Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ የምሥራቅ አፍሪካ ልዩ ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ የምሥራቅ አፍሪካ ልዩ ልዑክ ጄፈሪ ፊልትማን ጋር ተወያዩ። በውይይታቸው ወቅት ከአሸባሪው ህወሓት ጋር የሚደረገው ጦርነት ስለሚቆምበት…

3ኛው የአፍሪካ ሴቶች ጉባኤ በኒጀር ኒያሚ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በአፍሪካዉያን ሴቶች ላይ ብቻ የሚያተኩረው 3ኛው የአፍሪካ ሴቶች ጉባኤ በኒጀር ኒያሚ መካሄድ ጀምሯል። በዚሁ ስብሰባ የአፍሪካውያን ሴቶች በማህበራዊ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ተሳትፏቸዉ እንዲረጋገጥ ለማድረግ እንዲሁም…

መገናኛ ብዙሃን የአገር ህልውና እና ብሔራዊ ጥቅም መከበር ቀዳሚ ስራቸው ሊሆን ይገባል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን የአገር ህልውና እና ብሔራዊ ጥቅም መከበር ቀዳሚ ስራቸው ሊሆን እንደሚገባ ኢዜአ ያነጋገራቸው የግል መገናኛ ብዙሃን ተቋማት ገለጹ፡፡ አንዳንድ የምዕራባውያን መገናኛ ብዙሃንና የዓለም አቀፍ…

አንዳንድ ምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን ኢትዮጵያን እንደ ሉዓላዊ አገር እየቆጠሯት አይደለም – ላውረንስ ፍሪማን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካዊው የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ተንታኝ ላውረንስ ፍሪማን የምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን ኢትዮጵያን እንደ ሉዓላዊ አገር ከመመልከት እና ሚዛናዊ ዘገባ ከመዘገብ ይልቅ የምዕራባውያኑን ፍላጎት በዘገባዎቻቸው እያንጸባረቁ እንደሚገኙ…

በጠቅላይ ቤተ ክህነት ግቢ ንብረት ግምጃ ቤት ውስጥ ከ1 ሺህ 800 በላይ ጥይቶች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ አራት ኪሎ በሚገኘው ጠቅላይ ቤተ ክህነት ግቢ በንብረት ግምጃ ቤት ውስጥ የተቀመጡ ከ1 ሺህ 800 በላይ ጥይቶች በህዝብ ጥቆማ እና ፖሊስ ባደረገው ብርበራ ተያዙ፡፡ በቤተ ክህነቱ ግቢ በሚገኝ የንብረት ግምጃ ቤት…

በጎንደር ከተማ ለዘማች ቤተሰቦች ከ1 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ አስተዳደርሩ ወራሪውንና አሸባሪውን ህወሓት ለመፋለም ወደ ግንባር የዘመቱ ጀግኖችን ቤተሰቦች በተለያየ መንገድ እየደገፈ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ የዘማቾች መልሶ ማቋቋም ዐቢይ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ አዝመራው ተዘራ ገልጸዋል።…

በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን የሚንቀሳቀሱ የኦነግ ሸኔ አባላት ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ ከኦሮሚያ ክልል ልዩ ኃይልና ከሚሊሻ አባላት ጋር በመቀናጀት በኦሮሚያ ክልል ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን የሚንቀሳቀሱ የኦነግ ሸኔ አባላት ላይ ሰሞኑን የተቀናጀ እርምጃ መውሰዱን የፌደራል ፖሊስ ገለፀ፡፡ በተካሄደው የማጥቃት…

የሁለት ሚሊየን ኩንታል ስኳር ግዥ ተፈጽሟል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የስኳር አቅርቦት እጥረትን ለማሻሻል የሁለት ሚሊየን ኩንታል የስኳር ግዥ መፈፀሙን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የንግድ ዕቃዎች ዋጋ ጥናትና ክትትል ቡድን መሪ አቶ አሸናፊ ማሙየ እንደገለጹት÷ ከውጭ ሀገር ግዥ…

ሴቶች ሠላምን በመገንባት ረገድ ያላቸው ሚና ከፍተኛ ነው – ፕሬዚደንት ሣህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሴቶች በመፍትሄ አመንጪነት ሰላም እንዲሰፍን ያላቸው ሚና ከፍተኛ ነው ሲሉ ፕሬዚደንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ ሴቶች ተጠቂዎች ብቻ ሳይሆኑ÷ በመፍትሄ አመንጪነት ግጭት እንዳይከሰት አስቀድሞ በመከላከል፣ በሰላማዊ ድርድር፣…

ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ታሪካችን ሁሉ የአሸናፊነት ነው – አቶ መለሰ አለሙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ከየካ ክፍለ ከተማ የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ለሚቀላቀሉ ወጣቶች አሸኛኘት ተደርጓል፡፡ “እኔ እያለሁ ኢትዮጵያን አሳልፌ አልሰጥም!!” በሚል መሪ ቃል በየካ ክፍለ ከተማ የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ለሚቀላቀሉ ወጣቶች አሸኛኘትና የአከባቢያቸውን…