Fana: At a Speed of Life!

የአሸባሪው ህወሓት አክቲቪስቶችና ደጋፊ የምዕራባዊያን ሚዲያዎች “ሁመራ ማሳከር” የሚል ሀሰተኛ ዘመቻ ለመጀመር ዝግጅት ማጠናቀቃቸው…

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪው ህወሓት አክቲቪስቶችና ደጋፊ የምዕራባዊያን ሚዲያዎች "ሁመራ ማሳከር" የሚል ሀሰተኛ ዘመቻ ከዚህ በፊት እንዳደረጉት ሁሉ ለመጀመር ዝግጅት ማጠናቀቃቸው ተደርሶበታል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ ትናንት ኬንያዊው የደህንነት…

ለውጭ አገር ከቀረበ የኤሌክትሪክ ኃይል 23 ሚሊየን ዶላር የሚጠጋ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት ሦስት ወራት ለሱዳንና ጅቡቲ ካቀረበችው የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ 23 ሚሊየን ዶላር የሚጠጋ ገቢ ማግኘቷን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ ኢትዮጵያ በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ለሱዳን…

ለሪፐብሊኩ ጥበቃ ሃይል የሰራዊት አባላት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ሰራተኞች፣ የመዲናዋ ወጣቶችና ስፖርት ጽህፈት ቤት በህክምና ላይ ለሚገኙ የሪፐብሊኩ ጥበቃ ሃይል የሰራዊት አባላት ድጋፍ አደረጉ፡፡ ድጋፉ ከ70 ሺህ ብር በላይ ግምት ያላቸው የተለያዩ የስፖርት…

የሸቤ ሶምቦ ወረዳ ነዋሪዎች ለመከላከያ ሠራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ዞን የሸቤ ሶምቦ ወረዳ ነዋሪዎች ለመከላከያ ሠራዊት ድጋፍ የሚውል 50 ሠንጋ እና 600 ኩንታል የምግብ እህል ድጋፍ አደረጉ፡፡ የወረዳው ነዋሪዎች ድጋፉን በቀጣይነት አጠናክረው እንደሚቀጥሉና ከመከላከያ ሠራዊት ጎን እንደሚቆሙ ነው…

የሳንባ ምች ለህፃናት ሞት ቀዳሚ መንስኤ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "የአየር ብክለትን በመቀነስ፣ መሰረታዊ የጤና እና የስርዓተ ምግብ አገልግሎቶች ጥራትን በማሻሻል በሳምባ ምች የሚሞቱ ህፃናትን እናትርፍ" በሚል መሪ ቃል የዓለም የሳንባ ምች ቀን በጅግጅጋ ከተማ ተከብሯል። የሶማሌ ክልል ጤና…

የዳያስፖራው ንቅናቄ ከመቼውም ጊዜ በላይ በአገሩ ጉዳይ በአንድነት መቆሙን ያሳያል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራባውያንን ጫና የተቃወመው የዳያስፖራው ንቅናቄ ዳያስፖራው ከመቼውም ጊዜ በላይ በአገሩ ጉዳይ በአንድነት መቆሙን የሚያሳይ ነው መሆኑን ምሁራን ገለጹ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ…

ዴንማርክ ለሰብዓዊ እርዳታ የሚውል የ4 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዴንማርክ በኢትዮጵያ ለሰብዓዊ እርዳታ የሚውል ተጨማሪ 4 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አድርጋለች፡፡ ድጋፉ አስቸኳይ የሰብዓዊ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የሚውል ነው ተብሏል፡፡ እርዳታው በኢትዮጵያ…

በጎንደር ከተማ ዞብል ክፍለ ከተማ ለህልውና ዘመቻው ከ15 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር የዞብል ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ገብረሚካኤል አየልኝ በክፍለ ከተማው በተለያዩ አደረጃጀቶች ለወገን ጦር አገልግሎት የሚውል 15 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር የአይነትና የገንዘብ ድጋፍ መሰብሰቡን ገለጹ፡፡ በሴቶች አደረጃጀት በክፍለ…

በአማራ ክልል የሽብር ቡድኑ ባደረሰው ውድመት 4 የደም ባንኮች አገልግሎት አቁመዋል-የክልሉ ጤና ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህውሓት ቡድን በጤና ተቋማት ላይ ከፍተኛ የሆነ ጥፋት እየፈፀመ መሆኑን የአማራ ክልል ጤና ቢሮ የሕክምናና ተሀድሶ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አበበ ተምትሜ ገለጹ። አሸባሪ ቡድኑ በአሁኑ ጊዜ የጥፋት ጥቃቱን ወደ ደም ባንኮች…

የሰነድ ማረጋገጫ ማህተም አሰራር ተቀየረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የወሳኝ ኩነት ምዝገባ እና መረጃ ኤጀንሲ የልደት፣ የጋብቻ ፣ የፍቺ ፣ የያላገባ እንዲሁም ሌሎች ማስረጃዎች አገልግሎት ሲሰጥበት የነበረውን የማረጋገጫ አሰራር መቀየሩን አስታውቋል፡፡ ኤጀንሲው እየተበራከተ የመጣውን…