Fana: At a Speed of Life!

በእንጦጦ ፓርክ ተጨማሪ የመኪና ማቆሚያ ስፍራ እየተገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን 390 መኪናዎችን በአንድ ጊዜ ማስቆም የሚያስችል 14 ሺህ 449 ካሬ ሜትር ስፋት ያለው የመኪና ማቆሚያ በእንጦጦ ፓርክ አካባቢ እየገነባ እንደሚገኝ ገለጸ፡፡ የመኪና ማቆሚያው በሦሥት የተለያዩ ቦታዎች…

ደቡብ ሱዳን በአቪየሽን ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ግንኙነቷን እንደምታጠናክር ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል ማህዲ ከደቡብ ሱዳን የትንስፖርት ሚኒስትር ጋር በሁለትዮሽና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። ውይይታቸውም÷ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ፣ ስለሱዳን መረጋጋት እና በደቡብ ሱዳን የአቪየሽን…

የባሕር ዳር ከተማ የመንግሥት ሠራተኞች ለመዝመት ዝግጁ መሆናቸውን አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ወራሪ ኃይል አማራን በማጥፋት ኢትዮጵያን ለማፍረስ የጀመረውን የጥፋት ጉዞ ለማስቆም እንደሚዘምቱ የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር መንግሥት ሠራተኞች አስታወቁ፡፡ የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ዶክተር…

የደቡብ ክልል ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ጋር የስልጣን ርክክብ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ከሁሉም ነገሮች አስቀድሞ ሀገርን መታደግ እንደሚያስፈልግ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው ተናገሩ፡፡ ህብረተሰቡ በሁሉም አካባቢዎች ነቅቶ መጠበቅ እንዳለበት የጠቆሙት ርዕሠ መስተዳድሩ÷ ህዝቡም እያደረገ ያለውን ድጋፍ አጠናክሮ…

በኢትዮጵያ አራት ከተሞች የሚተገበር የዘመናዊ ካዳስተር ፕሮግራም ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ እና ደቡብ ኮርያ መንግስት ትብብር በስዊዝ ባንክ የገንዘብ ድጋፍ በኢትዮጵያ አራት ትላልቅ ከተሞች የሚተገበር ዘመናዊ የመሬት መረጃ እና አስተዳደር ስርዓት ፕሮጀክት ተጀመረ። የካዳስተር ስርዓት ጨምሮ ዘመናዊ የከተሞች መሬት መረጃና…

በትግራይ ክልል የዘር ማጥፋት ተፈጽሟል በሚል የቀረበው ውንጅላ መሰረተ ቢስ ነው – ዓለም አቀፍ ሪፖርት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል የዘር ማጥፋት ወንጀል ፈጽሟል በሚል የቀረበው ውንጀላ ሃሰተኛ መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን (ኢሰመኮ) እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ጽህፈት ቤት…

ምክር ቤቱ ነገ በሚኒስትሮች ም/ቤት የተዘጋጅው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ይቀርብለታል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሀገር ህልውናና ሉዓላዊነት ላይ የተደቀነውን አደጋ ለመከላከል በሚኒስትሮች ምክር ቤት የተዘጋጀ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅን ነገ ያጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡   በኢፌዴሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 93/1 የውጪ…

”ዕድሜዬ ገፍቷል ብዬ ሀገሬ ስትፈርስ ቆሜ አላይም!”

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 'ዕድሜዬ ገፍቷል ብዬ ሀገሬ ስትፈርስ ቆሜ አላይም!' ሲሉ የመንግስትን የክተት ጥሪ በመቀበል ለመዝመት የተዘጋጁ የጂንካ ከተማ ነዋሪ ተናገሩ። የከተማው ነዋሪ አቶ አባ ሺችሚ ÷ "ጠላት ሀገር ለማፍረስ ሲዘምት እኔ እንዴት ቤት እቀመጣለሁ?''…

የአፋር ክልል ነዋሪዎች ማንኛውንም የነፍሥ ወከፍ መሣሪያ በመያዝ እንዲዘምቱ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ነዋሪ ያለዉን ማናቸዉንም የነፍሥ ወከፍ መሣሪያና ትጥቅ እንዲሁም ተያያዥ ግብዓቶችን በመያዝ ከልዩ ኃይሉና ከመከላከያ ሠራዊቱ ጎን እንዲሠለፍ እና ሕዝቡ ከተደቀነበት አደጋ እንዲታደግ የክልሉ መንግስት ጥሪ አቀረበ።…

ለመከላከያ ጦር ኃይሎች አጠቃላይ ሆስፒታል ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ወታደራዊ መደብር እና መዝናኛ ክበቦች አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ለመከላከያ ጦር ኃይሎች አጠቃላይ ሆስፒታል ከ2 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የአልባሳት ድጋፍ አደረገ፡፡ ዳይሬክቶሬቱ 1 ሺ 300 ብርድ ልብሶችን ነው…