የአገርን ክብር ሊደፍሩ ያሰፈሰፉ ጠላቶችን በመቅጣት የአድዋን ታሪክ ዳግም እንጽፋለን-አቶ ግርማ የሺጥላ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገርን ክብር ሊደፍሩ ያሰፈሰፉ የውስጥና የውጭ ጠላቶችን አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት የአድዋን ታሪክ ዳግም እንጽፋለን አሉ የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ግርማ የሺጥላ፡፡
አቶ ግርማ ጉዳዩን አስመልክተው ባስተላለፉት…