የሀገር ውስጥ ዜና የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በወቅታዊ አገራዊ ጉዳይ ላይ ውይይት አካሄደ Meseret Demissu Nov 22, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በዛሬው እለት በወቅታዊ አገራዊ ጉዳይ ላይ ውይይት አካሂዷል። ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴው በዛሬው እለት ባካሄደው ስብሰባ የተለያዩ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ስብሰባውን ማጠናቀቁን ከብልጽግና ፓርቲ የፌስቡክ ገጽ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሻን ቴክስ ማኑፋክቸሪንግ ኢትዮጵያ የመጀመሪያ ምርቱን ለውጪ ገበያ ላከ ዮሐንስ ደርበው Nov 22, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ የሚገኘው ሻን ቴክስ ማኑፋክቸሪንግ ኢትዮጵያ የተባለው አምራች ኩባንያ የመጀመሪያ ምርቶቹን ወደ ጣሊያን ሀገር መላኩ ተገለጸ፡፡ አምራች ኩባንያው በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ 10 ሄክታር…
የሀገር ውስጥ ዜና “የአፍሪካ ቀንድ ተናግሯል” – የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስትር Meseret Awoke Nov 22, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ቀንድ ሀቁን ተናግሯል ሲሉ የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስትር የማነ ገ/መስቀል በትዊተር ገጻቸው ገለጹ፡፡ ሰሞኑን በቃ ( No More) በሚል ሃሽታግ ኢትዮጵያውያንና የአፍሪካ ቀንድ ዲያስፖራዎች አሜሪካ እና ሌሎች ምዕራባውያን አገራት ጣለቃ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአሸባሪው ህወሓት የታጣውን ምርት በመስኖ ልማት ለማካካስ እየሠራን ነው – አርሶ አደሮች Meseret Awoke Nov 22, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ከባለፉት ዓመታት በተለየ ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ በአሸባሪው የትህነግ ወራሪ ኃይል የታጣውን ምርት ለማካካስና በጦርነት የተጎዱ ወገኖችን ለመደገፍ ጠንክረው እየሠሩ መሆናቸውን የባሕር ዳር ዙሪያ መስኖ ተጠቃሚ አርሶ አደሮች ተናግረዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከፍተኛ አመራሮች በሸዋሮቢት ግንባር እየተፋለመ ያለውን ሰራዊት አበረታቱ Feven Bishaw Nov 22, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከፍተኛ አመራሮች በሸዋሮቢት ግንባር በአካል በመገኘት አሸባሪዎችን እየተፋለመ ያለውን ሰራዊት አበረታቱ። የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ከጀግናው የሀገር መከላከያና ከሌሎች የፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት አሸባሪውን…
የሀገር ውስጥ ዜና የህዳሴው ግድብ ኢትዮጵያ ከጎረቤቶቿ ጋር ለማደግ ያስቀመጠችውን መርህ የሚያግዝ ነው Meseret Demissu Nov 22, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ኢትዮጵያ ከቀጠናው አገራት ጋር ተሰናስላ ለማደግ ያስቀመጠችውን መርህ የሚያሳልጥ ፕሮጀክት መሆኑን የአፍሪካ እና እስያ ጥናትና ምርምር ማዕከል ረዳት ፕሮፌሰር ሳሙኤል ተፈራ ተናገሩ። ረዳት ፕሮፌሰር ሳሙኤል…
የሀገር ውስጥ ዜና የደቡብ ምእራብ ህዝቦች ክልል ከአንድ በላይ ማዕከላት ይኖረዋል – የክልሉ አደራጅ ኮሚቴ ሰብሳቢ Meseret Awoke Nov 22, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 11ኛውን እና አዲሱን የደቡብ ምእራብ ህዝቦች ክልል ለመመስረት ቅድመ ዝግጅቶች መጠናቀቃቸውን የክልሉ አደራጅ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዶክተር ኢኒጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ገለፁ። ሰብሳቢው ዛሬ በሰጡት መግለጫ ለአመታት በተለያየ ደረጃ ሲቀርብ የነበረ ጥያቄ…
የሀገር ውስጥ ዜና ማንኛውንም የጥፋት ቡድን ለመከላከል አስተማማኝ ቁመና ላይ እንገኛለን-የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ፖሊስ Melaku Gedif Nov 22, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉን ሠላም ለማደፍረስ የሚንቀሳቀስን ማንኛውንም የጥፋት ቡድን ለመከላከል አስተማማኝ ቁመና ላይ እንደሚገኝ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ ከሰሞኑ በክልሉ የአሸባሪ ቡድኑን ተልዕኮ ተቀብለው በሱዳን በኩል…
የሀገር ውስጥ ዜና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በተወሰደ እርምጃ በአካባቢው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ፀረ ሰላም ሃይሎች ተደመሰሱ Melaku Gedif Nov 22, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ዕዝ የ22ኛ ንስር ክፍለ ጦር ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት በወሰደው ወታደራዊ እርምጃ በቀጠናው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ፀረ ሰላም ሃይሎች ተደመሰሱ ። የ22ኛ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ኮሎኔል ሰይፈ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዳያስፖራው ባለፉት ሦስት ወራት 1 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር ወደ አገር ውስጥ ልኳል Meseret Awoke Nov 22, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳያስፖራው ባለፉት ሦስት ወራት 1 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር በሕጋዊ መንገድ ወደ አገር ውስጥ መላኩን የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ ገለጸ። የኤጀንሲው የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ወንድወሰን ግርማ ለኢዜአ እንደገለጹት፥ ከዳያስፖራው ወደ ኢትዮጵያ…