Fana: At a Speed of Life!

ዘመን ተሻጋሪ ድል እናስመዘግባለን – የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት በወቅታዊ ሃገራዊና ክልላዊ ጉዳይ መግለጫ ሰጥቷል። ሙሉ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ሀገራችንን ከወራሪው የጥፋት ኃይል ለመታደግ የሚከፈለውን ሁሉ መስዋዕትነት በመክፈል…

በመዲናዋ የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ለሚቀላቀሉ አመራሮች ሽኝት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሃገር መከላከያ ሠራዊትን ለሚቀላቀሉ አመራሮች በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ሽኝት እያደረገ ነው። "ሀገሬን እጠብቃለሁ፤ መስዋዕትነት እከፍላለሁ" በሚል መሪ ቃል ነው ከከተማ አስተዳደሩ የተውጣጡ…

ምክር ቤቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 1ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ስብሰባ ዛሬ ይካሄዳል። ም/ቤቱ ዛሬ በሚያካሄደው 1ኛ መደበኛ ስብሰባው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ጥቅምት 23 ቀን 2014 ዓ.ም ባካሄደው 1ኛ አስቸኳይ ስብሰባ…

የጦር መሳሪያ ምዝገባው እስከ ጥቅምት 25 ተራዘመ – የአዲስ አበባ ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር መሳሪያ ምዝገባው እስከ ጥቅምት 25 ቀን 2014 ዓ/ም መራዘሙን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የጦር መሳሪያ በእጁ የሚገኝ ማንኛውም ግለሰብ በአስራ አንዱ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያዎችና በሁሉም ፖሊስ ጣቢያዎች በግንባር…

ህልውናችን ለማረጋገጥ የጋራ መስዋዕትነት እንከፍላለን እንጅ በጠላት እጅ እየሞትን መኖርን ፈጽሞ አንፈቅድም- አቶ ግዛቸው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህልውናችን ለማረጋገጥ የጋራ መስዋዕትነት እንከፍላለን እንጅ በጠላት እጅ እየሞትን መኖርን ፈጽሞ አንፈቅድም አሉ የአማራ ክልል የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ኅላፊ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ ፡፡   አቶ ግዛቸው ወቅታዊ ጉዳዮችን…

ወያኔ – ግፍ ሞልቶ የተረፈው አረመኔ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በስልጣን ላይ ሳለ በአገር በወገን ላይ የሚፈጽመው ግፉና መከራ ሩብ ምዕት ዓመት አልፎታል። የዚህኛው የአምናው ግና በዓይነቱ የተለየ ነው።   አገሩን ከጠላት፣ ህዝቡን ከጥቃት ለመጠበቅ ለ20 ዓመታት በትግራይ በረሃ፣ ዱር ገደል…

የማጃንግ ዞን ነዋሪዎች ህወሓት በሰሜን እዝ ላይ የፈጸመውን ጭፍጨፋ የሚዘክር መርሃ ግብር አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የማጃንግ ዞን ሰራተኞች እና ነዋሪዎች የህወሓት የሽብር ቡድን ሰሜን እዝን የጨፈጨፈበትን አንደኛ ዓመት የሚዘክር መርሃ ግብር አካሂደዋል፡፡   የመታሰቢያ ፕሮግራሙ "አልረሳውም እኔም ለሀገሬ ወታደር ነኝ !"በሚል…

የባቱ ከተማ ሰራተኞች ህወሓት በሰሜን እዝ ላይ የፈጸመውን ጭፍጨፋ የሚዘክር መርሃ ግብር አስበው ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባቱ ከተማ አስተዳደር ሰራተኞችና አመራሮች የሰሜን እዝ መከላከያ ሰራዊት አባላት በአሻባሪው ህወሓት የተጨፈጨፉበትን ዕለት ዘክረዋል፡፡   የከተማዋ ከንቲባ አቶ ገዛህኝ ደጀኔ ዕለቱን ስናስብ የሀገራችንን ሉዓላዊነት በማስከበር እና…

ጀግኖችን ስናስብ የሽብር ቡድኑን ግብዓተ መሬት ለመፈጸም ቃል በመግባት ነው-የደባርቅ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥቅምት 24ን ስናስብ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ የሽብር ቡድኑን ግብአተ መሬት በተባበረ ክንድ ለማጠናቀቅ ቃል በመግባት ነው ሲሉ በሰሜን ጎንደር ዞን የደባርቅ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ፡፡ ''አልረሳውም እኔም የኢትዮጵያ ሠራዊት ነኝ''…

የሰራዊት አባላትና ሲቪል ሰራተኞች ሰራዊቱ በወገኑ የተከዳበትን ዕለት ዘክረውት ውለዋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የምድር ሃይል ጠቅላይ መምሪያ እና የመከላከያ የብሄራዊ ተጠባባቂ ሃይል የሰራዊት አባላትና ሲቪል ሰራተኞች ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም ሰራዊቱ በወገኑ የተከዳበትን ዕለት ዘክረውት ውለዋል፡፡   በወቅቱም ህይወታቸውን…