Fana: At a Speed of Life!

የአሰላ ከተማ አስተዳደር ለ3ኛ ጊዜ መከላከያን የመደገፍ መርሃ ግብር እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሰላ ከተማ አስተዳደር ለ3ኛ ጊዜ መከላከያን በስንቅ የመደገፍ መርሃ ግብር እየተካሄደ ይገኛል። ድጋፉ የተለያዩ ደረቅ እህሎችን እንዲሁም የገንዘብ መዋጮን ያካተተ ሲሆን፥ በርካታ እናቶች ከጠዋቱ 12 ሰአት ጀምሮ ምግብ…

የ ‘#No_More’ ዘመቻ የውጭ ጣልቃ ገብነቱ እስካልተነሳ ድረስ ይቀጥላል – የንቅናቄው አስተባባሪዎች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በመላው ዓለም የተጀመረው የ‘በቃ‘ ወይም ‘#No_More’ ሀሽታግ ዘመቻ አሜሪካ እና ሌሎች ሸሪኮቿ እጃቸውን ከኢትዮጵያ ላይ እስካላነሱ ድረስ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል የንቅናቄው አስተባባሪዎች እና የትናንትናውን ሰልፍ በተለያዩ ከተሞች ያዘጋጁት…

የሀዲያ ዞን የመንግስት ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ከ76 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የሀዲያ ዞን የመንግስት ሰራተኞች ለአገር መከላከያ ሰራዊት ከ76 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ማድረጋቸውን የዞኑ መንግስት ረዳት ተጠሪና የመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ሀብት አሰባሳቢ ዐቢይ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ደገፈ ታደለ ገለፁ። የዞኑ ነዋሪዎች ለአገር…

በአንድ ሳምንት ከ800 ሺህ ዶላር በላይ ድጋፍ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሰባት ቀናት ብቻ ከ800 ሺህ የአሜሪካን ዶላር በላይ ድጋፍ መሰባሰቡን "የአይዞን ኢትዮጵያ" ዳያስፖራ ድጋፍ አስተባባሪ ገለጸ። "አይዞን ኢትዮጵያ" ባለፉት 48 ሰዓታት በተለያዩ የአሜሪካ ግዛቶች ውስጥ የተሰባሰበውን የድጋፍ ገንዘብ…

በምርት ዘመኑ በመኸር ልማት 13 ሚሊየን ሄክታር መሬት ለማልማት ታቅዶ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013/14 የምርት ዘመን በመኸር ልማት 13 ሚሊየን ሄክታር መሬት ለማልማት ታቅዶ እየተሰራ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። የመንግስት ኮሙኒኬሽ አገልግሎት ሚኒስትር ዲኤታ ሰላማዊት ካሳ በሰጡት መግለጫ፥…

የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ለሠራዊቱ ከ70 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ለመከላከያ ሠራዊት ከ70 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አድርጓል፡፡ ክፍለ ከተማው ያሰባሰበውን ከ70 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ በዛሬው ዕለት ለመከላከያ…

የጉራጌ ዞን ለመከላከያ ሰራዊት ከ101 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገር መከላከያ ሰራዊትን ለመደገፍና ደጀን ለመሆን እስካሁን ከ101 ሚሊየን ብር በላይ የተለያዩ ድጋፎች ማድረጉን የጉራጌ ዞን አስተዳደር ገለፀ። ጀግናው የአገር መከላከያ ሰራዊትን ለመደገፍና ደጀን ለመሆን ብሎም በግንባር ከመከላከያው…

በኦሮሚያ ፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት በመቻቻል ላይ ያተኮረ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት አዘጋጅነት በመቻቻል ላይ ያተኮረ ውይይት እየተካሄደ ነው። ውይይቱ እየተካሄደ ያለው በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚከበረውን የመቻቻል ቀን ምክንያት በማድረግ ነው። "የመቻቻል ባህል አንድነትን…

የህልውና ጦርነቱን መሸከም የሚያስችል ኢኮኖሚ ለመገንባት እየተሠራ ነው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህልውና ጦርነቱን መሸከም የሚያስችል ኢኮኖሚ ለመገንባት መንግሥት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዲኤታ ሰላማዊት ካሳ በሰጡት መግለጫ÷ የህልውና ጦርነቱን…

ዳያስፖራው በህጋዊ መልኩ ገንዘብ በመላክ ድጋፉን እንዲቀጥል ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ገንዘብ በህጋዊ መንገድ ወደ አገር ቤት እንዲያስተላልፉ ጥሪ አቀረበ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዲኤታ ሰላማዊት ካሳ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ…