Fana: At a Speed of Life!

የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በወቅታዊ አገራዊ ጉዳይ ላይ ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በዛሬው እለት በወቅታዊ አገራዊ ጉዳይ ላይ ውይይት አካሂዷል። ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴው በዛሬው እለት ባካሄደው ስብሰባ የተለያዩ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ስብሰባውን ማጠናቀቁን ከብልጽግና ፓርቲ የፌስቡክ ገጽ…

ሻን ቴክስ ማኑፋክቸሪንግ ኢትዮጵያ የመጀመሪያ ምርቱን ለውጪ ገበያ ላከ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ የሚገኘው ሻን ቴክስ ማኑፋክቸሪንግ ኢትዮጵያ የተባለው አምራች ኩባንያ የመጀመሪያ ምርቶቹን ወደ ጣሊያን ሀገር መላኩ ተገለጸ፡፡ አምራች ኩባንያው በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ 10 ሄክታር…

“የአፍሪካ ቀንድ ተናግሯል” – የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስትር

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ቀንድ ሀቁን ተናግሯል ሲሉ የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስትር የማነ ገ/መስቀል በትዊተር ገጻቸው ገለጹ፡፡ ሰሞኑን በቃ ( No More) በሚል ሃሽታግ ኢትዮጵያውያንና የአፍሪካ ቀንድ ዲያስፖራዎች አሜሪካ እና ሌሎች ምዕራባውያን አገራት ጣለቃ…

በአሸባሪው ህወሓት የታጣውን ምርት በመስኖ ልማት ለማካካስ እየሠራን ነው – አርሶ አደሮች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ከባለፉት ዓመታት በተለየ ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ በአሸባሪው የትህነግ ወራሪ ኃይል የታጣውን ምርት ለማካካስና በጦርነት የተጎዱ ወገኖችን ለመደገፍ ጠንክረው እየሠሩ መሆናቸውን የባሕር ዳር ዙሪያ መስኖ ተጠቃሚ አርሶ አደሮች ተናግረዋል፡፡…

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከፍተኛ አመራሮች በሸዋሮቢት ግንባር እየተፋለመ ያለውን ሰራዊት አበረታቱ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከፍተኛ አመራሮች በሸዋሮቢት ግንባር በአካል በመገኘት አሸባሪዎችን እየተፋለመ ያለውን ሰራዊት አበረታቱ። የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ከጀግናው የሀገር መከላከያና ከሌሎች የፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት አሸባሪውን…

የህዳሴው ግድብ ኢትዮጵያ ከጎረቤቶቿ ጋር ለማደግ ያስቀመጠችውን መርህ የሚያግዝ ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ኢትዮጵያ ከቀጠናው አገራት ጋር ተሰናስላ ለማደግ ያስቀመጠችውን መርህ የሚያሳልጥ ፕሮጀክት መሆኑን የአፍሪካ እና እስያ ጥናትና ምርምር ማዕከል ረዳት ፕሮፌሰር ሳሙኤል ተፈራ ተናገሩ። ረዳት ፕሮፌሰር ሳሙኤል…

የደቡብ ምእራብ ህዝቦች ክልል ከአንድ በላይ ማዕከላት ይኖረዋል – የክልሉ አደራጅ ኮሚቴ ሰብሳቢ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 11ኛውን እና አዲሱን የደቡብ ምእራብ ህዝቦች ክልል ለመመስረት ቅድመ ዝግጅቶች መጠናቀቃቸውን የክልሉ አደራጅ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዶክተር ኢኒጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ገለፁ። ሰብሳቢው ዛሬ በሰጡት መግለጫ ለአመታት በተለያየ ደረጃ ሲቀርብ የነበረ ጥያቄ…

ማንኛውንም የጥፋት ቡድን ለመከላከል አስተማማኝ ቁመና ላይ እንገኛለን-የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉን ሠላም ለማደፍረስ የሚንቀሳቀስን ማንኛውንም የጥፋት ቡድን ለመከላከል አስተማማኝ ቁመና ላይ እንደሚገኝ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡   ከሰሞኑ በክልሉ የአሸባሪ ቡድኑን ተልዕኮ ተቀብለው በሱዳን በኩል…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በተወሰደ እርምጃ በአካባቢው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ፀረ ሰላም ሃይሎች ተደመሰሱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ዕዝ የ22ኛ ንስር ክፍለ ጦር ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት በወሰደው ወታደራዊ እርምጃ በቀጠናው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ፀረ ሰላም ሃይሎች ተደመሰሱ ። የ22ኛ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ኮሎኔል ሰይፈ…

ዳያስፖራው ባለፉት ሦስት ወራት 1 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር ወደ አገር ውስጥ ልኳል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳያስፖራው ባለፉት ሦስት ወራት 1 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር በሕጋዊ መንገድ ወደ አገር ውስጥ መላኩን የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ ገለጸ። የኤጀንሲው የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ወንድወሰን ግርማ ለኢዜአ እንደገለጹት፥ ከዳያስፖራው ወደ ኢትዮጵያ…