Fana: At a Speed of Life!

አቶ ኦርዲን በድሪ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምስረታን በማስመልከት የእንኳን ደስአላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ርዕሰ መስተዳድሩ አቶ ኦርዲን በድሪ ዛሬ በይፋ የተመሰረተውን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ምስረታ በማስመልከት የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም የአዳዲስ ክልሎች…

ዘማቾች ድል እንዲጎናጸፉ ለዘማች ቤተሰቦች የሚደረገውን ድጋፍ ማጠናከር ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘማቾች በሙሉ ልባቸው ድል እንዲጎናጸፉ ለዘማች ቤተሰቦች የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አርሶ አደሮችና መንግሥት ሠራተኞች ተናገሩ፡፡ አሸባሪው ወራሪ ኃይል በወረራቸው የአማራ እና የአፋር ክልሎች ንጹሃንን ገድሏል፤…

በግንባር መሰለፍን ጨምሮ ለሕልውና ዘመቻው የሚጠበቅብኝን ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ ነኝ-አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረስላሴ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "በግንባር መሰለፍን ጨምሮ ለሕልውና ዘመቻው የሚጠበቅብኝን ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ ነኝ" ሲል አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረስላሴ ተናገረ፡፡   አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረስላሴ ለኢዜአ እንደገለጸው፤ በኢትዮጵያ የተደቀነው አደጋ አፍሪካን…

በጅማ ከተማ ለአገር መከላከያ ሰራዊት 12 ሚሊየን ብር ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ከተማ ለአገር መከላከያ ሰራዊት 12 ሚሊየን ብር መሰብሰቡን የከተማው አስተዳደር አስታወቀ። የከተማው ከንቲባ አቶ ነጂብ አባ ራያ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደ ተናገሩት፥ የከተማው ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት በአይነትና…

የምክር ቤቱ ከፍተኛ አመራሮች የተቃጣውን አገር የማፍረስ አደጋ ለመመከት ዝግጁ መሆናቸውን አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ “ኢትዮጵያ” የሚለውን የነጻነት ስም የማስጠበቅ የታሪክ አደራ አለብን በሚል ያስተላለፉትን መልዕክት ተከትሎ ነው ከፍተኛ አመራሩ ዝግጁነቱን ያስታወቀው፡፡ የብልጽግና ፓርቲ ትናንት ባካሄደው ስብሰባ…

በፌደራል የሰራተኛና ማህበራዊ ዋስትና ኤጄንሲ ደቡብ ምዕራብ ሪጅን ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ደም ለገሱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ሪጅን፥ በበደሌ፣ በቦንጋ፣ በዳውሮ፣ በሚዛን፣ በመቱና በጋምቤላ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ስር የሚገኙ 213 ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ደም ለግሰዋል። ሰራተኞቹ ከዚህን ቀደም የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለሰራዊቱ ድጋፍ…

በአማራ ክልል ከ500 ሄክታር በላይ የመስኖ መሬት በዘር ተሸፈነ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ከአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ጋር በመተባበር ከ500 ሄክታር በላይ የመሥኖ መሬት በስንዴ ዘር እንዲሸፈን አደረገ፡፡ በአማራ ክልል አሸባሪው ህወሓት ወረራ ባላደረገባቸው አካባቢወች የሚገኙ ዩኒቨርሲቲወች በጥቂቱ…

አርቲስት ቴድሮስ ተሾመ የህልውና ዘመቻውን መቀላቀሉን አሰታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲስት ቴድሮስ ተሾመ የህልውና ዘመቻውን መቀላቀሉን “የኔ ማለፍ ሀገሬን የሚያቆያት ከሆነ ለመሠዋት ዝግጁ ነኝ” ሲል አስታውቋል።   አርቲስት ቴድሮስ ተሾመ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባስተላለፈው መልእክት÷ “ሀገራችን ከምን ጊዜውም…

ሽመልስ ሃብቴ ትምህርት ቤት አካባቢ በፌስታል የተጣለ ቦንብ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሽመልስ ሃብቴ ትምህርት ቤት አካባቢ በፌስታል የተጣለ ቦንብ መገኘቱን ፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 ሽመልስ ሃብቴ ትምህርት ቤት አካባቢ በፌስታል ተጥሎ የነበረ ሁለት ቦንብ እና…

የቀድሞ የኦሮሚያ ፖሊስ አባላት ወደ ሥራ ገበታቸው ሊመለሱ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ የኦሮሚያ ፖሊስ አባላትና የሥራ ኃላፊዎች አጭር ሥልጠና ከወሰዱ በኋላ የኦሮሚያን ፖሊስ ለመቀላቀል ዝግጁ መሆናቸውን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። ኮሚሽኑ የቀድሞ አባላቱ ወደ ስራ ገበታቸው እንዲመለሱ ጥሪ አቅርቦ ነበር። በቀረበው…