የሀገር ውስጥ ዜና ቦርዱ የመራጮች ምዝገባ ቀንን አራዘመ Feven Bishaw Sep 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የመራጮች ምዝገባ ቀንን እስከ መስከረም 2 ቀን 2014 ዓ.ም አራዘመ፡፡ ቦርዱ መስከረም 20 ቀን 2014 ዓ.ም ድምፅ ለሚሰጥባቸው የምርጫ ክልሎች ማለትም በሃረሪ ክልል፣ በሶማሌ ክልል የተወሰኑ ምርጫ ክልሎች እና…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያውያን አዲሱን ዓመት ሲቀበሉ በተለያዩ ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች በመደገፍ ሊሆን ይገባል-የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ Meseret Demissu Sep 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን አዲሱን ዓመት ሲቀበሉ በተለያዩ ምክንያቶች ጉዳት የደረሰባቸውንና የተፈናቀሉ ወገኖችን በመደገፍ ሊሆን እደሚገባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጥሪ አቀረበ። ጉባኤው የ2014 ዓ.ም አዲሱን ዓመት አስመልክቶ ለሁሉም እምነት ተከታዮች የእንኳን…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕላን ኢትዮጵያ በጂማ ከሁለት ሺህ ለሚበልጡ ችግረኞች የድጋፍ አደረገ Meseret Demissu Sep 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕላን ኢትዮጵያ የተሰኘ ግብረ ሰናይ ድርጅት የአዲስ አመት በአል ምክንያት በማድረግ በጅማ ዞን በነዲ ጊቤ ወረዳ ለችግር ለተጋለጡ 2 ሺህ 64 የህብረተሰብ ክፍሎች የምግብና የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ። ድርጅቱ ያደረገው ድጋፍ ከ1 ሚሊየን ብር…
የሀገር ውስጥ ዜና 2014 የድል እና የተስፋ ዓመት ይሆናል- የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ዮሐንስ ደርበው Sep 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ተኮላ አይፎክሩ አዲሱን ዓመት አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም 2013 ለሀገራችን ብሎም ለክልላችን ፈታኝ አመት መሆኑን አስታውሰው መጭው ዓመት የድልና…
ፋና ስብስብ ከአንዲት ታካሚ 20 ኪሎ ግራም የሚመዝን እጢ በቀዶ ጥገና ተወገደ Feven Bishaw Sep 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ኦቶና ማስተማሪያና ሪፈራል ሆስፒታል ከአንዲት እናት 20 ኪሎ ግራም የሚመዝን እጢ በተሳካ ቀዶ ጥገና መወገዱ ተሰማ፡፡ ታካሚዋ በሰባት ወራቸው ለእርግዝና ክትትል በመጡበት በማህፀናቸው እጢ መኖሩን ማወቃቸው የተገለፀ…
የሀገር ውስጥ ዜና በተለያዩ ግንባሮች ለ10ኛ ዙር ልዩ ልዩ ድጋፎች ተደርገዋል- የደሴ ከተማ ከንቲባ Meseret Demissu Sep 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደሴ ከተማ የሚገኙ ወርቅ እና ብር ሰሪዎች ማህበር እና የፅህፈት መሣሪያ መደብር ባለቤቶች ለሀገር መከላከያ የሠራዊት አባላት ወሎ ግንባር ተገኝተው ድጋፍ አደረጉ። አቶ አበበ ገብረ መስቀል የደሴ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ…
የሀገር ውስጥ ዜና የጳጉሜን መጨረሻ የድል ቃል ኪዳን ብስራት ቀን በደማቅ ሥነ ስርዓት ተከበረ ዮሐንስ ደርበው Sep 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከሁሉም ክፍለ ከተሞች የተወጣጡ ወጣቶችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በተገኙበት አዲስ አበባ ተከብሯል፡፡ በመርሐ ግብሩ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የማህበራዊ የመንግስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ ጃንጥራር…
የሀገር ውስጥ ዜና ፈተናዎች ሁሉ በድል ተጠናቀው ፊታችንን ወደ ልማት የምናዞርበት እሩቅ እይደለም- አቶ ደስታ ሌዳሞ ዮሐንስ ደርበው Sep 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ደስታ ሌዳሞ አዲሱን ዓመት አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ 2013 ዓ.ም 6ኛ ዙር ሀገር አቀፍ ምርጫ ዴሞክራሲያዊና ፍጹም ሠላማዊ በሆነ መንገድ መጠናቀቁ…
የሀገር ውስጥ ዜና የደቡብ ኦሞ ዞን ነዋሪዎች ለህልውና ዘመቻው ለሦስተኛ ጊዜ የገንዘብና የዓይነት ድጋፍ አደረጉ Meseret Demissu Sep 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኦሞ ዞን ነዋሪዎች ለሶስተኛ ጊዜ ለህልውና ዘመቻ ለቆሙ ጀግኖች የሚውል በጥሬ ገንዘብ 12 ሚሊየን ብርና 102 ሰንጋዎች ድጋፍ አደረጉ። የዞኑ የሀብት አሰባሳቢ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ምህረቱ አሰፋ ለኢዜአ እንደገለጹት፥ የዞኑ ህዝብ…
የሀገር ውስጥ ዜና በህገ ወጥ መንገድ የኮቪድ -19 ህክምና አገልግሎት የሰጠ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር ዋለ Meseret Demissu Sep 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦሌ ክፍለ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ የህክምና ፍቃድ ሳይኖረው የኮቪድ -19 ህክምና ማዕከል በመክፈት አገልግሎት እየሰጠ የነበረ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር መዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለፀ። ተጠርጣሪው ግለሰብ በቁጥጥር ስር የዋለው በቦሌ…