የሽብር ቡድኑ በኦሮሞ ህዝብ ላይ ያደረሰው በደል መቼም አይዘነጋም- የሻሸመኔ ከተማ ነዋሪዎች
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትህነግ አሸባሪ ቡድን ባለፋት 27 አመታት በኦሮሞ ህዝብ ላይ ያደረሰው በደል መቼም የሚዘነጋ አይደለም ሲሉ የሻሸመኔ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።
ነዋሪዎቹ አሸባሪው ህወሃት ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም በመከላከያ ሰራዊት ሰሜን…