መውሊድ ሲከበር የነቢዩ መሐመድን በረከቶች በማስተዋልና መንገዳቸውን በማሰብ መሆን አለበት – ሃጂ ዑመር እድሪስ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 1ሺህ 496ኛው መውሊድ ሲከበር የነቢዩ መሐመድን በረከቶች በማስተዋልና መንገዳቸውን በማሰብ መሆን እንዳለበት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር እድሪስ አሳስበዋል።
1ሺህ 496ኛው የነብዩ መሐመድ የመውሊድ በዓል ነገ በመላ ኢትዮጵያ…