የአሰላ ፋና ኤፍ ኤም ሰራተኞች ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር በመሆን የዘማች አርሶ አደሮችን ሰብል ሰበሰቡ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሰላ ፋና ኤፍ ኤም ሰራተኞች ከአሰላ ከተማ ጢዮ ወረዳ እና አርሲ ዞን ኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች ጋር በመሆን የዘማች ቤተሰቦችን የደረሰ ሰብል ሰብስበዋል፡፡
የሰብል ስብሰባው ተሳታፊዎች ለሀገር ህልውና መስዕዋት እየከፈሉ ከሚገኙ…