Fana: At a Speed of Life!

ቦርዱ የመራጮች ምዝገባ ቀንን አራዘመ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የመራጮች ምዝገባ ቀንን እስከ መስከረም 2 ቀን 2014 ዓ.ም አራዘመ፡፡ ቦርዱ መስከረም 20 ቀን 2014 ዓ.ም ድምፅ ለሚሰጥባቸው የምርጫ ክልሎች ማለትም በሃረሪ ክልል፣ በሶማሌ ክልል የተወሰኑ ምርጫ ክልሎች እና…

ኢትዮጵያውያን አዲሱን ዓመት ሲቀበሉ በተለያዩ ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች በመደገፍ ሊሆን ይገባል-የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን አዲሱን ዓመት ሲቀበሉ በተለያዩ ምክንያቶች ጉዳት የደረሰባቸውንና የተፈናቀሉ ወገኖችን በመደገፍ ሊሆን እደሚገባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጥሪ አቀረበ። ጉባኤው የ2014 ዓ.ም አዲሱን ዓመት አስመልክቶ ለሁሉም እምነት ተከታዮች የእንኳን…

ፕላን ኢትዮጵያ በጂማ ከሁለት ሺህ ለሚበልጡ ችግረኞች የድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕላን ኢትዮጵያ የተሰኘ ግብረ ሰናይ ድርጅት የአዲስ አመት በአል ምክንያት በማድረግ በጅማ ዞን በነዲ ጊቤ ወረዳ ለችግር ለተጋለጡ 2 ሺህ 64 የህብረተሰብ ክፍሎች የምግብና የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ። ድርጅቱ ያደረገው ድጋፍ ከ1 ሚሊየን ብር…

2014 የድል እና የተስፋ ዓመት ይሆናል- የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ተኮላ አይፎክሩ አዲሱን ዓመት አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም 2013 ለሀገራችን ብሎም ለክልላችን ፈታኝ አመት መሆኑን አስታውሰው መጭው ዓመት የድልና…

ከአንዲት ታካሚ 20 ኪሎ ግራም የሚመዝን እጢ በቀዶ ጥገና ተወገደ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ኦቶና ማስተማሪያና ሪፈራል ሆስፒታል ከአንዲት እናት 20 ኪሎ ግራም የሚመዝን እጢ በተሳካ ቀዶ ጥገና መወገዱ ተሰማ፡፡ ታካሚዋ በሰባት ወራቸው ለእርግዝና ክትትል በመጡበት በማህፀናቸው እጢ መኖሩን ማወቃቸው የተገለፀ…

በተለያዩ ግንባሮች ለ10ኛ ዙር ልዩ ልዩ ድጋፎች ተደርገዋል- የደሴ ከተማ ከንቲባ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደሴ ከተማ የሚገኙ ወርቅ እና ብር ሰሪዎች ማህበር እና የፅህፈት መሣሪያ መደብር ባለቤቶች ለሀገር መከላከያ የሠራዊት አባላት ወሎ ግንባር ተገኝተው ድጋፍ አደረጉ። አቶ አበበ ገብረ መስቀል የደሴ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ…

የጳጉሜን መጨረሻ የድል ቃል ኪዳን ብስራት ቀን በደማቅ ሥነ ስርዓት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከሁሉም ክፍለ ከተሞች የተወጣጡ ወጣቶችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በተገኙበት አዲስ አበባ ተከብሯል፡፡ በመርሐ ግብሩ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የማህበራዊ የመንግስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ ጃንጥራር…

ፈተናዎች ሁሉ በድል ተጠናቀው ፊታችንን ወደ ልማት የምናዞርበት እሩቅ እይደለም- አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ደስታ ሌዳሞ አዲሱን ዓመት አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ 2013 ዓ.ም 6ኛ ዙር ሀገር አቀፍ ምርጫ ዴሞክራሲያዊና ፍጹም ሠላማዊ በሆነ መንገድ መጠናቀቁ…

የደቡብ ኦሞ ዞን ነዋሪዎች ለህልውና ዘመቻው ለሦስተኛ ጊዜ የገንዘብና የዓይነት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኦሞ ዞን ነዋሪዎች ለሶስተኛ ጊዜ ለህልውና ዘመቻ ለቆሙ ጀግኖች የሚውል በጥሬ ገንዘብ 12 ሚሊየን ብርና 102 ሰንጋዎች ድጋፍ አደረጉ። የዞኑ የሀብት አሰባሳቢ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ምህረቱ አሰፋ ለኢዜአ እንደገለጹት፥ የዞኑ ህዝብ…

በህገ ወጥ መንገድ የኮቪድ -19  ህክምና አገልግሎት  የሰጠ ተጠርጣሪ  በቁጥጥር ስር  ዋለ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦሌ ክፍለ ከተማ  በህገ ወጥ መንገድ የህክምና ፍቃድ ሳይኖረው የኮቪድ -19  ህክምና ማዕከል በመክፈት አገልግሎት እየሰጠ የነበረ ተጠርጣሪ  በቁጥጥር ስር  መዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለፀ። ተጠርጣሪው ግለሰብ በቁጥጥር ስር የዋለው በቦሌ…