Fana: At a Speed of Life!

በወረኢሉ፣ በሚሌና በከሚሴ ግንባር ጠላት ኪሳራ እየደረሰበት ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገራዊ ሉዓላዊነትን ለማስከበር ህዝቡ ተሳትፎውን አጠናክሮ መቀጠሉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸው በሺህዎች…

በኦሮሚያ ክልል ተጥሎ የነበረው የምሽት እንቅስቃሴ ገደብ ለጊዜው ተነሳ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በዜጎችና ተሽከርካሪዎች ላይ ተጥሎ የነበረው የምሽት እንቅስቃሴ ገደብ ለጊዜው መነሳቱን የክልሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ወይዘሮ አዱኛ አሕመድ አስታወቁ፡፡ ከህዳር 3 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ በክልሉ ከምሽት 3 ሰዓት…

መነሻውን ባህር ዳር ያደረገ ሽጉጥ አዲስ አበባ ጎሮ አይሲቲ ፓርክ አካባቢ ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በትናንትናው እለት መነሻውን ባህር ዳር ያደረገ ሽጉጥ አዲስ አበባ ጎሮ አይሲቲ ፓርክ አካባቢ ተያዘ። በከባድ ተሽከርካሪ አዲስ አበባ የገባው 50 ሽጉጥ አምጪ እና ተቀባይ ሲቀባበሉ እጅ ከፍንጅ መያዙን ኢዜአ ዘግቧል። አካባቢዎን ይጠብቁ!…

በየካ ክፍለ ከተማ ስልጠና በመውሰድ ዝግጁ የሆነ ህዝባዊ ተጠባባቂ ሰራዊት ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በየካ ክፍለ ከተማ ለመከላከያ ሰራዊቱ በሁሉም መስክ ያለውን ደጀንነት ለመግለፅ አካባቢውን ለመጠበቅ ስልጠና በመውሰድ ዝግጁ የሆነ ህዝባዊ ተጠባባቂ ሰራዊት ተመርቋል፡፡ ተመራቂዎች ከተለያዩ ወረዳዎች የተውጣጡ ሲሆን፥ መከላከያ…

የማዕድን ሚኒስቴር በአፋር ክልል ለተፈናቀሉ ወገኖች የ30 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሚኒስቴር በአፋር ክልል በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ለተፈናቀሉ ወገኖች የ30 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ። ድጋፉ ለተፈናቀሉና ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የሚውል ሲሆን÷ የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር…

ኢትዮጵያ በቀጠናው ሰላምን በማምጣት የሚደነቅ ተግባር እያከናወነች ትገኛለች – ኮ/ል ማክ ቶክ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲኒየር ኮሎኔል ማክ ቶክ ፕሮግ የተመራ በአብዬ ግዛት የተሰማራው የተመድ ጊዜያዊ የፀጥታ ሃይል (ዩኒስፋ) ወታደራዊ ልዑክ በአብዬ የሚገኘውን የ24ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ የግዳጅ ቀጠና ጎብኝቷል። ጉብኝቱ ዋና ማዘዣ ጣቢያውን ጨምሮ…

በድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ የሚገኘው አንድሪያ ጫማ ምርቶቹን ለውጭ ገበያ ማቅረብ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ የሚገኘው አንድሪያ ጫማ ምርቶቹን ለመጀመሪያ ጊዜ ለውጭ ገበያ ማቅረብ ጀምሯል። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስኪያጅ ሳንዶካን ደበበ በትዊተር ገፃቸው አንዳሰፈሩት ኩባንያው ምርቶቹን…

የውጪ ሃይሎች የኢትዮጵያን እድገት በተለያዩ ጫናዎች ማዳከም ይሻሉ -የዌክአፕ አፍሪካ ሾው አዘጋጅ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በማልማት ለማደግ የምታደርገውን ጥረት በጦርነት ለማሰናከልና ለማዳከም የሚሰሩ ሃይሎች እንዳሉ የዌክአፕ አፍሪካ ሾው አዘጋጅ ዶክተር ሙምቢ ሴራኪ ተናገረች። ኢትዮጵያ ላይ የተከፈተው ሁሉን አቀፍ ጫና…

አገርን ከጥፋት ለመታደግ መዘጋጀታቸውን የብርሸለቆ ምልምል ሰልጣኞች አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ዕዝ ሙዚቃ እና ቴአትር ቡድን በብርሸለቆ መሰረታዊ ውትድርና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ለ35ኛ ዙር ምልምል ሰልጣኞች የመድረክ ስራዎችን አቅርቧል፡፡ የማሰልጠኛ ትምህርት ቤቱ ዋና አዘዥ ኮሎኔል ጌታቸው አሊ ወደ…

የዞኑ ተፎካካሪ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ከድጋፍ ባሻገር ለመዝመት ዝግጁ መሆናቸውን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋሞ ዞን ተፎካካሪ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የአገር ህልውናን ለማስጠበቅ ድጋፍ ከማድረግ በተጨማሪ የክተት ጥሪውን በመቀበል ለመዝመት ዝግጁ መሆናቸውን ገለፁ። በጋሞ ዞን የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የሚገኙ ዘጠኝ…