Fana: At a Speed of Life!

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ በአፋር ክልል ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የገጠማትን ፈተና ለመቋቋም በጋራ መቆም እንዳለብን በመገንዘብ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በአፋር ክልል ከቀያቸው የተፈናቀሉ ወገኖችን ለማገዝ የምግብ ድጋፍ አድርጓል ሲል የሠመራ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ፡፡ አሶሳ ዩኒቨርሲቲ በድጋፍ…

በአማራ ክልል በአራት ዞኖች የልጅነት ልምሻ (ፖሊዮ) ተከሰተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የልጅነት ልምሻ በሰሜን ወሎ፣ ደቡብ ወሎ፣ ምዕራብ ጎጃምና ኦሮሞ ብሄረሰብ ዞኖች መከሰቱ በጤና ጥበቃ በኩል ተረጋግጧል ሲሉ የአማራ ክልል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ በላይ በዛብህ አስታወቁ፡፡ የልጅነት…

የሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ከሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ጋር በጋራ ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክና የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በቴክኖሎጂ ሽግግር ዙሪያ በጋራ ለመስራት ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ስራ አስኪያጅ አቶ ፍጹም ከተማ እና የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር አያኖ በራሶ…

ቢሮው በጎርፍ ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች የዓይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ሴቶችና ህፃናት ጉዳዮች ቢሮ በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ በጎርፍ ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ 4 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የዓይነት ድጋፍ አድርጓል። በኦሞ ወንዝ ሙላት ምክንያት ከተፈናቀሉት 63 ሺህ…

ጠ/ሚ ዐቢይ በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ድንገተኛ ጉብኝት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን /ኢቢሲ/ ድንገተኛ ጉብኝት አድርገዋል፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉብኝታቸው ኢቢሲ ሀገሪቱን በመገንባት ሂደት ሚናውን እንዲወጣ ጠይቀዋል፡፡  …

የሴካፋ ከ20 ዓመት በታች ሴቶች ውድድር መር ሃ ግብር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በዩጋንዳ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የምሥራቅና መካከለኛው አፍሪካ ሀገራት /ሴካፋ/ የ2021 ከ20 ዓመት በታች የሴቶች እግር ኳስ ውድድር በስድስት ሀገራት መካከል እንደሚደረግ የውድድሩ አዘጋጀች አሳውቀዋል፡፡ ከጥቅምት 20 እስከ ጥቅምት 30 /…

የትግራይ ህዝብ እንደሌላው ኢትዮጵያዊ ሁሉ አሸባሪውን ህወሃት ሊያወግዝ እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ህዝብ እንደሌላው ኢትዮጵያዊ ሁሉ ሀገሩን የመገንባት አኩሪ ታሪኩን በመጠበቅ የአሸባሪውን የህወሃት ቡድን እኩይ ተግባር ሊያወግዘው እንደሚገባ ተመለከተ። የብልጽግና ፓርቲ የትግራይ ክልል ጽህፈት ቤት አመራሮች በጋምቤላ ከተማ የሚገኙ…

ለወታደራዊ ባህርተኞች የውሃ ዋና ሥልጠና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በውሃ ዋና የሚሰጡ ግዳጆችን ለመወጣት የሚያስችል የውሃ ዋና ሥልጠና ለወታደራዊ ባህርተኞች ተሰጠ ቢሾፍቱ የሚገኙትን የባህር ሃይል መሠረታዊ ባህርተኞች የመጀመሪያ ደረጃ በውሃ ዋና የሚሰጡ ግዳጆችን ለመወጣት የሚያስችል ስልጠና ማጠናቀቂያ መርሃ ግብር…

ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የዓለም አቀፍ የዩኒቨርሲቲዎች ማህበር አባል ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የዓለም አቀፍ የዩኒቨርሲቲዎች ማህበር አባል ለመሆን የቻለው ያቀረበው ማመልከቻና መረጃ ተቀባይነት በማግኘቱ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡   የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በማህበሩ አባል መሆን ከዩኒቨርሲቲው የ10…

የምስራቅ ጎጃም ዞን ተፈናቃይ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ ጎጃም ዞን ትምህርት መምሪያ የህወሃት የሽብር ቡድን ጦርነት በከፈተባቸው አካባቢዎች ከትምህርት ገበታቸው የተፈናቀሉ 390 ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር መጀመሩን አስታወቀ። የመምሪያው ሃላፊ አቶ ስለሺ ተመስገን ለኢዜአ እንደገለጹት…