Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ ሰፊ የኢንቨስትመንትአማራጮች እንዳሉ የውጭ ኩባንያ ተወካዮች መሰከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ለመሰማራት የሚያስችሉ አማራጮች እንዳሉ ማጤናቸውን የውጭ ኩባንያ ተወካዮች ተናገሩ። ከ40 በላይ የተለያዩ የውጭና የአገር ውስጥ ኩባንያዎች የተሳተፉበት አራተኛው የኢትዮጵያ የግብርና፣ ምግብና መጠጥ…

ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ የዓለም አቀፍ የገጠር ሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ በአፍሪካ ሕብረት የተዘጋጀውን ጉባዔ ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የዓለም አቀፍ የገጠር ሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ በአፍሪካ ሕብረት የተዘጋጀውን ጉባዔ በይፋ ከፈቱ ። በጉባዔው ባደረጉት ንግግር ÷የገጠር ሴቶችን ዘመናዊ የግብርና ቴክኒኮችን ፣ የጤና መረጃዎን እና ሌሎች…

ኢትዮጵያ የሚያስፈልጋት በሚፈጠሩ ችግሮች ሳይሸነፍ የነገ ብሩህ ተስፋዋን ዕውን የሚያደረግ አመራር ነው-ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የሚያስፈልጋት በየጊዜው በሚፈጠሩ ችግሮች ሳይሸነፍ የነገ ብሩህ ተስፋዋን ዕውን የሚያደረግ አመራረ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህ ያሉት በአፍሪካ ልህቀት ማዕከል ሲሰጥ የነበረውን የከፍተኛ አመራሮች…

ከኢትዮጵያውያን ውጪ የኢትዮጵያን ዕድል የሚወስን ሌላ ምድራዊ ኃይል የለም – አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ዕድል የሚወስነው የአገሩ ባለቤት የሆነው የኢትዮጵያ ህዝብ እንጂ ሌላ ምንም ምድራዊ ሃይል ሊኖር እንደማይችል አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ አስገነዘቡ። በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን…

የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በናይሮቢ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ከፈተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በኬንያ ናይሮቢ የሚገኙ የተለያዩ የሃይማኖት ተቋማትን የሚያካትት ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት መክፈቱ ተገለጸ። ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱ ትናንት ሲከፈት የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ዋና ፀሐፊ ሊቀ-ትጉኃን ቀሲስ…

ኢትዮጵያ ለአደጋ ከተጋለጡ ዜጎቿ 70 በመቶውን በራሷ አቅም እየረዳች ነው – ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ አደጋ ከተጋለጡ ዜጎቿ መካከል 70 በመቶ የሚሆንትን በራሷ አቅም እየረዳች መሆኑን የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ገለጸ። ዓለም ዓቀፍ የአደጋ ስጋት ቅነሳ ቀን ''አብሮነት ለምድራችን ደህንነት'' በሚል መሪ ሀሳብ…

የከተማው አስተዳደር በመሬትና መሬት ነክ ችግሮች ላይ መሰረታዊ ለውጥ ለማምጣት መስራቱ ተጠቆመ

በአስተዳደሩ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የከተማዋ ስራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ በየነ ለጋዜጠኞች ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንዳብራሩት፥ በመሬት ወረራ እና ዝርፊያ ላይ የተሰማሩ አካላት ላይ የማያዳግም እርምጃ ለመውሰድ እና በህግ ተጠያቂ ለማድረግ ባለፉት ወራት የማጥራት ስራዎች ሲሰሩ ቆይተዋል።…

ከፑሽኪን አደባባይ -ጎፋ ማዞርያ- ጎተራ ማሳለጫ እየተገነባ ያለው መንገድ 77 በመቶ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአሌክሳንደር ፑሽኪን አደባባይ ተነስቶ በጎፋ ማዞርያ ጎተራ ማሳለጫ እየተሰራ ያለው መንገድ በታቀደው ጊዜ እንደሚጠናቀቅ ተገለጸ፡፡ በ 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ከቻይና መንግሥት በተገኘ ብድር ነው ግንባታው እየተካሄደ ያለው፡፡…

የቤልጅየም ም/ጠ/ሚ እና የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለአቶ ደመቀ መኮንን የእንኳን ደስ አልዎት መልዕክት ላኩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዚቢግናዉ ራዬና የቤልጅየም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሶፊያ ዊልሚስ ለአቶ ደመቀ መኮንን የእንኳን ደስ አልዎት መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ሶፊያ ዊልሚስ÷ አቶ ደመቀ መኮንን ምክትል ጠቅላይ…

በራችን ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ክፍት ነው – ቻይና

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በሯ እንደማይዘጋ፣ ይልቁንም የበለጠ ክፍት እንደሚሆን አስታወቀች፡፡ የቻይና ፕሬዚዳንት ቺ  ጂንፒንግ÷ ቻይና ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በሯ ሁልጊዜም ክፍት እንደሆነ በ2ኛው የተባበሩት መንግስታት የዓለም አቀፉ ዘላቂ…