Fana: At a Speed of Life!

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት መተዳደሪያ ህገ መንግስቱን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት መተዳደሪያ ህገ መንግስቱን በሙሉ ድምጽ አጽድቋል፡፡   የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች 11ኛ ክልል ሆኖ በዛሬው ዕለት በይፋ ተመስርቷል፡፡   ምስረታው…

ኮርፖሬሽኑ ለመከላከያ ሰራዊት ከ10 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ከ10 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት 13 ሺህ 806 ብርድ ልብስ እና 5 ሺህ አንሶላ ለመከላከያ ጤና ዋና መምሪያ ድጋፍ አድርጓል፡፡ በድጋፉ ወቅት የኮርፖሬሽኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር…

የሸዋ ተራራዎች የሽብር ኃይሉ መቀበሪያ ናቸው – አቶ ንጉሡ ጥላሁን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የትህነግ ወራሪ ኀይል አገር ለማፍረስ እያደረገ ያለውን እንቅስቃሴ ለመግታት የሸዋ ሕዝብ ከፍተኛ ጀብዱ በመፈጸም አሸባሪውን ኀይል በገባበት እያሳደደ እየቀበረው መሆኑን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ዲኤታ ንጉሡ ጥላሁን ተናግረዋል፡፡ የሸዋ…

የደቡብ ክልል ለሰራዊቱ በ5ኛ ዙር ከ380 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች ህዝቦች ክልል ለመከላከያ ሰራዊት ለ5ኛ ዙር ከ380 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉ "ደጀንም ዘማችም ሆነን ኢትዮጵያን እንታደጋለን" በሚል መሪ ቃል የተሰበሰበ ሲሆን÷ ድጋፉ ከ5 ሺህ…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች 11ኛ ክልል ሆኖ በይፋ ተመሰረተ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች 11ኛ ክልል ሆኖ በይፋ ተመሰረተ፡፡   የክልሉ ምስረታ ከአምስቱ ዞኖችና እና ከአንድ ልዩ ወረዳ የተወከሉ እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ነው በቦንጋ ከተማ የተካሄደው፡፡…

ጠ/ ሚ ዐቢይ በግንባር ለመፋለም ማቅናታቸው ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነት መከበር የገቡትን ቃል በተግባር ያሳዩበት ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አለማፍረስ የመጣን ጠላት በግንባር ለመፋለም ዛሬ ማቅናታቸው ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነት መከበር የገቡትን ቃል በተግባር ያሳዩበት የታሪክ ምዕራፍ ነው ሲሉ የፖለቲካ ዘርፍ ምሁራን ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ…

የሲዳማ ክልል ሚሊሻ እና ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ሃላፊዎች ወደ ግንባር ለመዝመት መዘጋጀታቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ሠላምና ጸጥታ ቢሮ ሃላፊ አቶ አለማየሁ ጢሞቲዎስ እና የሚሊሻ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ በረከት ኪኤ የጠቅላይ ሚኒሰትሩን ጥሪ በመቀበል ወደ ግንባር ለመዝመት መዘጋጀታቸውን ገለጹ፡፡   ሃገርን ማዳን ቅድሚ የሚሰጠው ጉዳይ…

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ግንባር አቅንተው እኔ ቤት የምቀመጥበት አንድም ምክንያት የለም-ብ/ጀ ካሳዬ ጨመዳ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ግንባር አቅንተው እኔ ቤት የምቀመጥበት አንድም ምክንያት የለም፣ ያለኝን የውትድርና ጥበብ ተጠቅሜ ጠላትን ድል ለማድረግ ዝግጁ ነኝ " ሲሉ ብርጋዴር ጀነራል ካሳዬ ጨመዳ ገለጹ፡፡   ብርጋዴር ጀነራል ካሳዬ…

የህወሃት የሽብር ቡድን በአዲስ አበባ እና በዙሪያው ለሽብር ተግባር ያሰማራቸው ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሃት የሽብር ቡድን በአዲስ አበባ እና በዙሪያው ለሽብር ተግባር ያሰማራቸው ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ። በከተሞች በህብረተሰቡ ውስጥ በተለያዩ መንገዶች በመመሳሰል እንዲገቡ በማድረግ…

ለተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችና ዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ አባላት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ገለጻ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ተቀማጭነታቸውን በአዲስ አበባ ከተማ ላደረጉ የአፍሪካ፣ የእስያና ፓስፊክ ሀገራት አምባሳደሮች እና የዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ አባላት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ገለጻ ተደረገ፡፡ በዉይይት መድረኩ የከተማዋን የሠላምና የፀጥታ ሁኔታ አስመልክቶ ገለጻ…