ከጀርመን የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ህብረት በኮምቦልቻ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ከጀርመን የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ህብረት 500ሺህ ብር የሚያወጣ የምግብና አልባሳት ቁሳቁስ ከሰሜን ወሎ ተፈናቅለው በኮምቦልቻ ከተማ ለተጠለሉ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ
በጀርመን ሀገር ነዋሪ የሆኑትና የህብረቱን መልዕክት ይዘው…