Fana: At a Speed of Life!

አየር መንገዱ የሲኤንኤን ዘገባ ሀሰተኛ ነው ሲል ዘገባውን ተቃወመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጦር መሣሪያዎችን ማጓጓዝን አስመልክቶ በሲኤንኤን የቀረበውን ዘገባ ሀሰተኛ መረጃ ነው ሲል መግለጫ አውጥቷል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአይ ኤ ቲኤን ከፍተኛ አባል እና የስታር አሊያንስ…

ወረዳው የአቮካዶ ምርት ወደ ውጭ በመላክ ምንዛሬ ለማግኘት እየሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉራጌ ዞን መስቃን ወረዳ 45 ቶን የአቮካዶ ምርት ወደ ውጭ በመላክ ምንዛሬ ለማግኘት እየሰራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ምርቱን ወደ ስፔን፣ ፈረንሳይና የተባበሩት አረብ ኤሚሬት እንደሚልክ ነው የገለፀው፡፡ ወረዳው የተሻሻሉ የአቮካዶ…

በደቡብ ሱዳን የጎርፍ መጥለቅለቅ አደጋ ከ600 ሺህ በላይ ዜጎች ለጉዳት ተጋለጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ሱዳን ከግንቦት ወር ጀምሮ እየተስፋፋ በሄደው የጎርፍ መጥለቅለቅ አደጋ ቢያንስ 623 ሺህ ያህል ዜጎች ለጉዳት መጋለጣቸው ተገለፀ፡፡ በአደጋው በርካቶች ቤት ንብረታቸውን ጥለው በመሸሽ ላይ መሆናቸውም ነው የተመላከተው፡፡ በሀገሪቷ…

ኢትዮጵያ የገጠሟትን ፈተናዎች ለመሻገር የአዲሱ ካቢኔ አባላት በከፍተኛ የሀገር ፍቅር ስሜት መስራት አለባቸው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከውስጥም ሆነ ከውጭ የገጠሟትን ፈተናዎች ለመሻገር የአዲሱ ካቢኔ አባላት በከፍተኛ የሀገር ፍቅር ስሜት መስራት አለባቸው ሲሉ ምሁራን ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ የነበራቸው የሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርስቲ የመንግስትና…

በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራው ልዑክ በአደኣ ወረዳ የተዘራውን ኩታ ገጠም የጤፍ ማሳ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራው ልዑክ በአደአ ወረዳ የተዘራውን ኩታ ገጠም የጤፍ ማሳ ጎበኙ። የአርሶ አደሩን ምርታማነት ለማሳደግ የኩታ ገጠም እርሻ ውጤት ማሳየት ጀምሯል…

የደቡብ አፍሪካ ብሄራዊ ቡድን ባህርዳር ገባ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ለአለም ዋንጫ ማጣሪያ ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ጋር በነገው እለት ጨዋታውን የሚያደርገው የደቡብ አፍሪካ የእግር ኳስ ብሄራዊ ቡድን ባህርዳር ገብቷል፡፡ ምንጭ፡- የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን…

በኢትዮጵያ የአገልግሎት መስጫ መገኛዎችን በዲጂታል ጎግል ካርታ የመመዘገብ ስራ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣ ከጎግልና "አፍሪካ 118" ከተሰኘ ድርጅት ጋር በመተባበር የቦታ መገኛን በጎግል ካርታ ውስጥ ለመመዝገብ የሚያስችል ስልጠና ለክልል የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ተቋማት ባለሙያዎች…

ክልሉ በአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የመማሪያና ማስተማሪያ መጻህፍት ላይ ማሻሻያ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የመማሪያና ማስተማሪያ መጻህፍት ላይ ማሻሻያ ማድረጉን አስታወቀ። በተደረገው ማሻሻያ ላይ ባለድርሻ አካላት በዛሬው ዕለት ውይይት ያካሄዱ ሲሆን÷ የመጻህፍቱን ሙከራ ደረጃ በዚህ ዓመት…

የመንግስት አካላት ከህዝብ የተጣለባቸዉን አደራ በአግባቡ ሊወጡ እንደሚገባ የህግ ባለሙያዎች ጠቆሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) አስፈጻሚ አካላት ከህዝብ የተጣለባቸዉን አደራ በአግባቡ ሊወጡ እንደሚገባ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸዉ የህግ ባለሙያዎች ተናገሩ ፡፡ በሚዛን ቴፒ ዪኒቨርሲቲ የህግ ትምህርት ክፍልና የፖለቲካ ጉዳዮች ተንታኝ አቶ መሃመድ ሰኢድ÷…

ፋሲል ከነማ እና ኢትዮጵያ ቡና ለተፈናቀሉ ወገኖች ገቢ ማሰባሰቢያ ግጥሚያ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ መሰከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ ለማሰባሰብ የሚውል ፋሲል ከነማና የኢትዮጵያ ቡና የእግር ኳስ ቡድኖች ጨዋታ በባህር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ተካሄደ። በወዳጅነት ጨዋታውም ፋሲል ከነማ ኢትዮጰያ ቡናን 2 ለ 0 በሆነ…