አቶ ኦርዲን በድሪ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምስረታን በማስመልከት የእንኳን ደስአላችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ርዕሰ መስተዳድሩ አቶ ኦርዲን በድሪ ዛሬ በይፋ የተመሰረተውን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ምስረታ በማስመልከት የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
በመልዕክታቸውም የአዳዲስ ክልሎች…