Fana: At a Speed of Life!

መውሊድ ሲከበር የነቢዩ መሐመድን በረከቶች በማስተዋልና መንገዳቸውን በማሰብ መሆን አለበት – ሃጂ ዑመር እድሪስ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 1ሺህ 496ኛው መውሊድ ሲከበር የነቢዩ መሐመድን በረከቶች በማስተዋልና መንገዳቸውን በማሰብ መሆን እንዳለበት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር እድሪስ አሳስበዋል። 1ሺህ 496ኛው የነብዩ መሐመድ የመውሊድ በዓል ነገ በመላ ኢትዮጵያ…

ህዝበ ሙስሊሙ በዓል ሲያከብር በጦርነት ምክንያት ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ ወገኖችን በመደገፍ ሊሆን ይገባል-አቶ ርስቱ ይርዳው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው 1 ሺሕ 496ኛውን የመውሊድ በአልን በማስመልከት ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ…

የአረቡ ዓለም ስለ ህዳሴ ግድብ ያለውን ግንዛቤ ለማሳደግ በአረብኛ ቋንቋ የሚሰሩ ሥራዎች ሊጠናከሩ ይገባል -ፕሮፌሰር አደም ካሚል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአረቡ ዓለም ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ያለውን ግንዛቤ ለማሳደግ በአረበኛ ቋንቋ የሚሰሩ ሥራዎች ሊጠናከሩ እንደሚገባ የታሪክ ጸሃፊና የኢትዮ አረብ ተመራማሪ ረዳት ፕሮፌሰር አደም ካሚል ተናገሩ። የታሪክ ተመራማሪው…

አዲስ አበባ “ትንሿ የኢትዮጵያ ተምሳሌት” -ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አዲስ አበባ "ትንሿ የኢትዮጵያ ተምሳሌት" እናደርጋታለን ሲሉ ገለጹ። ከንቲባዋ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ፥ዛሬ ለጎፋ ብሄረሰብ የባህል ማዕከል ግንባታ የሚዉል 5…

የመውሊድ በአልን ለማክበር ወደ ጀማ ንጉስ መስጅድ የሚመጡ ምእመናንን ለመቀበል ዝግጅት ማጠናቀቁን የአልቡኮ ወረዳ አስተዳደር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)1496 ኛውን የመውሊድ በአልን ለማክበር ወደ ጀማ ንጉስ መስጅድ የሚመጡ ምእመናንን ለመቀበል ዝግጅቱን ያጠናቀቀ መሆኑን በደቡብ ወሎ ዞን የአልቡኮ ወረዳ አስተዳደር ገለጸ። በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ መውሊድ…

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ለመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝበ ሙስሊሙ ለአገራዊ ለአንድነት ሉአላዊነት እያሳየ ያለውን ቁርጠኝነት እና እያደረገ ያለውን ሁለንተናዊ ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥልም የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥሪ አቅርቧል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…

በኢትዮጵያ ጠንካራ ኢኮኖሚ ለመገንባት የሚያስችሉ ስራዎች ይከናወናሉ-አቶ ደመቀ መኮንንን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ጠንካራ ኢኮኖሚ ለመገንባት የሚያስችሉ ስራዎች በልዩ ትኩረት የሚከናወኑ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ደመቀ መኮንን ተናገሩ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፥ የሁለቱ…

አቶ ደመቀ መኮንን በምእራብ አርሲ ዞን ሴሮፍታ የግብርና ምርጥ ዘር ማባዣን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንንን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች በምእራብ አርሲ ዞን ዶዶላ ወረዳ ሴሮፍታ የግብርና ምርጥ ዘር ማባዣን ጎበኙ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ…

ኢትዮጵያዊነት የበጎ አድራጎት ማህበር በጌዴኦ ዞን ለተቸገሩ ተማሪዎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊነት የበጎ አድራጎት ማህበር በጌዴኦ ዞን ይርጋጨፌ ከተማና ወናጎ ወረዳ ለተቸገሩ  ተማሪዎች ድጋፍ አደረገ፡፡ ማህበሩ ዋን ፓክ ፎር ዋን ቻየልድ (One pack For one child) በኩል ለማህበሩ በጌዴኦ ዞን ድጋፍ ለሚሹ…

በጎንደር ከተማ የአራዳ ክፍለ ከተማ ለህልውና ዘመቻው ከ18 ሚሊየን ብር በላይ ገንዘብ መሰብሰቡን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ የአራዳ ክፍለ ከተማ ለህልውና ዘመቻው ከ18 ሚሊየን ብር በላይ ገንዘብ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ የክፍለከተማው ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ እንዳለው ካሳ÷ ለህልውና ዘመቻው በተለያዩ አደረጃጀት በገንዘብና በአይነት ሀብት የማሰባሰብ ስራው…