Fana: At a Speed of Life!

የሰብዓዊ እርዳታ ሰራተኞች በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት እየደረሰባቸው ነው- የፖለቲካ ተንታኝ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታትና በሌሎች የእርዳታ ድርጅቶች ውስጥ ተቀጥረው እየሰሩ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በአሸባሪው ህወሃት የተለያዩ ጉዳቶችን እያስተናገዱ መሆናቸውን የፖለቲካ ተንታኙ ጄፍ ፒርስ አስታወቀ። የጄፍ ፒርስ ምንጮች…

ምዕራባውያን በኢትዮጵያ ታዛዥ መንግሥት እንዲኖር ስለሚፈልጉ የንፁሃንን ጥቃት እንዳላዩ ማለፍ መርጠዋል – ዶ/ር አረጋዊ በርሄ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ምዕራባውያንና መገናኛ ብዙሃናቸው በኢትዮጵያ ታዛዥ የሆነ መንግሥት የመመሥረት ፍላጎት ስላላቸው አሸባሪው ህወሓት በንፁሃን ላይ እያደረሰ ያለውን ጥቃት እንዳላዩ ማለፍ መምረጣቸውን ዶክተር አረጋዊ ገለጹ። የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር እና…

ራስን ለህዝብና ለሃገር አገልጋይነት ማዘጋጀት ክብር ነው – ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከከተማ እስከ ወረዳ ድረስ አዲስ ለተመደቡ አመራሮች በከንቲባ አዳነች አቤቤ እና በከተማዋ ከፍተኛ አመራሮች የስራ ስምሪት እየተሰጠ ነው። ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በመክፈቻው ላይ ባደረጉት ንግግር ራስን ለህዝብና…

ኢትዮጵያ በቡድኖች ፍላጎት አትፈርስም – የሰመራ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በተወሰኑ ቡድኖች ፍላጎት የምትፈርስ ሀገር አይደለችም ሲሉ በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ አሸባሪው ህወሓት በየአከባቢው በንፁሃን ላይ እያደረሰ ያለውን ግድያና ዝርፊያ በመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ የወጡ ነዋሪዎች ገለጹ።…

የሀረሪ ክልል አዲስ መንግስት የፊታችን ዓርብ ይመሰረታል

የአዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል አዲስ መንግስት የፊታችን ዓርብ እንደሚመሰረት የክልሉ ምክር ቤት ድህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ጌቱ ነገኦ ተናግረዋል፡፡   ኃላፊው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ የሀረሪ ክልል አዲሱ ምክር ቤት የፊታችን…

ባለስልጣኑ የውሃ ብክነትን መቀነስ የሚያስችል ስምምነት ፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የውሃ ብክነትን በመቀነስ የውሃ ስርጭቱን ማስተካከል የሚያስችል ስምምነት ማያ ኮርፖሬሽን ከተባለ የሉዘንበርግ ድርጅት ጋር ስምምነት አድርጓል፡፡   የከተሞች ውሃ አቅርቦት እና ሳኒቴሽን…

በመዲናዋ የሕዝብና የጸጥታ መዋቅሩ ቅንጅታዊ ስራ በሰላምና ጸጥታ ዙሪያ ለውጥ አምጥቷል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ መንግስት፣ ሕዝብና የጸጥታ መዋቅሩ ተቀናጅተው በመስራታቸው በሰላምና ጸጥታ ዙሪያ ለውጥ መምጣቱን የሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ ገለጸ።   የመዲናዋ የተለያዩ ሕዝባዊ አደረጃጀቶች የተሳተፉበት በሠላም ላይ ያተኮረ…

የአየር ንብረት ለውጥ – የ100 ሚሊየን አፍሪካዊያን ስጋት መሆኑ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ የ2014 (ኤፍ ቢሲ) እየተባባሰ በመጣው የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖ 100 ሚሊየን በድህነት አረንቋ ውስጥ የሚገኙ አፍሪካውያን አደጋ ላይ ሊወድቁ ይችላሉ ሲል የተባበሩት መንግስታት አስጠነቀቀ፡፡ የተባበሩት መንግስታት ባወጣው ሪፖርት÷ በ ሁለት አስርት ዓመታት ውስጥ…

ከአንድ ፋብሪካ 2 ነብጥ 7 ሚሊየን ብር ግምት ያለው ንብረት ዘርፈዋል የተባሉ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቡራዩ ከተማ ከደለሳ ፒ ኤል ሲ የምንጣፍና ፕላስቲክ ፋብሪካ 2 ነብጥ 7 ሚሊየን ብር ግምት ያለው ንብረት በቡድን የዘረፉ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡   ግለሰቦቹ ገፈርሳ ቀበሌ ኖኖ ልዩ ቦታው ታጠቅ በተባለ ቦታ ከምሽቱ በግምት…

የጌዴኦ ዞን ምክር ቤት ለዞኑ ዋና አስተዳዳሪና ለሌሎች ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ሹመት ሰጠ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 10፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጌዴኦ ዞን ምክር ቤት ለዞኑ ዋና አስተዳዳሪና ለሌሎች ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ሹመት ሰጥቷል፡፡   ምክር ቤቱ ባካሄደው 4ኛ ዙር 9ኛ አስቸኳይ ጉባዔ በዞኑ ዋና አስተዳዳሪ በኩል የቀረበውን የምክትል አስተዳደሪና ሌሎች አመራሮችን ሹመት…