Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደመቀ ከሮታሪ ኢንተርናሽናል ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከሮታሪ ኢንተርናሽናል ፕሬዚዳንት ዶክተር ሼክሃር ሜሂታጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም ሼክሃር ሜሂታ ድርጅታቸው ትምህርትን ለማስፋፋት፣ ሴቶችን በማብቃት፣…

ብሔራዊ የመረጃና ደህንነት ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ያሰለጠናቸውን የሪፐብሊካን ጋርድ አባላት አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ስር የሚገኘው ብሔራዊ የመረጃና ደህንነት ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ከሪፐብሊካን ጋርድ የተመለመሉ በቪአይፒ እና በቁልፍ መሰረተ ልማት ጥበቃ የሰለጠኑ መኮንኖችን አስመርቋል፡፡   የብሔራዊ መረጃና…

አቶ አገኘሁ ከዓለም የምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር ከዓለም የምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ተወካይ ስቴቨን ኦማም ዎሬ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በዚሁ ወቅት አሸባሪው የህወሓት ቡድን በአማራ ክልል አራት ዞኖች በከፈተው ወረራ ከ500 ሺህ በላይ ዜጎች…

“ትምህርት ቤቶችንና ሆስፒታል ማውደም በጦር ወንጀልኝነት መታየት አለበት”- አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አሸባሪው ህወሓት “ትምህርት ቤቶችና ሆስፒታሎች ላይ እያደረሰ ያለው ውድመት እጅግ አስነዋሪና በጦር ወንጀለኝነት መታየት ያለበት ድርጊት ነው” ሲል አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ ተናገረ፡፡   “ማን ከማን ጋር እንኳ እንደተጋጩ…

አሜሪካ 46 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የቲቢ መመርመሪያ ማሽን ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ 46 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የቲቢ በሽታ መመርመሪያ ማሽን ለኢትዮጵያ ድጋፍ አድርጋለች፡፡ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ 46 የቲቢ መመርመሪያ ማሽን ለጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ማስረከቧን በኢትዮጵያ ከአሜሪካ…

የንግዱ ማህበረሰብ የገበያ ዋጋን በማረጋጋት የመልካምነት አርዓያ መሆን ይጠበቅበታል- የሐረሪ ክልል

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስራ አብደላ በክልሉ ከሚገኙ የደቡብ ክልል ተወላጆች እና የንግዱ ማህበረሰብ አባላት ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። የክልሉ መንግሥት በህብረተሰቡ ዘንድ የሚነሱ የመሰረተ ልማት እና…

በእንስሳት እርድ ወቅት ለቆዳ ጥንቃቄ እንዲደረግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቆዳ ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስትቲዩት ዜጎች ለበዓል በሚፈፅሟቸው የእንስሳት እርድ ወቅት ለቆዳ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ጠየቀ፡፡ ድርጅቱ የቆዳ ጠቀሜታ በሕብረተሰቡ ዘንድ በስፋት እንዲታወቅ ለሕብረተሰቡ እና በዘርፉ ለተሰማሩ አካላት የተለያዩ…

ወራሪውና አረመኔው ትህነግ የህፃናትን ህይወት ቀጥፏል፤ ቤተሰብን አፍርሷል

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጧሪዎቻችንንና የዓይናችን ማረፊያ የሆኑ ልጆቻችንን በአሸባሪው የትህነግ ቡድን ተነጥቀን፤ በሰው ቤት ተጠግተን ለመኖር ተገደናል ሲሉ ጉዳት የደረሰባቸው የጭና ቀበሌ አረጋውያን ተናገሩ። አረጋውያኑ ወላጆች እንደመሰከሩት “ወራሪውና አረመኔው ትህነግ…

የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ሰራዊቱን በማበረታታት ረገድ ያደረጉት ድጋፍ ከፍተኛ ነው- አቶ ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ በሁርሶ ኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ማዕከል የመከላከያ ሰራዊት አባላትን አበረታትተው ለተመለሱ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች አቀባበል አደረጉ፡፡ ርሰ መስተዳድሩ ከክልሉ ለተውጣጡ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች…

በአማራ ክልል በህወሓት የወደሙ የትምህርት ተቋማትን መልሶ ለመገንባት የድጋፍ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በአሸባሪው ህወሓት ቡድን የወደሙ የትምህርት ተቋማትን መልሶ ለመገንባት የክልሉ ትምህርት ቢሮ የድጋፍ ጥሪ አቀረበ፡፡ በሽብር ቡድኑ የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ በመገንባትና የትምህርት ግብዓቶችን ለማሟላት በክልሉ መንግስት ሰፊ ስራ…