Fana: At a Speed of Life!

በኮምቦልቻ ከተማ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮምቦልቻ ከተማ የኤሌክትሪክ አገልግሎት መጀመሩን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ገለፀ፡፡ የጥገና ባለሙያዎች ከከሚሴ ኮምቦልቻና ደሴ የሚሄደውን የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ጠግነው አጠናቀዋል። የመስመር ጥገናው መጠናቀቅን ተከትሎ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለመከላከያ ሰራዊት ከ70 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከ70 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የሰንጋዎች፣ እሽግ ውሀዎች፣ የደረቅ ምግቦችና የሴቶች የንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁሶችን ለመከላከያ ሠራዊት በወሎና በሃርቡ ግንባር በመገኘት ድጋፍ አድርጓል። የአዲስ አበባ ከተማ…

አሸባሪው ህወሓት የወሎ ዩኒቨርሲቲን አውድሟል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት ትውልድ የሚገነባባቸውን ተቋማት ማውደሙን የወሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር መንገሻ አየነ ገለጹ። የወሎ ዩኒቨርሲቲ ሶስቱም ካምፓሶች በአሸባሪው ህወሓት ሙሉ ለሙሉ ዘረፋና ውድመት ተፈፅሞባቸዋል ብለዋል። በወሎ ወረራ…

የኢትዮጵያን ወዳጅነት ማጣት ለአሜሪካ ትልቁ ስትራቴጂያዊ ውድቀት ነው- ቶማስ ማዉንቴን

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 1፣2014 (ኤፍ ቢሲ) አሜሪካ ኢትዮጵያን በዲፕሎማሲ ያጣችበት ሁነት ከኢራን ቀጥሎ ትልቁ የስትራቴጂክ ውድቀት መሆኑን የካዉንተር ፓንች መፅሄት አምደኛ ቶማስ ማዉንቴን ገለጸ። ለረጅም አመታት በአፍሪካ ቀንድ ፖለቲካ ላይ የተመራመሩትና የጻፉት ቶማስ ማዉንቴን…

በምስራቅ ሸዋ ዞን በ331 ሄክታር መሬት ላይ የተዘራ የዘማች ቤተሰቦች ሰብል በተማሪዎች ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሸዋ ዞን ጉምብቹ ወረዳ በ331 ሄክታር መሬት ላይ የተዘራ የዘማች ቤተሰቦች ሰብል በተማሪዎች መሰብሰቡን የምስራቅ ሸዋ ዞን ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ቶሌራ ዋሚ አስታወቁ፡፡ የዘማች ቤተሰቦቹ ሰብል የተሰበሰበው ከሶስት 2ኛ ደረጃ…

የኢትዮጵያውያንን ኅብረ ብሔራዊ አንድነት የሚያሸንፍ ምድራዊ ሃይል የለም-የአጋሮ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተምሳሌትነት ለሀገር የሚከፈል የትኛውንምን ዋጋ ለመክፈል ዝግጁ ነን ሲሉ የአጋሮ ከተማ እና አካባቢ ነዋሪዎች ገለጹ። ነዋሪዎቹ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የመጀመሪያውን ምእራፍ አጠናቀው ወደ መደበኛ…

የወላይታ ዞን ለሰራዊቱ ከ179 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወላይታ ዞን ለመከላከያ ሰራዊት እስካሁን ከ179 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የገንዘብና የአይነት ድጋፍ ማድረጉን የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ፡፡   የወላይታ ዞን ሴቶች አደረጃጃት ከዞን፣ ከከተማ አስተዳደር እና ከወረዳ ጋር በመተባበር…

እስራኤል የኢትዮጵያን የተፈጥሮ ሀብት ለማልማትና ለማበልጸግ የበኩሏን ሚና እንደምትወጣ አረጋገጠች

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል በውሃ፣ በመስኖና በግብርና ቴክኖሎጂዎች ያላትን ልምድ በማካፈልና በማልማት ለኢትዮጵያ ዕድገት የበኩላችንን ሚና እንወጣለን ሲሉ የእስራኤል አምባሳደር አለልኝ አድማሱ አረጋገጡ፡፡ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሐመድ…

ጀግኖቻችንን ብቻ ሳይሆን ቤተሰቦቻቸውንም አንረሳም – ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል መንግሥት ለሕዝብና ለአገራቸው ክብር መስዋዕትነት የከፈሉ ጀግኖችን ቤተሰቦች በመንከባከብና በማገዝ አደራውን እንደሚቀበል የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ገለጹ፡፡   ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል…

አሸባሪው ህወሓት የኮምቦልቻ ደረቅ ወደብን ማውደሙ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በኮምቦልቻ የሚገኘውን ደረቅ ወደብ ተርሚናል ላይ ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ዘረፋና ውድመት ማድረሱን የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የኮምቦልቻ የደረቅ ወደብ ተርሚናል…