Fana: At a Speed of Life!

ሃገር ወዳድ አትሌቶች  ከጀግናው መከላከያ ሰራዊት ጎን በመሰለፋቸው ታላቅ ኩራት እንደፈጠረላቸው ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃገር ወዳድ አትሌቶች ከጀግናው መከላከያ ሰራዊት ጎን በመሰለፋቸው ታላቅ ኩራት እንደፈጠረላቸው ተናገሩ። አትሌት ገዛኸኝ አበራ ፣ አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ እና አትሌት ኮማንደር ማርቆስ ገነቴ ከዚህ በፊት በሩጫው አለም የሃገራቸውን ሰንደቅ አላማ ከፍ…

በጥቁር ገበያ የተሰማሩ አካላትን ተጠያቂ የሚያደርግ አሠራር መዘርጋቱን ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጥቁር ገበያ የተሰማሩ አካላትን ከፍትህ አካላት ጋር በመተባበር ተጠያቂ የሚያደርግ አሠራር መዘርጋቱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ፡፡ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ…

ሦስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት የ72 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሦስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት የ72 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ጀማል የሱፍ ዩኒቨርሲቲው 15 ሚሊየን ብር ድጋፍ ማድረጉን ጠቅሰው፥ “አገርና ትውልድን የማስቀጠል…

ለዳያስፖራው የተደረገው ጥሪ በኢትዮጵያ ላይ እየተደረገ ያለውን ጫና ይቀንሳል – የዳያስፖራ ኤጀንሲ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመላው ዓለም ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያንና ለኢትዮጵያ ወዳጆች በጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ የተደረገው ጥሪ በኢትዮጵያ ላይ እየተደረገ ያለውን የዲፕሎማሲና የሚዲያ ጫናን ከመቀነስ አንጻር አስተዋጽኦ እንደሚኖረው የዳያስፖራ ኤጀንሲ…

ፖላንድ ኢትዮጵያ የጀመረችውን የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ እንደምትደግፍ ገለፀች

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር በለጠ ሞላ በኢትዮጵያ ከፖላንድ አምባሳደር ፕሪዝሚይስላው ቦባክን ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ ሁለቱ ሀገራት በሳይንስ ቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን ዘርፍ በጋራ መስራት በሚችሉበት ጉዳይ ዙሪያ መክረዋል።…

በሁሉም መስክ የተጀመሩ የልማት እቅዶችን በማሳካት ብልፅግናን እናረጋግጣለን – አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ)  በሁሉም መስክ የተጀመሩ የልማት እቅዶችን በማሳካት የሀገራችንን እድገትና ብልፅግና እናረጋግጣለን አሉ የሶማሌ ክልል ርዕሠ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ። ርዕሠ መስተዳድሩ ክልሉ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በጋራ በሚሰራቸው ስራዎች ላይ…

ለአገር ክብር እየተደረገ ያለው ተጋድሎ ዳግማዊ አድዋን ለማስመዝገብ የተዘጋጀ ትውልድ መኖሩን ማሳያ ነው – የኦሮሚያና የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ሉዓላዊነትና ክብር ለማስጠበቅ እየተደረገ ያለው ተጋድሎ ዳግማዊ አድዋን ለማስመዝገብ የተዘጋጀ ትውልድ መኖሩን ማሳያ ነው ሲሉ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ የኦሮሚያና የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ገለጹ፡፡…

ባንግላዴሽ የተ.መ.ድ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን በኢትዮጵያ ላይ ያሰማውን ድምጽ እንድትቃወም ተጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዶክተር ትዝታ ሙሉጌታ በህንድ ከባንግላዴሽ ምክትል ከፍተኛ ኮሚሽር ኑራል ኢስላም ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም አምባሳደር ትዝታ፥ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት በኢትዮጵያ ላይ…

ጃማ፣ ወረኢሉና ኩታበር ከተሞች የኤሌክትሪክ ኃይል አገኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጃማ፣ ወረኢሉና ኩታበር ከተሞች ተቋርጦባቸው የነበረውን የኤሌክትሪክ ኃይል ማግኘታቸውን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ከህወሓት ወረራ ነፃ የሆኑ ከተሞች የኤሌክትሪክ ኃይል በፍጥነት እንዲያገኙ የኤሌክትሪክ መሰረተ…

አሜሪካ ኢትዮጵያ ላይ ሌላ ማዕቀብ ለመጣል ያላት ፍላጎት አደገኛ መሆኑን የሮኪ ማውንቴይን የሠላምና ፍትህ ማዕከል ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሮኪ ማውንቴይን የሠላምና ፍትህ ማዕከል ÷ በኢትዮጵያ ላይ የሚጣል ማንኛውም ዓይነት ማዕቀብና የአሜሪካ ጣልቃ ገብነት አደገኛ መሆኑን ገለፀ፡፡ የሠላም እና የፍትህ ማዕከሉ ÷ በኢትዮጵያም ሆነ በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ላይ የሚደረግ ማንኛውም…