Fana: At a Speed of Life!

በአሜሪካ ከተሞች የተካሄደው ሰልፍ ዋሽንግተን በኢትዮጵያ ላይ የምትከተለውን ፖሊሲ እንድታጤነው ያደርጋታል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ላይ የሚደረገውን ጫና በመቃወም በአሜሪካ ከተሞች የተካሄደው የተቃውሞ ሰልፍ ዋሽንግተን በአዲስ አበባ ላይ የምትከተለውን የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ መለስ ብላ እንድታጤነው ያደርጋታል ሲሉ የሰልፉ አስተባባሪ ኮሚቴዎች ገለጹ። በስያትል…

በመላው አለም ያስተጋባዉ የአፍሪካ ቀንድ ልጆች ድምፅ አለመስማትም ሆነ አለማክበር አይቻልም-ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በመላው አለም ያስተጋባዉ የአፍሪካ ቀንድ ልጆች ድምፅ አለመስማትም ሆነ አለማክበር በፍጹም አይቻልም ሲሉ ገለጹ። ከንቲባዋ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ ፥በእርግጥም…

በክፍለ ከተማው ልዩ ልዩ የጦር መሳሪያና ወታደራዊ አልባሳት ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በህብረተሰቡ ጥቆማ በአንድ መኖሪያ ቤት በተደረገ ብርበራ በርካታ የጦር መሳሪያና ልዩ ልዩ ወታደራዊ አልባሳት መያዛቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ በዛሬው ዕለት ፖሊስ ከህብረተሰቡ…

ከ110 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ ለመከላከያ ሰራዊትና ለተፈናቃዮች ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ከ110 ሚሊየን ብር በላይ ሀብት በማሰባሰብ ለሰራዊቱና ለተፈናቃዮች ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ ሰራተኞች ለአገር መከላከያ ሰራዊት ደማቸውን ለግሰዋል፡፡ ሰራተኞቹ…

አፍሪካውያን የኢትዮጵያን ትግል እንዲቀላቀሉ ምሁራን የመሪነት ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ምሁራን ኢትዮጵያ እያደረገች ያለውን ትግል እንዲቀላቀሉ ኢትዮጵያውያን ምሁራን የመሪነት ሚናቸውን ሊወጡ እንደሚገባ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዚዳንት ዶክተር ምህረት ደበበ ገለጹ። የአካዳሚው አመራሮችና ሠራተኞች ዛሬ ለአገር…

በኬንያ አገልግሎት ለማግኘት የኮቪድ 19 ክትባት መውሰድ ግዴታ ሊሆን ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ በማንኛውም የመንግስት ተቋም አገልግሎት ማግኘት የሚፈልግ ሰው የኮቪድ 19 ክትባት መውሰድ አለበት ተብሏል፡፡ የአገሪቱ ጤና ጥበቃ ሚኒስትር ሙታሂ ካግዌ በናይሮቢ ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት እርምጃው በሀገሪቱ ያለውን የኮቪድ 19 ሁኔታ…

በአማራ ክልል ከህልውና ዘመቻው በተጓዳኝ የደረሰ ሰብል እየተሰበሰበ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ከህልውና ዘመቻው በተጓዳኝ በመኸር ወቅት በ1 ነጥብ 4 ሚሊየን ሄክታር መሬት የለማ ሰብል ለመሰብሰብ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። እየተሰበሰበ ያለው ቀድሞ የደረሰ ገብስ፣ በቆሎ፣ ሰሊጥ፣ ጥራጥሬና በርበሬ መሆኑን…

ቡድኑ በሚነዛው የሀሰት ፕሮፖጋንዳ አካባቢን መልቀቅ አይገባም – የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪውን የህወሓት ቡድን ለመደምሰስ በግንባር ተፋልሞ ማሸነፍ እንጂ ቡድኑ በሚነዛው የሀሰት ፕሮፖጋንዳ አካባቢን መልቀቅ አይገባም ሲል የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር አስታውቋል። የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ደስታ…

የፍትህ አካላት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ መመሪያዎች መተግበራቸውን ማረጋገጥ አለባቸው – ፍትህ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትህ አካላት በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ላይ የተቀመጡ መመሪያዎችን በአግባቡ መተግበራቸውን ማረጋገጥ እንደሚጠበቅባቸው ተገለጸ። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የታለመለትን አላማ እንዲያሳካ ሕግን መሠረት በማድረግ በጥንቃቄ ሊሰሩ እንደሚገባም…

የደብረብርሃን ከተማ ማህበረሰብ አካባቢውን በንቃት እየጠበቀ ይገኛል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረብርሃን ማህበረሰብ አካባቢውን በንቃት እየጠበቀ ይገኛል ሲሉ የከተማዋ ሰላምና ደህንነት ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ዳንኤል እሸቴ ተናገሩ። ወቅቱ የህልውና አደጋ እንደህዝብ የተጋረጠብን ነው ያሉት አቶ ዳንኤል እሸቴ፥ የከተማው…