የሀገር ውስጥ ዜና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፖሊስ አዲሱን ዓርማውን ይፋ አደረገ Meseret Demissu Sep 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፖሊስ ቀደም ሲል ይጠቀምበት የነበረውን ዓርማ መቀየሩን አስታወቀ። ኮሚሽኑ እንዳስታወቀው አዲሱ አርማ ከጳጉሜ 2 ቀን 2013 ዓ/ም ጀምሮ በክልሉ ሁሉም አካባቢዎች ተፈፃሚ ይሆናል ነው የተባለው፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ የበላይ ጠባቂ አባቶች ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ጎበኙ Meseret Demissu Sep 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ የበላይ ጠባቂ አባቶች ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ጎበኙ። የጉባዔው የበላይ ጠባቂ አባቶች በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በመገኘት የግንባታውን ክንውን ተመልክተዋል። ከጉብኝታቸው በኋላም ለኢትዮጵያና…
የሀገር ውስጥ ዜና የህልውና ዘመቻው በድል እስኪጠናቀቅ ክልሉ ድጋፉን አጠናክሮ ይቀጥላል – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ Meseret Demissu Sep 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልላዊ መንግስትና ህዝብ የህልውና ዘመቻው በድል እስኪጠናቀቅ ለሀገር መከላከያና ለሌሎች የጸጥታ ሀይሎች የሚያደረጉትን ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከህልውና ዘመቻው ጎን ለጎን የመኸር ምርታችንን በእጥፍ እናሳድጋለን – የግራር ጃርሶ አርሶ አደሮች Alemayehu Geremew Sep 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህልውና ዘመቻውን በሚያስፈልገው ሁሉ ከመደገፍ ጎን ለጎን የመኸር እርሻ ምርታቸውን በእጥፍ ለማሳደግ እየሰሩ እንደሆነ በኦሮሚያ ሰሜን ሸዋ ዞን ግራር ጃርሶ ወረዳ ነዋሪ የሆኑ አርሶ አደሮች ገለፁ። በዞኑ በሰብል ከተሸፈነው መሬት ከ10 ሚሊየን…
የሀገር ውስጥ ዜና የአደዛዥ ዕጽ በሱዳን ድንበር እንዳይገባ እየተቆጣጠረ መሆኑን ፌዴደራል ፖሊስ ገለጸ Meseret Demissu Sep 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ ከሀገር መከላከያ ሰራዊትና ከሌሎች የጸጥታ አካላት ጋር በመሆን በሱዳን ድንበር ህብረተሰቡ ጁንታው እንደ ትልቅ መሳሪያ የሚጠቀምበትን የአደንዛዥ ዕጽ እንዳይዘዋወር ድንበር ላይ ከፍተኛ ቁጥጥር እያደረገ እንደሚገኝ አስታወቀ።…
የሀገር ውስጥ ዜና ከተማ አስተዳደሩ ለሁለተኛ ጊዜ ለህልውና ዘመቻው ደጋፍ አደረገ ዮሐንስ ደርበው Sep 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሁለተኛው ዙር ከህብረተሰቡ ያሰባሰበውን አንድ ቢሊየን 270 ሚሊየን የገንዘብ እና የአይነት ድጋፍ አስረከበ። ድጋፉን ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ለምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…
ቴክ በሲንጋፖር የሮቦት ፖሊሶች ስራ ጀመሩ Alemayehu Geremew Sep 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሲንጋፖር ራስ ገዝ ሮቦቶች በመጠቀም በከተማይቱ ልዩ ልዩ ያልተፈለጉ ማሕበራዊ ባህሪያትን የመቆጣጠር ሙከራ እያከናወነች መሆኗ ተገለፀ፡፡ ዣቨር የተሰኙት ሮቦቶቹ 360 ዲግሪ መመልከት የሚያስችል ካሜራ ያላቸው እንደሆኑና የሚመለከቱትን ነገር…
የሀገር ውስጥ ዜና በመተከልና ካማሺ ዞኖች በሚንቀሳቀሰው የህወሓት ተላላኪ ቡድን ላይ የመጨረሻ እርምጃ ለመውሰድ ዝግጅታችንን አጠናቀናል-የክልሉ መንግስት Meseret Demissu Sep 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በመተከልና ካማሺ ዞኖች በሚንቀሳቀሰው አሸባሪው የህወሃት ቡድን ላይ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ የሚወሰደውን እርምጃ በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ ከወትሮ በተለየ ሁኔታ ዝግጅት ማድረጉን የክልሉ መንግስት አስታወቀ። ሙሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና በወሎ ግንባር የተሰለፉ የፌዴራል ፖሊስ አባላት በአሸባሪው የትህነግ ቡድን ላይ ከፍተኛ ኪሳራ አድርሰዋል ተባለ ዮሐንስ ደርበው Sep 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ሕዝብ ላይ ወረራ በመፈጸም ንጹሃንን እየገደለ፣ ንብረት እየዘረፈና መሰረተ ልማት እያወደመ ያለዉን የሽብር ቡድን ለማፈራረስና ለመቅበር የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች በየአቅጣጫዉ እየተፋለሙት ይገኛሉ፡፡ የመላዉ ኢትዮጵያዊያን የጋራ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዋልያዎቹ ለመከላከያ ሰራዊት ደም ለገሱ Meseret Awoke Sep 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አባላት (ዋልያዎቹ) ለመከላከያ ሰራዊት ደም ለግሰዋል፡፡ ከውዳሴ ዲያጎነስቲክ ሴንተር ጋር በመተባበር ዋሊያዎቹ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከለገሱት ደም በተጨማሪ በትላንትናው ዕለት በ “መልካምነት ቀን” ህሙማን መጠየቃቸውን…