Fana: At a Speed of Life!

መሰረታዊ የውትድርና ስልጠና አጠናቀው ሰራዊቱን ለተቀላቀሉ የጀግና  አቀባበል ተደረገላቸው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መሰረታዊ የውትድርና ስልጠናቸውን አጠናቀው በወሎ ግንባር በኩል ወደ ሰራዊቱ ለተቀላቀሉ የቁርጥ ቀን ልጆች የጀግና አቀባበል ተደረገላቸው ። በአቀባበል ስነ-ስርአቱ ላይ ተገኝተው መልእክት ያስተላለፉት የግንባሩ ከፍተኛ የጦር አዛዥ እንዳሉት ፥ …

የኪነጥበብ ባለሙያዎች ለሀገራቸው በጥበብ ለመቆም ያሳዩት ተነሣሽነት የሚደነቅ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኪነጥበብ ባለሙያዎች ለሀገራቸው በጥበብ ለመቆም ያሳዩትን ተነሳሽነት አደነቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኪነጥበብ ባለሙያዎች የወቅቱን የኢትዮጵያ ፈተና፣ አቅምና ተስፋ በሙዚቃዎቻቸው አሳይተውናል ሲሉም በፌስቡክ ገፃቸው…

የአዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል-መከላከያ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መስከረም 1 ቀን 2014 ዓ/ም የሚከበረውን የአዲስ አመት ማብሰሪያ  ምክንያት በማድረግ  በዕለቱ ከንጋቱ 12 ሰዓት ላይ ለ 21 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል። ህብረተሰቡ ይህንን አውቆ እንዳይደናገጥ እና የጸጥታ…

በቡራዩ ከተማ ሕገ-ወጥ የጦር መሳሪያዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቡራዩ ከተማ አስተዳደር በሕገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ የጦር መሳሪያ መያዙን የከተማዋ ፖሊስ ገለፀ፡፡ በሕገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወሩ የተያዙት 400 ተተኳሽ የብሬን ጥይቶች እና 2 ሺህ 558 ተተኳሽ የክላሽ ጥይቶች፣ እንዲሁም መጠናቸው…

አምባሳደር ቆንጂት ሥነጊዮርጊስ የጃፓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሽልማት ተበረከተላቸው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አንጋፋዋ ዲፕሎማት አምባሳደር ቆንጂት ሥነጊዮርጊስ የ2020 የጃፓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የእውቅና ሽልማት ተበረከተላቸው:: አምባሳደር ቆንጂት ሽልማቱን አዲስ አበባ በሚገኘው የጃፓን አምባሳደር መኖሪያ ቤት በተካሄደው መርኃ ግብር በአፍሪካ ህብረት…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸዉ አቅመ ደካሞችንና የስጋ ደዌ ተጠቂዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸዉ በአዲስ አበባ አለርት ሆስፒታል አካባቢ የሚኖሩ አቅመ ደካሞችና የስጋ ደዌ ተጠቂዎችን ጎበኙ፡፡ አዲስ አመት በአልን ምክንያት በማደርግ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ አቅመ ደካሞችንና በስጋ ደዌ…

በልማት ስራ ላይ የነበረንን ተሳትፎ በአዲሱ ዓመትም አጠናክረን መቀጠል ይኖርብናል- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በልማት ስራ ላይ የነበረንን ተሳትፎ በአዲሱ ዓመትም አጠናክረን መቀጠል ይኖርብናል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ አዲሱን ዓመት በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡…

2 ሺህ 41 ባዕድ ነገሮች የተቀላቀለባቸው እና ጊዜ ያለፈባቸው ምርቶች እንዲወገዱ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ1 ሺህ 562 ድርጅቶች ምርቶች ላይ ባዕድ ነገሮች ተቀላቅለው በመገኘታቸው እንዲሁም የ479 ድርጅቶች ምርቶች ጊዜ ያለፈባቸው በመሆኑ እንዲወገዱ መደረጉን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ። የሚኒስቴሩ የገበያና ፋብሪካ ኢንስፔክሽን ዳይሬክተር…

ጅማ የዘመን መለወጫ በዓልን አስመልክቶ ለ1 ሺህ 650 ዜጎች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ የዘመን መለወጫ በዓልን አስመልክቶ ለ1 ሺህ 650 ዜጎች የበዓል መዋያ ስጦታ ተበርክቷል፡፡ የጅማ ከተማ አስተዳደር ከኢትዮ ቴሌኮም ደቡብ ምዕራብ ሪጅንና ፈያ ኢንተግሬትድ ጋር በመተባበር ነው ድጋፉን ያደረጉት። በዚህም…

አዲሱ ዓመት በተባበረ ክንድ የጠላትን ግብዓተ መሬት ፈጽመን የሠላም አየር የምንተነፍስበት ይሆናል-ኮ/ጀ/ደመላሽ ገ/ሚካኤል

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብና ለመላው የፀጥታ አካላት ለ2014 ዓ.ም የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። አዲሱ ዓመት ከውጪና ከውስጥ በአሸባሪው የህወሓት ጁንታ ቡድንና…