Fana: At a Speed of Life!

ከስምምነቱ በተጻራሪ የምድር ሙቀት ጨምሯል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ6 ዓመት በፊት 196 ሀገራት የምድርን ሙቀት በ 1 ነጥብ 5 ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ ለመቀነስ፣ በፈረንሳይ በተደረሰው “የአየር ንብረት ስምምነት” ላይ ፊርማቸውን አኑረዋል፡፡ ይሁንና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአካባቢ ፕሮግራም ይፋ እንዳደረገው…

የአሸባሪው ህወሓት ሀሰተኛ መረጃ በአፋር የዳጉ የመረጃ ስርዓት ይመክናል – የሰመራ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል የዳጉ የመረጃ ልውውጥ ስርዓት የአሸባሪው ህወሓት ሀሰተኛ መረጃን ለማጋለጥና ለማምከን እንደሚያስችላቸው የሰመራ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ። ነዋሪዎቹ እንደተናገሩት÷ በአፋር ክልል ያለው ባህላዊ የመረጃ ልውውጥ ስርዓት አፋሮች ጥልቅና…

በጅማ ዞን በሁለት ህፃናት ላይ የፖሊዮ ቫይረስ ታየ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በጅማ ዞን በሁለት ህፃናት ላይ የፖሊዮ ቫይረስ መታየቱን የዞኑ ጤና ጥበቃ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። በጽህፈት ቤቱ የቤተሰብ ጤና አስተባባሪ አቶ ጣሰው ብርሃኑ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁት፥ ቫይረሱ በዞኑ ዴዶ እና ጉማይ ወረዳዎች…

ለህልውና ዘመቻው የምናደርገውን ድጋፍ አጠናክረን እንቀጥላለን – የምዕራብ ጎንደር ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የህልውና ዘመቻው በድል እስኪጠናቀቅ ድረስ ድጋፋቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የምዕራብ ጎንደር ዞን ነዋሪዎች አስታወቁ። ለህልውና ዘመቻው በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ከ10 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ሀብት ማሰባሰብ መቻሉ ተገልጿል። ነዋሪዎች…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፖሊስ ኮሌጅ ያሰለጠናቸውን ፀረ ሽምቅ ልዩ ኃይል አባላት አስመርቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፖሊስ ኮሌጅ ለ2ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን ፀረ ሽምቅ ልዩ ኃይል አባላት አስመርቋል፡፡ በምረቃ መርሃ ግብሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን የተገኙ ሲሆን ÷በመድረኩ መንግስታችን የተናገረውን የሚፈጽም፤…

ፈሳሽ ማዳበሪያው የአፈር ማዳበሪያ አማራጭ ሆኖናል – አርሶ አደሮች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ሞረት እና ጅሩ ወረዳ ከዞኑ የተውጣጡ አርሶ አደሮች እና የግብርና ባለሞያዎች የገብስ እና ስንዴ ማሳ ጉብኝት አደረጉ። በወረዳው ተግባራዊ የተደረገው እና ''ከውጭ የሚመጣውን የአፈር ማዳበሪያ ይተካል'' የተባለውን…

ባለፈው ሳምንት የኢትዮጵያን እውነታ ለዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብ ለማስረዳት ስራዎች ተሰርተዋል -አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፈው ሳምንት የኢትዮጵያን እውነታ ለዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብ ለማስረዳት በርካታ ስራዎች ተሰርተዋል ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናገሩ፡፡ አምባሳደሩ በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ ሀገራት ከኢትዮጵያ ጋር አብሮ…

የተከማቹ የመልካም አስተዳድር ችግሮችን መቅረፍ የክልሉ መንግስት ቀዳሚ ሥራ ነው – አቶ ርስቱ ይርዳው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገርን ሉዓላዊነት ከማስከበር ጎን ለጎን የክልሉ መንግስት የህዝቡን ጥያቄዎች ለመፍታት በተያዘው ዓመት እንደሚሰራ የደቡብ ክልል ርዕሠ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው ገለጹ፡፡ ህወሓት በደቡብ ክልል የግጭት ማዕከል ለማድረግ…

ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ሳይንስ አካዳሚ ሊከፍት ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ በተያዘው የትምህርት ዘመን በአትሌቲክስ ስፖርት ብቁና የሰለጠኑ ባለሙያዎች ለማፍራት የስፖርት ሳይንስ አካዳሚ ለመክፈት መዘጋጀቱን አስታወቀ። የስፖርት አካዳሚው መከፈት ሀገሪቱ በአትሌቲክስ ስፖርት በአለም አቀፍ ደረጃ ብቁ…

ወጣቶችና ሴቶች ሀገር ማዳን ዘመቻውን ለማሳካት የተጠናከረ ተሳትፎ እያደረጉ ነው- ማህበራት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገር ማዳን ዘመቻውን ለማሳካት አባሎቻቸው የተጠናከረ ተሳትፎ እያደረጉ መሆናቸውን የአማራ ክልል ወጣቶችና ሴቶች ማህበራት አስታወቁ። የማህበራቱ ሊቀ መንበሮች እንደተናገሩት ÷የማህበራቱ አባላት አሸባሪው ህወሃት የከፈተውን ጦርነት ለመመከት…