“ዊንዶውስ 11” የዕይታ ማሻሻያዎች እና አዲስ “የማይክሮሶፍት ስቶር” ያካተተ ነው ተባለ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ዊንዶውስ 11” በስራ ላይ መዋሉ ይታወቃል፡፡
በዚህም “የዊንዶውስ ኦፕሬቲንግ ሲስተም” ተጠቃሚዎች ከፈረንጆቹ ጥቅምት 5 ጀምሮ ኮምፒውተሮቻቸውን በ“ዊንዶውስ 11” በነፃ ማዘመን እንደሚችሉ ተገልጿል፡፡
ማዘመኛው ቀድሞ የሚለቀቀው ለዘመናዊ…