ሲሉ በሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ዶክተር አለሙ ሰሜ…

ኢትዮጵያ የመላውን ጥቁር ሕዝብ ትግል እያካሄደች ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የመላውን ጥቁር ሕዝብ ትግል እያካሄደች መሆኑን የዚምባብዌው ፓን አፍሪካ አቀንቃኝና የታሪክ ባለሙያ ማፖንጋ ጆሹዓ ገለጹ። ኢትዮጵያን በዘመናት ታሪኳ በምዕራባውያን ፍላጎትና ጫና ሥር ለማስገባት በርካታ ሴራዎች…

ጠላቶቻችንን በብሩህ ተስፋችንም ጭምር ፊታቸው ጠቁሯል ₋ ኢዜማ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ)አበውስጥና በውጪ ጠላቶች የተደቀነባትን አደጋ በጀግኖች ልጆቿ መራር ትግልና መሰዋዓትነት በድል እንደመትወጣ ሙሉ እምነት አለው፡፡ ጠላቶቻችንን በደማቅ የአሸናፊነት ታሪካችን ብቻ…

አርቲስት ደመረ ለገሰ ወደ ግንባር ሊዘምት ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲስት ደመረ ለገሰ የኢትዮጵያን ህልውና ለመታደግ ወደ ግንባር ሊዘምት መሆኑን ገለጸ። የጦር ሃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፤ “ከእንግዲህ እኔ መከላከያን በግንባር ሆኜ ለመምራት ወደ ትግሉ ሜዳ…

የኦሮሚያ ክልል ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ህዝቦች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አዲስ ለተመሠረተው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ህዝቦች እና ወደ አመራርነት ለመጣችሁ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች እንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፈ። የኢትዮጵያ የዴሞክራሲያዊ ስርዓት…

ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝብ ክልል የአማራ ክልል መንግስት ድጋፍ አይለየውም – ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው እለት በይፋ በአዲስ ለተመሠረተው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝብ ክልልን ለማጠናከር የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ሁለንተናዊ ድጋፍ የሚያደርግ መሆኑን ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ÷…

የግብርና ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት ለተፈናቃዮች ከ3 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት በአፋር ክልል በህወሓት ጁንታ ወረራ ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ3 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የተለያዩ የምግብ ፣ የቤት ውስጥ መገልገያ ቁሳቁስና የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉን በክልሉ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ወደ ግንባር መዝመታቸው በህዝቡ ዘንድ ከፍተኛ መነቃቃት ፈጥሯል – የዲላ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአገር የተደቀነውን የህልውና አደጋ ለመቀልበስ ሰራዊቱን በግንባር ሆኖ ለመምራት መወሰናቸው የሚደነቅ መሆኑን የዲላ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ። የአሸባሪውና ወራሪውን የጥፋት ተግባር በተደራጀ ትግል…

ጠ/ሚ ዐቢይ ወደ ግንባር ማቅናታቸው የዚህ ትውልድ ታሪክ ሆኖ ሊጠራ ይችላል – የመንግስት ከፍተኛ አመራሮች

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የተከፈተባትን ጦርነት ለመምራት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ ግንባር ማቅናታቸው በዚህ ትውልድ የተፈጸመ የመጀመሪያ ታሪክ ሆኖ ሊጠራ የሚችል ተግባር ነው አሉ የመንግስት ከፍተኛ አመራሮች። ከፋና ብሮድካስቲንግ…