በአሜሪካ ከተሞች የተካሄደው ሰልፍ ዋሽንግተን በኢትዮጵያ ላይ የምትከተለውን ፖሊሲ እንድታጤነው ያደርጋታል
አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ላይ የሚደረገውን ጫና በመቃወም በአሜሪካ ከተሞች የተካሄደው የተቃውሞ ሰልፍ ዋሽንግተን በአዲስ አበባ ላይ የምትከተለውን የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ መለስ ብላ እንድታጤነው ያደርጋታል ሲሉ የሰልፉ አስተባባሪ ኮሚቴዎች ገለጹ።
በስያትል…