Fana: At a Speed of Life!

ኢመደኤ በማህበራዊ አገልግሎት ያደሳቸውን መኖሪያ ቤቶች ለነዋሪዎች አስረከበ

አዲስ አበባ፣ህዳር 7፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ (ኢመደኤ) በክረምት ማህበራዊ በጎ አገልግሎት ያደሳቸውን ሁለት የአረጋውያን መኖሪያ ቤቶች ዕድሳት አጠናቆ ለነዋሪዎች ዛሬ አስረክቧል፡፡   የኢመደኤ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አንተነህ ተስፋዬ÷…

የኢትዮጵያ እውነታ እና የምዕራባውያን የተዛባ መረጃ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አንዳንድ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ከእውነታ የራቁ መረጃዎችን እያስተላለፉ እንደሚገኙ የደቡብ አፍሪካው ሲቲ ፕረስ በገጹ አስነብቧል፡፡ የህወሓት ሃይሎች የደሴ እና የኮምቦልቻ ከተሞችን ሰርገው በመግባት የተለያዩ…

በጎንደር ከተማ አንድ ምግብ ቤት ላይ በተነሳ የእሳት አደጋ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ህዳር 7፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ አንድ ምግብ ቤት ላይ በተነሳ የእሳት አደጋ ጉዳት መድረሱ ተገልጿል፡፡   የእሳት አደጋው በጎንደር ከተማ ፒያሳ አካባቢ ዛሬ ቀትር ላይ ነው የተከሰተው፡፡   የእሳት አደጋውን በእሳት አደጋ መከላከያ፣…

በሶማሌ ክልል የእንስሳት በሽታ ክትባት ዘመቻ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በቀብሪ በያ ወረዳ በገብሪ እና በጊሎ ቀበሌዎች ድንበር ተሻጋሪ የእንስሳት በሽታ ክትባት ዘመቻ የፌደራልና የክልሉ የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት በይፋ ተጀመረ፡፡ ክትባቱ የሚሰጠው የከብትና የፍየል ሳንባ በሽታ፣ የደስታ መሰል…

የአዲስ ከተማ ክ/ ከተማ ለሰራዊቱ ከ54 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አሰባሰበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ለአገር መከላከያ ሰራዊት ከ54 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ መሰብሰቡን የክፍለ ከተማው አስተዳደር ገለጸ።   የክፍለ ከተማው ዋና አስፈፃሚ ወይዘሮ ሽታዬ መሀመድን ጨምሮ የክፍለ ከተማው አመራሮች ወረዳ 1…

በደቡብ ሱዳን የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ሱዳን የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በደቡብ ሱዳን ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋር በወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ ተወያይቷል። ተወያዮቹ የህወሓትን አፍራሽ ተግባር እና ከአንዳንድ የዓለም አቀፍ አካላት በኢትዮጵያ መንግስት ላይ እየደረሰ ያለውን አላስፈላጊ…

በምዕራብ አርሲ 52 የአሸባሪ ቡድን ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ አርሲ ዞን ነጌሌ አርሲ ከተማ የአሸባሪ ቡድኑ ህወሃት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የከተማ አስተዳደሩ የአስተዳደርና ፀጥታ ፅህፈት ቤት ገለፀ። በፀጥታ አካላት በተካሄደው ዘመቻ የትህነግ አሸባሪ ቡድን አባላት ናቸው ተብለው…

ከደቡብ ክልል የተውጣጡ የቀድሞ የሰራዊት አባላት በግንባር መከላከያ ሰራዊትን ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ህዳር 7፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ከተለያዩ ዞኖችና አካባቢዎች የተውጣጡ የቀድሞ ሰራዊት አባላት ፣ ተመላሽ የሰራዊት አባላትና ሚሊሻዎች በዛሬው ዕለት በግንባር መከላከያ ሰራዊትን ተቀላቅለዋል። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

በዓለም የሃያላኑ የኢኮኖሚ ፉክክር ቻይና ቀዳሚ ሆነች

አዲስ አበባ፣ህዳር 7 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም የሃያላኑ የኢኮኖሚ ፉክክር ቻይና አሜሪካን በመበለጥ ቀዳሚ ሃገር መሆኗ ተገለፀ። እንደ ዓለም አቀፉ የኢኮኖሚ ተንታኝና አማካሪ ተቋም ማክ ኪንሴይ ሪፖርት፥ ቻይና በዓለም ከፍተኛ ሃብት በማካበት አሜሪካን በመብለጥ ቀዳሚ…

በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን የሚሰሩ ጋዜጠኞች ስለኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ምን ይላሉ?

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ የዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን የሚሰሩ ጋዜጠኞች ስለ ኢትዮጵያ እውነት እየመሰከሩ ነው፡፡ በዚህም በጌቲ ኢሜጅስና በተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት በፎቶ ጋዜጠኝነት እየሰራ የሚገኘው ጀማል ካውንተስ እና ራስመስ ሶንድሪስ ስለኢትዮጵያ…