ኢትዮጵያ ‘ጠፋች ተበተነች’ ሲሏት ከአለት የጠነከረ አንድነት ገንብታ የምትኖር ናት – ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል
አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ‘ጠፋች ተበተነች’ ሲሏት ከአለት የጠነከረ አንድነት ገንብታ ተከብራ የምትኖር አገር መሆኗን የስራ ፈጠራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ፡፡
ሚኒስትሯ እንዳሉት ÷ ኢትዮጵያ የውስጥ ተላላኪዎችና የውጭ ሴረኞች በደገሱት የጥፋት…