ጠ/ሚ ዐቢይ ወደ ግንባር ማቅናታቸው የዚህ ትውልድ ታሪክ ሆኖ ሊጠራ ይችላል – የመንግስት ከፍተኛ አመራሮች
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የተከፈተባትን ጦርነት ለመምራት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ ግንባር ማቅናታቸው በዚህ ትውልድ የተፈጸመ የመጀመሪያ ታሪክ ሆኖ ሊጠራ የሚችል ተግባር ነው አሉ የመንግስት ከፍተኛ አመራሮች።
ከፋና ብሮድካስቲንግ…