Fana: At a Speed of Life!

በአሸባሪው ህወሓት ወረራ የተፈናቀሉ ወገኖችን በዘላቂነት ለማቋቋም ይሠራል – የሠላም ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ወረራ የተፈናቀሉ ወገኖችን በዘላቂነት ለማቋቋም እንደሚሰራ የሠላም ሚኒስቴር አስታወቀ። የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች አሸባሪው የህወሓት ቡድን በፈፀመው ወረራ የተፈናቀሉ ወገኖችን በቀጣይ በቋሚነት ማቋቋም በሚቻልበት…

አዲሱ ዓመት ኢትዮጵያ የድል ብስራት የምትሰማበት ዓመት ይሆናል- ትውልደ ኢትዮጵያውያን

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ ዓመት ኢትዮጵያ የመከራ ጊዜዋን አልፋ የድል ብስራት የምትሰማበት ዓመት እንደሚሆን እምነታቸው መሆኑን በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ገለጹ። ኢትዮጵያ በ2013 ዓ.ም በችግርና በመከራ ውስጥ ያለፈችበት ፈታኝ ጊዜ…

ጠ/ሚ ዐቢይና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ለአቅመ ደካሞች የበዓል መዋያ ስጦታ አበረከቱ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ በተለያዩ አካባቢዎች ለሚኖሩ አቅመ ደካሞች የበዓል መዋያ ስጦታ አበርክተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩና ቀዳማዊት እመቤቷ…

በንጹኃን ዜጎች ላይ ጭፍጨፋ የሚፈጽመውን የሕወሃት አሸባሪ ቡድን ማጥፋት አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው-ሜ/ጀ እንዳልካቸው ወልደኪዳን

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በንጹሃን ዜጎች ላይ ጭፍጨፋ የሚፈጽመውን የሕወሃት አሸባሪ ቡድን ማጥፋት አማራጭ የሌለው ጉዳይ መሆኑን የምድር ኃይል ምክትል አዛዥ ሜጀር ጀኔራል እንዳልካቸው ወልደኪዳን ገለጹ። የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት አዋሽ አርባ ውጊያ ቴክኒክ ትምህርት…

በሲዳማ ክልል ዋጋ የጨመሩና ምርት ያከማቹ ከ1ሺህ በላይ የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል የዘመን መለወጫ በዓል ገበያን በመጠቀም ተገቢ ያልሆነ ዋጋ የጨመሩና ምርት አላግባብ ያከማቹ ከ1 ሺህ በላይ የንግድ ተቋማት ላይ ህጋዊ እርምጃ መውሰዱን የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች…

ከውጪ የገባው የምግብ ዘይት ለክልሎች እየተከፋፈለ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘመን መለዋጫ በዓልን አስመልክቶ የዘይት አቅርቦት ችግር እንዳይከሰተ ከውጪ የገባው የምግብ ዘይት ወደ ክልሎች እየተከፋፈል መሆኑን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር…

አዲሱ ዓመት ካጋጠሙን ፈተናዎች ወጥተን ስኬት ለማስመዝገብ በትኩረት የምንሠራበት ነው- አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አዲሱ ዓመት ከዚህ ቀደም ካጋጠሙን ፈተናዎች ወጥተን ስኬት ለማስመዝገብ በተለየ ትኩረት የምንሠራበት ነው ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልለ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ፡፡ የክልሉ ርዕሰ-መስተዳድር የ2014 ዓ.ም አዲሱን ዓመት ምክንያት…

እንኳንም ከዘመን ዘመን አሸጋገራችሁ የሚሉ ቃላት አዲስነትን የማላበስ ጉልበት አላቸው-ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ለ2014 ዓ.ም የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። ከንቲባዋ በእንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸው፥በዉጪና በሀገር ዉስጥ የምትኖሩ ኢትዮጵያዊያን እንዲሁም ውድ የከተማችን…

“ይህ ክፉ ጊዜ ይለፍ እንጂ በዓል ሁሌም ይደርሳል”- ሀብትና ቀለባቸው በሽብር ቡድኑ የተዘረፈባቸው እናት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) እማሆይ ሲሳይ ዋጋው የደብረ ዘቢጥ ከተማ ነዋሪ ናቸው። የዛሬን አያድረገውና በየዓመቱ የዘመን መለወጫ በዓል ሲመጣ ቤት ያፈራውን በማዘጋጀት በዓሉን በደስታ ያከብሩ ነበር።   "የዘመን መለወጫ ለእኔ ልዩ በዓል ነበር" ያሉት እማሆይ…

የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ እና የአሜሪካ አቻቸው ጆ ባይደን ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ እና የአሜሪካ አቻቸው ጆ ባይደን ከ7 ወራት ቆይታ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በስልክ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ሀገራቱ በቀጣይ የሚኖራቸውን ሁለንተናዊ ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚችሉባቸው ጉዳዮች…