Fana: At a Speed of Life!

የአገርን ክብር ሊደፍሩ ያሰፈሰፉ ጠላቶችን በመቅጣት የአድዋን ታሪክ ዳግም እንጽፋለን-አቶ ግርማ የሺጥላ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገርን ክብር ሊደፍሩ ያሰፈሰፉ የውስጥና የውጭ ጠላቶችን አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት የአድዋን ታሪክ ዳግም እንጽፋለን አሉ የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ግርማ የሺጥላ፡፡ አቶ ግርማ ጉዳዩን አስመልክተው ባስተላለፉት…

ዳያስፖራው በኦንላይን ለተጎዱ ወገኖች እስካሁን ከ1 ነጥብ 1 ሚሊየን ዶላር በላይ አሰባሰበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳያስፖራው በ'eyezonethiopia.com' መተግበሪያ አማካኝነት በሃገር ቤት ህወሓት ወረራ በፈጸመባቸው አካባቢዎች ለተጎዱ ወገኖች ያሰባሰበው ገንዘብ ከ1ነጥብ 1 ሚሊየን ዶላር በላይ ደርሷል። የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ ከቻፓ ፋይናንሺያል…

ላሊበላና ኮምቦልቻ ሰብዓዊ ድጋፍ ለማድረስ የጠየቀ ዓለም አቀፍ ተቋም የለም – የብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት ወደላሊበላ እና ኮምቦልቻ አውሮፕላን ማረፊያዎች የሰብዓዊ ድጋፍ በረራ ፍቃድ ቢሰጥም እስካሁን ድረስ ድጋፍ ለማድረስ የጠየቀ አንድም ዓለም አቀፍ ተቋም የለም ሲሉ የብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ…

የኤሊደአር ወረዳ መንግስት ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ደመወዛቸውን ለመስጠት ቃል ገቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤሊደአር ወረዳ መንግስት ሰራተኞች የአገር መከላከያ ሰራዊትን ለመደገፍ ደመወዛቸውን ለመስጠት ፈቃደኛ መሆናቸውን ገለጹ። ሰራተኞቹ ሽብርተኛውን የህወሓት ጁንታ በአገራችን እየፈጸመ ያለውን እኩይ ተግባር ከስሩ ነቅሎ ለመጣል እየተደረገ ባለው…

አዲሱ የደቡብ ምእራብ ህዝቦች ክልል ምስረታ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአምስቱ ዞኖችና እና ከአንድ ልዩ ወረዳ የተወከሉ እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ነው ምስረታው በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ያለው። የምዕራቦ ኦሞ ዞን፣ የቤንች ሸኮ ዞን፣ የካፋ ዞን፣ የዳውሮ ዞን እና የሸካ ዞን…

አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ አገሩን ለመታደግ ወደ ግንባር ለመዝመት ወሰነ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጥሪ ተከትሎ አገሩን ለመታደግ ወደ ግንባር ለመዝመት መወሰኑን አስታውቋል። የጠቅላይ ሚኒስትሩ ውሳኔ ትክክል ነው ያለው አትሌት ፈይሳ በዚህ ሰአት በአገራችን ላይ የተቃጣውን ችግር ልክ…

በሁለቱም ግንባር እናሸንፋለን – ኢንጂነር ታከለ ኡማ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁለቱም ግንባር እናሸንፋለን ሲሉ የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው መልዕክት አስላልፈዋል። ኢንጅነር ታከለ እንዳሉት ÷ በአንድ በኩል በሀገር ሕልውና ላይ የተቃጣውን የጦርነት ግንባር ፤ በሌላ በኩል ደግሞ…

ህዝብና መንግስት የአገርን ሉአላዊነት ለማስጠበቅ ከውጭ ጠላቶች እና የውስጥ የሽብር ቡድኖች ጋር ትንቅንቅ ውስጥ ገብተዋል – ዶ/ር አብርሀም

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህዝብ እና መንግስት አገራችን ኢትዮጵያ ላይ የተከፈቱትን ዘርፈ ብዙ የውጊያ አውዶች በሚገባ አጥርተው ለይተው ራስን የመከላከልና የአገራችንን ሉአላዊነትና ግዛታዊ አንድነት ለማስጠበቅና ለማስከበር ከውጭ ጠላቶች እና የውስጥ የሽብር ቡድኖችና…

አቶ ክርስቲያን ታደለ ወደ ግንባር ለመዝመት ወሰኑ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢና የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) ፖለቲካዊ ጉዳዮች ሃላፊ አቶ ክርስቲያን ታደለ ወደ ግንባር ለመዝመት መወሰናቸውን አስታወቁ፡፡ አቶ ክርስቲያን…

“ኢትዮጵያ” የሚለውን የነጻነት ስም የማስጠበቅ የታሪክ አደራ አለብን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  “ኢትዮጵያ” የሚለውን የነጻነት ስም የማስጠበቅ የታሪክ አደራ አለብን - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ውድ የሀገሬ ልጆች፣ የተከበራችሁ የኢትዮጵያ ወዳጆች፣ ኢትዮጵያ በልጆቿ ጀግንነትና መሥዋዕትነት ክብሯንና ነጻነቷን…